ሱዳን ቅሬታዋን አቀረበች 👌
የአረብ ሊግ ምክር ቤት በኅዳሴ ግድብ ጉዳይ ከግብፅ ጎን እንደሚቆም ለመግለፅ በተዘጋጀ የውሳኔ ሐሳብ ረቂቅ ሱዳን ቅሬታ እንዳላት መግለጿን የመካከለኛው ምሥራቅ የዜና ወኪል ዘገበ።
ሱዳን የአረብ ሊግ በውዝግቡ ጣልቃ ሊገባ አይገባም የሚል አቋም አላት።
በ153ኛው የአረብ ሊግ ምክር ቤት ስብሰባ ያለ ማሻሻያ የጸደቀው የውሳኔ ሐሳብ «ግብፅ በአባይ ወንዝ ላይ ያላት ታሪካዊ መብት ሊሸራረፍ አይገባም» የሚል ነው ተብሏል። ሜና እንደዘገበው የውሳኔ ሐሳቡ ሲጸድቅ ሱዳን በይፋ ቅሬታዋን ገልጻለች
#ሚና #እሸትበቀለ
@Yenetube @Fikerassefa
የአረብ ሊግ ምክር ቤት በኅዳሴ ግድብ ጉዳይ ከግብፅ ጎን እንደሚቆም ለመግለፅ በተዘጋጀ የውሳኔ ሐሳብ ረቂቅ ሱዳን ቅሬታ እንዳላት መግለጿን የመካከለኛው ምሥራቅ የዜና ወኪል ዘገበ።
ሱዳን የአረብ ሊግ በውዝግቡ ጣልቃ ሊገባ አይገባም የሚል አቋም አላት።
በ153ኛው የአረብ ሊግ ምክር ቤት ስብሰባ ያለ ማሻሻያ የጸደቀው የውሳኔ ሐሳብ «ግብፅ በአባይ ወንዝ ላይ ያላት ታሪካዊ መብት ሊሸራረፍ አይገባም» የሚል ነው ተብሏል። ሜና እንደዘገበው የውሳኔ ሐሳቡ ሲጸድቅ ሱዳን በይፋ ቅሬታዋን ገልጻለች
#ሚና #እሸትበቀለ
@Yenetube @Fikerassefa