#update በአሶሳ በግድያ ወንጀል የተጠረጠሩ አራት ሰዎች #ተያዙ
የአሶሳ ከተማ ፖሊስ ትናንት በአንድ ሰው ግድያ የጠረጠራቸውን አራት ሰዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ገለጸ፡፡
የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር #አኑር ሙስጠፋ ዛሬ ለኢዜአ እንዳስታወቁት ተጠርጣሪዎቹ የተያዙት በከተማው አንድ ሆቴል በሁለገብ ጥገናሥራ በተሰማራ ወጣት ህልፈት ጋር በተያያዘ ወንጀል ነው፡፡
ግድያው የተፈጸመው በግለሰቦች መካከል በተከሰተ #ግጭት እንደሆነም ተናግረዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ የተደረገው ምርመራ ሂደት በአብዛኛው ተጠናቆ መዝገቡ #ለዐቃቤ ሕግ መተላለፉን ኮማንደሩ አስረድተዋል፡፡
የከተማውን ጸጥታ ወደ ቀድሞው ሁኔታ ለመመለስ በከንቲባው የሚመራ ኮማንድ #ፖስት ተቋቁሞ በመሥራት ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡
ምንጭ ፦ ኢዜአ
@yenetube @mycase27
የአሶሳ ከተማ ፖሊስ ትናንት በአንድ ሰው ግድያ የጠረጠራቸውን አራት ሰዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ገለጸ፡፡
የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር #አኑር ሙስጠፋ ዛሬ ለኢዜአ እንዳስታወቁት ተጠርጣሪዎቹ የተያዙት በከተማው አንድ ሆቴል በሁለገብ ጥገናሥራ በተሰማራ ወጣት ህልፈት ጋር በተያያዘ ወንጀል ነው፡፡
ግድያው የተፈጸመው በግለሰቦች መካከል በተከሰተ #ግጭት እንደሆነም ተናግረዋል፡፡
ተጠርጣሪዎቹ የተደረገው ምርመራ ሂደት በአብዛኛው ተጠናቆ መዝገቡ #ለዐቃቤ ሕግ መተላለፉን ኮማንደሩ አስረድተዋል፡፡
የከተማውን ጸጥታ ወደ ቀድሞው ሁኔታ ለመመለስ በከንቲባው የሚመራ ኮማንድ #ፖስት ተቋቁሞ በመሥራት ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል፡፡
ምንጭ ፦ ኢዜአ
@yenetube @mycase27