የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ መግቢያ የማለፊያ ውጤት #በቅርቡ_ይፋ ይደረጋል። ዘንድሮ ከበፊቱ በተለየ መልኩ ተማሪዎች የሚመርጡት የማህበረሰብ ሳይንስ እና የተፈጥሮ ሳይንስ ብቻ በሚል መሆኑም ተገልጿል። በዚህ መሰረትም ተማሪዎች ዩኒቨርሲቲ ከገቡ በኋላ "የፍሬሽ ማን ኮርስ" ከወሰዱ በኋላ የሚማሩበትን የትምህርት ዘርፍ የሚመርጡ ይሆናል። በሌላ በኩል በዚህ ዓመት የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከፈለጉ የማህበረሰብ ሳይንስ ትምህርት ዘርፍን መምረጥ የሚችሉ መሆኑ ተገልጿል።
Via :- FBC
@YeneTube @FikerAssefa
Via :- FBC
@YeneTube @FikerAssefa