ሰበር ዜና
ከዛሬ ጀምሮ ወደ አማራ ክልል የሚገባ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ እንደማይኖር የክልሉ መንግስት አስታወቀ።
ከአገሪቱ ከየትኛውም አቅጣጫ ወደ አማራ ክልል የሚገቡ ማንኛውም አይነት የህዝብ ማጓጓዣ ተሽከርካሪዎች ከዛሬ መጋቢት 20 /2012 ዓ.ም ከለሊቱ 6፡00 ጀምሮ ወደ ክልሉ መግባት የማይችሉ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት የኮረና ወረርሽኝ መካላከል ኮማንድ ፖስት አስታውቋል።
#ከዩኒቪርስቲ ወደ ቤተሰቦቻቸውው እየመጡ የሚገኙ የአማራ ክልል ተወላጅ ተማሪዎች ግን #በልዩ_ሁኔታ የሚገቡ መሆኑን ኮማንድ ፖስቱ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት የገለጸ ሲሆን ይህ ውሳኔ ተግባራዊ እንዲሆንም ለጽጥታ አስከባሪ ሃይል ተዕዛዝ ተሰጥቷል።
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa
ከዛሬ ጀምሮ ወደ አማራ ክልል የሚገባ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ እንደማይኖር የክልሉ መንግስት አስታወቀ።
ከአገሪቱ ከየትኛውም አቅጣጫ ወደ አማራ ክልል የሚገቡ ማንኛውም አይነት የህዝብ ማጓጓዣ ተሽከርካሪዎች ከዛሬ መጋቢት 20 /2012 ዓ.ም ከለሊቱ 6፡00 ጀምሮ ወደ ክልሉ መግባት የማይችሉ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት የኮረና ወረርሽኝ መካላከል ኮማንድ ፖስት አስታውቋል።
#ከዩኒቪርስቲ ወደ ቤተሰቦቻቸውው እየመጡ የሚገኙ የአማራ ክልል ተወላጅ ተማሪዎች ግን #በልዩ_ሁኔታ የሚገቡ መሆኑን ኮማንድ ፖስቱ ለአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት የገለጸ ሲሆን ይህ ውሳኔ ተግባራዊ እንዲሆንም ለጽጥታ አስከባሪ ሃይል ተዕዛዝ ተሰጥቷል።
Via AMMA
@YeneTube @FikerAssefa