Update #ብራዩ⬆️
#በአዲስ አበባ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን በተፈጠረ ግጭት ተፈናቅለው በጊዜያዊ የመጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው ከነበሩ 15 ሺህ 86 ያህል ዜጎች መካከል 1 ሺህ 786 ያህል ወደመጡበት የመኖሪያ ቀያቸው መመለሳቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።
📌የከተማ አስተዳደሩ እንዳስታወቀው፣ በመጭው ሰኞ ተፈናቃዮች የተጠለሉባቸው 9 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎቻቸውን መቀበል ስለሚጀምሩ፣ በትምህርት ቤቶች ተጠልለው የሚገኙ 9,000 ዜጎችን ወደ ሌላ ቦታ በማዘዋወር ላይ ይገኛል።
📌አስተዳደሩ ለተፈናቃዮቹ እስካሆን ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ማድረጉንም አስታውቋል።
@YeneTube @Fikerassefa
#በአዲስ አበባ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን በተፈጠረ ግጭት ተፈናቅለው በጊዜያዊ የመጠለያ ጣቢያዎች ተጠልለው ከነበሩ 15 ሺህ 86 ያህል ዜጎች መካከል 1 ሺህ 786 ያህል ወደመጡበት የመኖሪያ ቀያቸው መመለሳቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።
📌የከተማ አስተዳደሩ እንዳስታወቀው፣ በመጭው ሰኞ ተፈናቃዮች የተጠለሉባቸው 9 ትምህርት ቤቶች ተማሪዎቻቸውን መቀበል ስለሚጀምሩ፣ በትምህርት ቤቶች ተጠልለው የሚገኙ 9,000 ዜጎችን ወደ ሌላ ቦታ በማዘዋወር ላይ ይገኛል።
📌አስተዳደሩ ለተፈናቃዮቹ እስካሆን ከ20 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ ማድረጉንም አስታውቋል።
@YeneTube @Fikerassefa