YeneTube
119K subscribers
31.3K photos
483 videos
79 files
3.85K links
መረጃዎችን ለመላክ @Fikerassefa
Download Telegram
የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ የማለፊያ ውጤት #በቅርቡ_ይፋ ይደረጋል። ዘንድሮ ከበፊቱ በተለየ መልኩ ተማሪዎች የሚመርጡት የማህበረሰብ ሳይንስ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ብቻ በሚል መሆኑም ተገልጿል። በዚህ መሰረትም ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ ከገቡ በኋላ "የፍሬሽ ማን ኮርስ" ከወሰዱ በኋላ የሚማሩበትን የትምህርት ዘርፍ የሚመርጡ ይሆናል። በሌላ በኩል በዚህ ዓመት የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከፈለጉ የማህበረሰብ ሳይንስ ትምህርት ዘርፍን መምረጥ የሚችሉ መሆኑ ተገልጿል።

Via :- FBC
@YeneTube @FikerAssefa