ይህንን ያውቁ ኖሯል?
አዶልፍ ሂትለር ፣ ጆሴፍ ስታሊንና ቤኒቶ ሙሶሎኒ በተለያየ ጊዜ በሰላም ዘርፍ ለኖቤል ሽልማት ታጭተው ነበር።
ስታሊን 23 ሚልዮን
ሂትለር 17 ሚልዮን
ሙሶሎኒ ደግሞ 430 ሺህ ሰዎችን ያስገደሉ ሲሆን ከ430 ሺህ ውስጥ 30,000 የሚሆኑት #በጣሊያን_ወረራ ጊዜ የተገደሉ #ኢትዮጵያዊን ናቸው።
@YeneTube @FikerAssefa
አዶልፍ ሂትለር ፣ ጆሴፍ ስታሊንና ቤኒቶ ሙሶሎኒ በተለያየ ጊዜ በሰላም ዘርፍ ለኖቤል ሽልማት ታጭተው ነበር።
ስታሊን 23 ሚልዮን
ሂትለር 17 ሚልዮን
ሙሶሎኒ ደግሞ 430 ሺህ ሰዎችን ያስገደሉ ሲሆን ከ430 ሺህ ውስጥ 30,000 የሚሆኑት #በጣሊያን_ወረራ ጊዜ የተገደሉ #ኢትዮጵያዊን ናቸው።
@YeneTube @FikerAssefa