ካሌብ በህይወት እያለ አንድ ቀን እኔ ከሞትኩ ኢትዮጵያ ወስዳችሁ #ቅበሩኝ #በኢትዮጵያ መሬት መቀበር ነው የምፈልገው እያለ ብዙ ጊዜ ሲናገር ስለነበረ ቀብሩ ከነገ ወዲያ ሰኞ እለት የካቲት 23, 2012 ከቀኑ 8:30 በአዲስ አበባ ጉለሌ በጴጥሮስ ወ ጳውሎስ ይፈፀማል ውድ ኢትዮጵያውያን በቦታው ተገኝታችሁ ወንድማችን ካሌብን በክብር ትሽኙ ዘንድ ትጠየቃላችሁ።
ይህንን መልክት ላልሰሙ አስሙልን ብለውናል
#Share
@YeneTube @Fikerassefa
ይህንን መልክት ላልሰሙ አስሙልን ብለውናል
#Share
@YeneTube @Fikerassefa