#የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያሉትን የቋሚ ኮሚቴዎች ቁጥር ወደ
#አስር ዝቅ እንዲል ውሳኔ አሳለፈ።
:
ምክር
ቤቱ ይህን የወሰነው ዛሬ ባካሄደው የ5ኛ ዓመት ፣ አራተኛ የስራ ዘመን ስድስተኛ መደበኛ ስብሰባው ነው።
ከዚህ ቀደም ምክር
#ቤቱ 20 ቋሚና አንድ ልዩ ኮሚቴዎች የነበሩት ሲሆን ኮሚቴዎቹ እንዳላቸው ተዛማጅ ተልዕኮ ተጠጋግተው ወደ 10 ዝቅ ብለዋል።
ምንጭ ፦ ኢዜአ
@yenetube @mycase27