የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ባወጣው መግለጫ በሰኔ 15 በባለስልጣኖች ግድያ ተጠርጥረው አዲስ አበባ በአደራ ቁጥጥር ስር የሚገኙት ተጠርጣሪዎች በዋስ ወይንም ያለዋስ መለቀቅ እንዳለባቸው አሳስቧዋል!
‹‹ታሳሪዎቹ ከ 3 - 4 ወር ያህል የፖሊስ ምርመራን ለማጠናቀቅ በሚል በእስር የቆዩና በአሁኑ ወቅት በሕግ የሚፈቀደው የተጨማሪ ምርመራ ጊዜ በአብዛኛው የተጠናቀቀ እና ቀሪውም በመጠናቀቅ ላይ ያለ በመሆኑ ከዚህ በላይ ታሳሪዎቹ በእስር ሊቆዩ ስለማይገባ እንደየአግባቡ #በዋስ ወይም ያለዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ ወይም ተዓማኒ የሆነ ክስ በመደበኛው የወንጀል ሕግ መሰርት ሊቀርብ ይገባል›› በማለት ዋና ኮሚሽነሩ ገልጸዋል፡፡
ሙሉ መግለጫውን ያንብቡ👇👇👇
https://telegra.ph/Sene15-10-24
@YeneTube @FikerAssefa
‹‹ታሳሪዎቹ ከ 3 - 4 ወር ያህል የፖሊስ ምርመራን ለማጠናቀቅ በሚል በእስር የቆዩና በአሁኑ ወቅት በሕግ የሚፈቀደው የተጨማሪ ምርመራ ጊዜ በአብዛኛው የተጠናቀቀ እና ቀሪውም በመጠናቀቅ ላይ ያለ በመሆኑ ከዚህ በላይ ታሳሪዎቹ በእስር ሊቆዩ ስለማይገባ እንደየአግባቡ #በዋስ ወይም ያለዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ ወይም ተዓማኒ የሆነ ክስ በመደበኛው የወንጀል ሕግ መሰርት ሊቀርብ ይገባል›› በማለት ዋና ኮሚሽነሩ ገልጸዋል፡፡
ሙሉ መግለጫውን ያንብቡ👇👇👇
https://telegra.ph/Sene15-10-24
@YeneTube @FikerAssefa