ዳሽን ባንክ ባሳለፍነው ሳምንት ቅዳሜ ዕለት ዝርፊያ ተፈፅሞበታል!!
ዳሽን ባንክ በመዲናችን አዲስ አበባ ውስጥ በያዝነው አመት ለሁለተኛ ጊዜ ዝርፊያ እንደተፈፀመበት ለባንኩ ቅርብ የሆኑ ግለሰብ ለየኔቲዩብ ጥቆማ አድርሶናል።
ዝርፊያው ባሳለፍነው ሳምንት ዳሽን ባንክ #የረር_ጎሮ_ቅርንጫፍ ላይ የተፈፀመ ሲሆን ፣ እንደምንጫችን ገለፃ በባንኩ ላይ ተመሳሳይ ድርጊት ሲፈፀም ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን የመጀመሪያው ከሁለት ወር በፊት ዳሽን ባንክ #ኮተቤ ቅርንጫፍ ነበር።
@YeneTube @Fikerassefa
ዳሽን ባንክ በመዲናችን አዲስ አበባ ውስጥ በያዝነው አመት ለሁለተኛ ጊዜ ዝርፊያ እንደተፈፀመበት ለባንኩ ቅርብ የሆኑ ግለሰብ ለየኔቲዩብ ጥቆማ አድርሶናል።
ዝርፊያው ባሳለፍነው ሳምንት ዳሽን ባንክ #የረር_ጎሮ_ቅርንጫፍ ላይ የተፈፀመ ሲሆን ፣ እንደምንጫችን ገለፃ በባንኩ ላይ ተመሳሳይ ድርጊት ሲፈፀም ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን የመጀመሪያው ከሁለት ወር በፊት ዳሽን ባንክ #ኮተቤ ቅርንጫፍ ነበር።
@YeneTube @Fikerassefa