LTV የዜና ክፍል ሃላፊ እና ፕሮግራም አዘጋጅ ሆኖ ሲሰራ የቆየ ጋዜጠኛ ተመስገን መንግስቴ በዋልታ ቴሌቭዥን በወቅታዊ ጉዳዮች ክፍል ውስጥ በመሪ አዘጋጅነት መቀጠሩን አረጋግጫለው። #ተስፋዬ_ጌትነት
በማህበራዊ ሚዲያ የተዛባ መረጃ እየተሰራጨ ቢሆንም እውነታው ጋዜጠኛ ተመስገን በደሞዝ ጭማሪ ምክንያት ወደ ዋልታ መግባቱን ታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በማህበራዊ ሚዲያ የተዛባ መረጃ እየተሰራጨ ቢሆንም እውነታው ጋዜጠኛ ተመስገን በደሞዝ ጭማሪ ምክንያት ወደ ዋልታ መግባቱን ታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa