#ፍልስፍና_ከዘርዓ_ያዕቆብ_እስከ_ሶቅራጥስ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
በአቴና ጎዳናዎች ላይ በባዶ እግሩ እየተጓዘ ከሰዎች ጋር መጨቃጨቅ የሚወድ አንድ ሰው አለ፤ “ምነው ቤት የለህምን? ስለምንስ እኛን ትጨቃጨቃለህ?” ቢሉት “ቤትማ አለኝ ከአስቀያሚዋ እና ነዝናዛዋ ሚስቴ ሽሽት ወደዚህ መጣሁ” ነበር መልሱ፤ ይህ ሰው ታላቁ ፈላስፋ ሶቅራጥስ ነው። የአቴና ሰዎች የሶቅራጥስን ስድብ እና ጭቅጭቅ አልችል ቢሉ፣ መርዝ አጠጥተው ገደሉት።
የእኛው ሀገር የባዶ እግር ፈላስፋ የሆነው ዘርዓ ያዕቆብንም በዙሪያው ያሉ ሰዎች ጠልተው አሳደዱት። እንደ ቀበሮም ዋሻ ምሶ ለብቻው ኖረ። ዋሻውንም በእሾህ እና በድንጋይ አጠረ፤ ድንገት እንኳ ሰው ቢመጣበት ማምለጫ እንዲሆነው በአጥሩ ላይ ቀዳዳን አበጀ።
ሶቅራጥስም፣ ዘርዓ ያዕቆብም የዘመናቸው ወፈፌዎች ነበሩ። እንኳን ሊጠየቁ፣ ሊታሰቡ እንኳ የከበዱ ጥያቄዎችን አንስተው መርምረዋል።
#ሶቅራጥስን_ያስገደለ_ዘርዓ_ያዕቆብንም_ከሀገር_ያሰደደ ፍልስፍና ምንድን ነው? እውቀት ምንድን ነው? ... እውነት ምንድነው? ... ፍትህ ምንድነው? የሕይወት ትርጉምስ ምንድን ነው? … እኛ ማን ነን? ... ከየት መጣን? ... ወዴትስ እንሄዳለን?... ስለምንስ እንኖራለን?...
#ፍልስፍና_ከዘርዓ_ያዕቆብ_እስከ_ሶቅራጥስ መጽሐፍ ጥያቄዎቻችን እየመለሰ መንገዱ በዚህ ነው ይለናልና ማሿችንን እንዳበራን ጥበብን ፍለጋ በጨለማ መሃል እንጓዝ...
#ፍልስፍና_ከዘርዓ_ያዕቆብ_እስከ_ሶቅራጥስ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Facebook- https://www.facebook.com/booklandbook/
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
በአቴና ጎዳናዎች ላይ በባዶ እግሩ እየተጓዘ ከሰዎች ጋር መጨቃጨቅ የሚወድ አንድ ሰው አለ፤ “ምነው ቤት የለህምን? ስለምንስ እኛን ትጨቃጨቃለህ?” ቢሉት “ቤትማ አለኝ ከአስቀያሚዋ እና ነዝናዛዋ ሚስቴ ሽሽት ወደዚህ መጣሁ” ነበር መልሱ፤ ይህ ሰው ታላቁ ፈላስፋ ሶቅራጥስ ነው። የአቴና ሰዎች የሶቅራጥስን ስድብ እና ጭቅጭቅ አልችል ቢሉ፣ መርዝ አጠጥተው ገደሉት።
የእኛው ሀገር የባዶ እግር ፈላስፋ የሆነው ዘርዓ ያዕቆብንም በዙሪያው ያሉ ሰዎች ጠልተው አሳደዱት። እንደ ቀበሮም ዋሻ ምሶ ለብቻው ኖረ። ዋሻውንም በእሾህ እና በድንጋይ አጠረ፤ ድንገት እንኳ ሰው ቢመጣበት ማምለጫ እንዲሆነው በአጥሩ ላይ ቀዳዳን አበጀ።
ሶቅራጥስም፣ ዘርዓ ያዕቆብም የዘመናቸው ወፈፌዎች ነበሩ። እንኳን ሊጠየቁ፣ ሊታሰቡ እንኳ የከበዱ ጥያቄዎችን አንስተው መርምረዋል።
#ሶቅራጥስን_ያስገደለ_ዘርዓ_ያዕቆብንም_ከሀገር_ያሰደደ ፍልስፍና ምንድን ነው? እውቀት ምንድን ነው? ... እውነት ምንድነው? ... ፍትህ ምንድነው? የሕይወት ትርጉምስ ምንድን ነው? … እኛ ማን ነን? ... ከየት መጣን? ... ወዴትስ እንሄዳለን?... ስለምንስ እንኖራለን?...
