✔ወደ ፍቅር...
👉ለመላው የቴዎድሮስ ካስሁን(ቴዲ አፍሮ) አድናቂዎች "ወደ ፍቅር" የተሰኘው ማህበራችን በየ 3 ወር ልዩነት የደም ልገሳ መርሀ ግብር እንዳለው ይታወቃል ስለሆነም በመጪው እሁድ #ህዳር_13 #በብሔራዊ_የደም_ባንክ አገልግሎት ስታዲየም አካባቢ በሚገኘው ቅጥር ግቢ ውስጥ ከጠዋቱ 03:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራማችን ይጀምራል ስለሆነም መላው #የቴዲ_አፍሮ ወዳጆች በዚህ ቀን ህይወት ለማዳን ተጋብዛችኋል።
👉ለበለጠ መረጃ ከስር ባሉት ስልክ ቁጥሮች መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
0947646445/0913668491
💚💛❤ፍቅር ያሸንፋል!!!
👉ለመላው የቴዎድሮስ ካስሁን(ቴዲ አፍሮ) አድናቂዎች "ወደ ፍቅር" የተሰኘው ማህበራችን በየ 3 ወር ልዩነት የደም ልገሳ መርሀ ግብር እንዳለው ይታወቃል ስለሆነም በመጪው እሁድ #ህዳር_13 #በብሔራዊ_የደም_ባንክ አገልግሎት ስታዲየም አካባቢ በሚገኘው ቅጥር ግቢ ውስጥ ከጠዋቱ 03:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራማችን ይጀምራል ስለሆነም መላው #የቴዲ_አፍሮ ወዳጆች በዚህ ቀን ህይወት ለማዳን ተጋብዛችኋል።
👉ለበለጠ መረጃ ከስር ባሉት ስልክ ቁጥሮች መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
0947646445/0913668491
💚💛❤ፍቅር ያሸንፋል!!!