በረከት ሞገስ #ከታል_ጋርመንትስ ማኑፋክቸሪንግ ኢትዮጵያ እና ዋና ቢሮ ጋር በመተባበር #በባደዋቾ_ሀዲያ_ሾኔ ከተማ ለ130 ህፃናት አጠቃላይ የትምህርት ቁሳቁስ #ድጋፍ አድርጓል።
በተጨማሪም በሐዋሳ ከተማ ከሜሪ ጆይ ጋር በመተባበር በኒው ብራንድ ትምህርት ቤት 12 ወላጅ አልባ ህፃናትን የነፃ የትምህርት እድል ማግኘት እንዲችሉ አድርጓል። በተጨማሪም ከ12 ህፃናት ውስጥ 5ቱ የምሳ ድጋፍ ትምህርት ቤት ውስጥ ይደረግላቸዋል።
እናመሰግናለን በረከተ ሞገስ
@YeneTube @Fikerassefa
በተጨማሪም በሐዋሳ ከተማ ከሜሪ ጆይ ጋር በመተባበር በኒው ብራንድ ትምህርት ቤት 12 ወላጅ አልባ ህፃናትን የነፃ የትምህርት እድል ማግኘት እንዲችሉ አድርጓል። በተጨማሪም ከ12 ህፃናት ውስጥ 5ቱ የምሳ ድጋፍ ትምህርት ቤት ውስጥ ይደረግላቸዋል።
እናመሰግናለን በረከተ ሞገስ
@YeneTube @Fikerassefa