ግምታዊ ዋጋው ከ28,386,000 ብር በላይ የሚሆን #አደንዛዥ_ዕፅ_በቁጥጥር ስር ዋለ
ህዳር 24 ቀን 2012 ዓ.ም. ዕፁ የተያዘው በጉምሩክ ኢንተለጀንስ ሰራተኞች እና በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች አማካኝነት በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ አለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል ነዉ፡፡
እፁን ሲያዘዋዉሩ የተገኙት፡-
1ኛ. ኖምዛሞ ግላዲየስ ቦዛ ዜግነት ደቡብ አፍሪካዊት የፓስፖርት ቁጥር A08864208
መነሻዋ ከ ደቡብ አፍሪካ መዳረሻዋ ወደ ህንድ ደልሂ ስታዘዋውር ይዛ የተገኘችው 7.4
ኪግ ኮኬይን።
2ተኛ. አንቲቃ ሱለይማን ቂዚ አባሶባ ዜግነት አዘር ባጃን የፖስፖርት ቁጥር CO 2722082 ጠዋት ከሞስኮ አ/አ የመጣች እና ሆቴል አርፋ ተመልሳ ወደ ባንኮክ ልትወጣ ስትል 4 ኪግ ኮኬይን ይዛ በቁጥጥር ሰር ውላለች።
በዕለቱ በድምሩ 11.4 ኪ.ግ ኮኬይን ተያዟል።
Via:- Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa
ህዳር 24 ቀን 2012 ዓ.ም. ዕፁ የተያዘው በጉምሩክ ኢንተለጀንስ ሰራተኞች እና በብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አመራሮችና ሰራተኞች አማካኝነት በቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ አለም አቀፍ መንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል ነዉ፡፡
እፁን ሲያዘዋዉሩ የተገኙት፡-
1ኛ. ኖምዛሞ ግላዲየስ ቦዛ ዜግነት ደቡብ አፍሪካዊት የፓስፖርት ቁጥር A08864208
መነሻዋ ከ ደቡብ አፍሪካ መዳረሻዋ ወደ ህንድ ደልሂ ስታዘዋውር ይዛ የተገኘችው 7.4
ኪግ ኮኬይን።
2ተኛ. አንቲቃ ሱለይማን ቂዚ አባሶባ ዜግነት አዘር ባጃን የፖስፖርት ቁጥር CO 2722082 ጠዋት ከሞስኮ አ/አ የመጣች እና ሆቴል አርፋ ተመልሳ ወደ ባንኮክ ልትወጣ ስትል 4 ኪግ ኮኬይን ይዛ በቁጥጥር ሰር ውላለች።
በዕለቱ በድምሩ 11.4 ኪ.ግ ኮኬይን ተያዟል።
Via:- Addis Maleda
@YeneTube @Fikerassefa