YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
እርማት ወስደናል!

የስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ኮሚሽነር
ዶ/ር ኤፍሬም ተክሌ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት በአጠቃላይ በቀጣይ ሶስት ወራት 2 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ከስራ ገበታቸው ሊፈናቀሉ እንደሚችሉ #አዲስ_ማለዳን_ዋቢ አድርገን በገፃችን ላይ ያሰፈርነው መረጃ የተሳሳተ መሆኑ የስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን የክቡር ኮሚሽነር ልዩ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ #ሙሉእመቤት_አሸብር በተላከልን መረጃ መሰረት ዜናው ከገፃችን ላይ አንስተናል።

@Yenetube @Fikerassefa