የአውሮፓ ህብረት #ኢትዮጵያን_ጨምሮ_ለምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ድርቅ ተጎጅዎች የ50 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ይፋ አደረገ፡፡
ድጋፉ በቀጠናው የድርቅ ተጎጂዎች ለሆኑ እንሰሳት አርቢዎች፣ ዘላኖች እና ምርታቸው ከእጅ ወደ አፍ ለሆነ የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብ ድጋፍ እንደሚውል ተነግሯል፡፡
@Yenetube @FikerAssefa
ድጋፉ በቀጠናው የድርቅ ተጎጂዎች ለሆኑ እንሰሳት አርቢዎች፣ ዘላኖች እና ምርታቸው ከእጅ ወደ አፍ ለሆነ የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብ ድጋፍ እንደሚውል ተነግሯል፡፡
@Yenetube @FikerAssefa