YeneTube
“ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ እዚህ አገር ፍትህ እንዲመጣ ከፍተኛ መስዋእትነት የከፈሉ ሰው ናቸው፤ ከሁላችን የበለጠ እንጂ ያነሰ ቁርጠኝነት አላቸው ብዬ አላምንም” ~~~~~~ጀዋር መሐመድ~~~~~~ @Yenetube @Fikerassefa
ዛሬ አቶ ጅዋር መሀመድ ከቢቢሲ አማርኛ ጋር አጠር ያለ ቆይታ ነበረው በዚህ ቃለ ምልልስ ፓስፓርት ስለ መመለሱ ጋር ለቀረበለት ጥያቄ #ፓስፖርቱን ለአሜሪካ መንግስት መመለሱን አስታውቋል እንዲሁም አሁን በኢትዮጵያ ፓለቲካ ላይ ለመሳተፍ ምንም #እንደማያግደው ተናግራል።
@YeneTube @Fikerassefa
@YeneTube @Fikerassefa