YeneTube
የኮሮና ተህዋሲን ለመቆጣጠር የሚደረግ እንቅስቃሴ በኢትዮጵያ በኢትዮጵያ የኮሮና ተህዋሲን አስቀድሞ ለመከላከል በተለያዩ አካባቢዎች በሚገኙ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ጊዜያዊ የማቆያ ጣቢያዎች መቋቋማቸውን የአገሪቱ የማኅበረሰብ ጤና ተቋም አስታወቀ። ሰሞኑን ከውጭ የገቡ 14 ቻይናውያን በአሁኑ ወቅት በሀዋሳ በተቋቋመው ጊዜያዊ ማቆያ ጣቢያ ውስጥ እንዲቆዩ ተደርጎአል። በኢትዮጵያ የኮሮና ተህዋስን አስቀድሞ ለመከላከል…
ደቡብ ክልል በጊዜያዊነት ማቆያ አዘጋጅተናል ያሉት ከእውነት የራቀ ነው።
ከ14 ቻይናዊ 13 ቻይናዊያን እኔ የምሰራበት መስሪያ ቤት ሰራተኞች ናቸው። ቤቱን ተከራይተው ያስቀመጠው ድርጅቱ ነው። #ክልሉም ሆነ #ፓርኩ ያደረገው ነገር የለም መረጃውን ያደረሰን ለጉዳዩ መረጃ ያለው ወዳጃችን ነው።
እንዲሁም በፓርኩ ውስጥ ካሉ አንዱ ፋብሪካ ነው ለይቶ ማቆያ ቦታውን ያዘጋጀ ነው።
ከተማ ውስጥ ሌላ ቦታም አለ። ፓርኩ ውስጥ በልየታ የተቀመጡ ሌሎችም አሉ።
@YeneTube @Fikerassefa
ከ14 ቻይናዊ 13 ቻይናዊያን እኔ የምሰራበት መስሪያ ቤት ሰራተኞች ናቸው። ቤቱን ተከራይተው ያስቀመጠው ድርጅቱ ነው። #ክልሉም ሆነ #ፓርኩ ያደረገው ነገር የለም መረጃውን ያደረሰን ለጉዳዩ መረጃ ያለው ወዳጃችን ነው።
እንዲሁም በፓርኩ ውስጥ ካሉ አንዱ ፋብሪካ ነው ለይቶ ማቆያ ቦታውን ያዘጋጀ ነው።
ከተማ ውስጥ ሌላ ቦታም አለ። ፓርኩ ውስጥ በልየታ የተቀመጡ ሌሎችም አሉ።
@YeneTube @Fikerassefa