#በነብስና_ንብረት_ማስጠፋት ወንጀል የተከሰሱት የቀድሞዉ የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ርዕሠ መስተዳድር #አብዲ_መሐመድ_ዑመርና ሌሎች ባለስልጣናት ያቀረቡትን የክስ መቃወሚያ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት #ዉድቅ አደረገዉ።ይሁንና ዛሬ አዲስ አበባ ያስቻለዉ ፍርድ ቤት በአንደኛ ተከሳሽ አብዲ መሐመድ እና በ43ኛ ተከሳሽ ሐኒ መሐመድ የተመሠረተዉ ክስ እንዲሻሻል በይኗል።
ችሎቱ እንደወትሮዉ ለጋዜጠኞች ክፍት ቢሆንም ጋዜጠኞች ሒደቱን ሳያዘቡ እንዲዘግቡ የመሐል ዳኛዉ ያልተለመደ ማስጠንቀቂያ ብጤ ሰጥተዋል።
@YeneTube @FikeAssefa
ችሎቱ እንደወትሮዉ ለጋዜጠኞች ክፍት ቢሆንም ጋዜጠኞች ሒደቱን ሳያዘቡ እንዲዘግቡ የመሐል ዳኛዉ ያልተለመደ ማስጠንቀቂያ ብጤ ሰጥተዋል።
@YeneTube @FikeAssefa