በቦረና ዞን ያቤሎ ወረዳ ደሪቶ ቀበሌ #በደረሰ የመኪና አደጋ የሰባት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በ20 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት ማጋጠሙ #ተገለፀ።
በትናትናው ዕለት ከቡሌ ሆራ ወደ ሞያሌ ሰውና ቤንዚን ጭኖ ሲጓዝ የነበረው መኪና ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ተገልብጦ ጉዳቱ እንዳጋጠመ ታውቋል።
አደጋ የደረሰበትን ምክንያት ለማወቅ የማጣራት ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝም ተነግሯል።
መኪናው የያዘው ቤንዚን የጉዳቱን መጠን ከፍ እንዳደረገውና እንዳባባሰው ተነግሯል።
ምንጭ ፦ኤፍ.ቢ.ሲ
@yenetube @mycase27
በትናትናው ዕለት ከቡሌ ሆራ ወደ ሞያሌ ሰውና ቤንዚን ጭኖ ሲጓዝ የነበረው መኪና ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ተገልብጦ ጉዳቱ እንዳጋጠመ ታውቋል።
አደጋ የደረሰበትን ምክንያት ለማወቅ የማጣራት ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝም ተነግሯል።
መኪናው የያዘው ቤንዚን የጉዳቱን መጠን ከፍ እንዳደረገውና እንዳባባሰው ተነግሯል።
ምንጭ ፦ኤፍ.ቢ.ሲ
@yenetube @mycase27