YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.84K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሐምሌ 18 ቀን 2012 ዓ.ም (ቅዳሜ) በፊት ለፊትና በኦንላይን ያስተማራቸውን 5600 በላይ ተማሪዎችን ለመጀመሪያ ጊዜ virtual የምረቃ ፕሮግራም የሚያስመርቅ ሲሆን፣ ፕሮግራሙ ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በቀጥታ ስርጭት ያተላለፋል፡፡

#አአዩ_ፕሬዚዳንት_ጽ/ቤት
@YeneTube @FikerAssefa1