#ኮሮና_ምስራቅ_አፍሪካ
ሶማሊያ ዛሬ 8 የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች እንደሞቱባት ሆርን ዲፕሎማት ዘግቧል፡፡ በተያያዘ፣ ጅቡቲ ዛሬ 12፣ ኬንያ ደሞ 8 በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች እንዳገኙ የቀጠናው ዜና ምንጮች ዘግበዋል፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa
ሶማሊያ ዛሬ 8 የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች እንደሞቱባት ሆርን ዲፕሎማት ዘግቧል፡፡ በተያያዘ፣ ጅቡቲ ዛሬ 12፣ ኬንያ ደሞ 8 በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች እንዳገኙ የቀጠናው ዜና ምንጮች ዘግበዋል፡፡
Via:- Wazema
@Yenetube @Fikerassefa