የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በአገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርጎ #አቅጣጫ ማስቀመጡን የፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት አስታወቀ።
ስራ አስፈፃሚው በሃይማኖትና በትምህርት ተቋማት ጥቃት ዙሪያ እንዲሁም በዘንድሮው ምርጫ ላይ መክሮ ውሳኔዎችን አሳልፏል።
የፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዷለም ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ወቅታዊ በሆኑ ጉዳዮች ውይይት ማድረጉን ተከትሎ ትናንት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፤ በአገሪቱ የሰላም እና የፀጥታ እንዲሁም በወቅታዊ ጉዳዮች ጥልቅ ውይይት ተደርጓል።
በሃይማኖትና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ በቡድንና በተናጠል በተደራጀ መልኩ ጥቃት የማድረሱ ዘመቻ እየተባባሰ መጥቷል። ይህ እኩይ ተግባር የኅብረተሰቡን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ችግር ውስጥ እንደሚከት ስራ አስፈፃሚው ገምግሟል።
Via:- EPA
@YeneTube @Fikerassefa
ስራ አስፈፃሚው በሃይማኖትና በትምህርት ተቋማት ጥቃት ዙሪያ እንዲሁም በዘንድሮው ምርጫ ላይ መክሮ ውሳኔዎችን አሳልፏል።
የፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ብናልፍ አንዷለም ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ወቅታዊ በሆኑ ጉዳዮች ውይይት ማድረጉን ተከትሎ ትናንት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፤ በአገሪቱ የሰላም እና የፀጥታ እንዲሁም በወቅታዊ ጉዳዮች ጥልቅ ውይይት ተደርጓል።
በሃይማኖትና በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ በቡድንና በተናጠል በተደራጀ መልኩ ጥቃት የማድረሱ ዘመቻ እየተባባሰ መጥቷል። ይህ እኩይ ተግባር የኅብረተሰቡን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ችግር ውስጥ እንደሚከት ስራ አስፈፃሚው ገምግሟል።
Via:- EPA
@YeneTube @Fikerassefa