የግብጽ መንግሥት ውሃ በሚያባክኑ ዜጎቹ ላይ ጠበቅ ያለ ቅጣት እንደሚጥል ማስጠንቀቁን የሀገሪቱ ጋዜጦች ዘግበዋል፡፡ ሁሉም መኖሪያ ቤቶች ቧንቧዎች የውሃ መቆጠቢያ መሳሪያ እንዲገጥሙ ጠቅላይ ሚንስትር ሙስጠፋ ማብዶሊ አዘዋል፡፡ በጠረፍ ከተሞች ደሞ፣ የውሃ ማጣሪያ እና የቆሻሻ ውሃ ማከሚያ ፋብሪካዎች እንዲቋቋሙ መመሪያ ሰጥተዋል፡፡
#ዋዜማ_ራዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa1
#ዋዜማ_ራዲዮ
@YeneTube @FikerAssefa1