ጃዋር ሞሐመድ የአሜሪካ ዜግነቱን ትቶ የኢትዮጵያ ዜግነቱን በማግኘት ሂደት ላይ መሆኑን ለአዲስ ስታዳርድ በሰጠው ቃለ ምልልስ ገልጧል፡፡ የኦሮሞ ሜዲያ ኔትወርክ ሥራ አስኪያጅነቱን ለሌላ #እያሰረከበ ነው፡፡
ከኦፌኮ ጋር #የረጅም_ጊዜ_ግንኙነት አለኝ ብሏል፡፡ ኦፌኮ ከኦነግ እና ሌሎች የኦሮሞ ፓርቲዎች ጋር በክልል እና ፌደራል ደረጃ ለመጭው ምርጫ #ቅንጅት ለመፍጠር ንግግር ጀምሯል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa
ከኦፌኮ ጋር #የረጅም_ጊዜ_ግንኙነት አለኝ ብሏል፡፡ ኦፌኮ ከኦነግ እና ሌሎች የኦሮሞ ፓርቲዎች ጋር በክልል እና ፌደራል ደረጃ ለመጭው ምርጫ #ቅንጅት ለመፍጠር ንግግር ጀምሯል፡፡
@YeneTube @Fikerassefa