አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሐምሌ 18 ቀን 2012 ዓ.ም (ቅዳሜ) በፊት ለፊትና በኦንላይን ያስተማራቸውን 5600 በላይ ተማሪዎችን ለመጀመሪያ ጊዜ virtual የምረቃ ፕሮግራም የሚያስመርቅ ሲሆን፣ ፕሮግራሙ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በቀጥታ ስርጭት ያተላለፋል፡፡
#አአዩ_ፕሬዚዳንት_ጽ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa1
#አአዩ_ፕሬዚዳንት_ጽ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa1