Update #በድሬዳዋ ከተማ በቀበሌ 09 ፖሊስ መሬትና መጋላ ጨብጡ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ትናንት እና ዛሬ በተፈጠረ ግጭት ቢያንስ #የአንድ ሰው ህይዎት ያለፈ ሲሆን በመኖሪያ ቤቶች ላይ ቃጠሎ ደርሷል።
♦️የድሬዳዋ ፖሊስ ግጭቱ እንዳይስፋፋ ከፌድራል ፖሊስና ከመከላከያ ጋር በመቀናጀት እየሰራ መሆኑን የገለጸ ሲሆን ግጭቱ የተፈጠረበት የከተማው ክፍል ወደ መረጋጋት መመለሱን አስታውቋል።
ምንጭ:- Ethiopian Live Update
@YeneTube @Fikerassefa
♦️የድሬዳዋ ፖሊስ ግጭቱ እንዳይስፋፋ ከፌድራል ፖሊስና ከመከላከያ ጋር በመቀናጀት እየሰራ መሆኑን የገለጸ ሲሆን ግጭቱ የተፈጠረበት የከተማው ክፍል ወደ መረጋጋት መመለሱን አስታውቋል።
ምንጭ:- Ethiopian Live Update
@YeneTube @Fikerassefa