ባለፈው ሳምንት በሳውዲው የነዳጅ ማቀነባበሪያ የድሮን ጥቃት መድረሱ ይታወቃል።
ዛሬ ዩናይትድ ኪንግደም ፤ ፈረንሳይ መንግስት እና የጀርመን መንግስት ባወጡት መግለጫ ከሳውዲሁ የድሮን ጥቃት ጀርባ #ኢራን እንዳለችበት ሀገራቱ አስታውቀዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ዛሬ ዩናይትድ ኪንግደም ፤ ፈረንሳይ መንግስት እና የጀርመን መንግስት ባወጡት መግለጫ ከሳውዲሁ የድሮን ጥቃት ጀርባ #ኢራን እንዳለችበት ሀገራቱ አስታውቀዋል።
@YeneTube @FikerAssefa