በምስሉ የምትመለከቱት ሰው አቶ ወርቁ አይተነው የሚባል ሲሆን በአማራ ክልል በሚገኙ በሁለት ዞኖች ማለትም በሰሜን ጎንደር ዳባት፣ ጠለምት እና ጃናሞራ ወረዳዎች የሚገኙ የዳስ ትምህርት ቤቶችን በራሳቸው ወጪ ሙሉ በሙሉ ለመገንባት ቃል ገብቷል፡፡
ፎቶ፦ሳሌም አብዲ
#ዋልተንጉስ_ዘሸገር/ታዲያስ አዲስ
@YeneTube @FikerAssefa
ፎቶ፦ሳሌም አብዲ
#ዋልተንጉስ_ዘሸገር/ታዲያስ አዲስ
@YeneTube @FikerAssefa