#ፍልስፍና_ከዘርዓ_ያዕቆብ_እስከ_ሶቅራጥስ መጽሐፍ ጥያቄዎቻችን እየመለሰ መንገዱ በዚህ ነው ይለናልና ማሿችንን እንዳበራን ጥበብን ፍለጋ በጨለማ መሃል እንጓዝ...
#ፍልስፍና_ከዘርዓ_ያዕቆብ_እስከ_ሶቅራጥስ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Facebook- https://www.facebook.com/booklandbook/
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
Forwarded from YeneTube
#ፍልስፍና_ከዘርዓ_ያዕቆብ_እስከ_ሶቅራጥስ
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
በአቴና ጎዳናዎች ላይ በባዶ እግሩ እየተጓዘ ከሰዎች ጋር መጨቃጨቅ የሚወድ አንድ ሰው አለ፤ “ምነው ቤት የለህምን? ስለምንስ እኛን ትጨቃጨቃለህ?” ቢሉት “ቤትማ አለኝ ከአስቀያሚዋ እና ነዝናዛዋ ሚስቴ ሽሽት ወደዚህ መጣሁ” ነበር መልሱ፤ ይህ ሰው ታላቁ ፈላስፋ ሶቅራጥስ ነው። የአቴና ሰዎች የሶቅራጥስን ስድብ እና ጭቅጭቅ አልችል ቢሉ፣ መርዝ አጠጥተው ገደሉት።
የእኛው ሀገር የባዶ እግር ፈላስፋ የሆነው ዘርዓ ያዕቆብንም በዙሪያው ያሉ ሰዎች ጠልተው አሳደዱት። እንደ ቀበሮም ዋሻ ምሶ ለብቻው ኖረ። ዋሻውንም በእሾህ እና በድንጋይ አጠረ፤ ድንገት እንኳ ሰው ቢመጣበት ማምለጫ እንዲሆነው በአጥሩ ላይ ቀዳዳን አበጀ።
ሶቅራጥስም፣ ዘርዓ ያዕቆብም የዘመናቸው ወፈፌዎች ነበሩ። እንኳን ሊጠየቁ፣ ሊታሰቡ እንኳ የከበዱ ጥያቄዎችን አንስተው መርምረዋል።
#ሶቅራጥስን_ያስገደለ_ዘርዓ_ያዕቆብንም_ከሀገር_ያሰደደ ፍልስፍና ምንድን ነው? እውቀት ምንድን ነው? ... እውነት ምንድነው? ... ፍትህ ምንድነው? የሕይወት ትርጉምስ ምንድን ነው? … እኛ ማን ነን? ... ከየት መጣን? ... ወዴትስ እንሄዳለን?... ስለምንስ እንኖራለን?...
#ፍልስፍና_ከዘርዓ_ያዕቆብ_እስከ_ሶቅራጥስ መጽሐፍ ጥያቄዎቻችን እየመለሰ መንገዱ በዚህ ነው ይለናልና ማሿችንን እንዳበራን ጥበብን ፍለጋ በጨለማ መሃል እንጓዝ...
#ፍልስፍና_ከዘርዓ_ያዕቆብ_እስከ_ሶቅራጥስ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Facebook- https://www.facebook.com/booklandbook/
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ
በአቴና ጎዳናዎች ላይ በባዶ እግሩ እየተጓዘ ከሰዎች ጋር መጨቃጨቅ የሚወድ አንድ ሰው አለ፤ “ምነው ቤት የለህምን? ስለምንስ እኛን ትጨቃጨቃለህ?” ቢሉት “ቤትማ አለኝ ከአስቀያሚዋ እና ነዝናዛዋ ሚስቴ ሽሽት ወደዚህ መጣሁ” ነበር መልሱ፤ ይህ ሰው ታላቁ ፈላስፋ ሶቅራጥስ ነው። የአቴና ሰዎች የሶቅራጥስን ስድብ እና ጭቅጭቅ አልችል ቢሉ፣ መርዝ አጠጥተው ገደሉት።
የእኛው ሀገር የባዶ እግር ፈላስፋ የሆነው ዘርዓ ያዕቆብንም በዙሪያው ያሉ ሰዎች ጠልተው አሳደዱት። እንደ ቀበሮም ዋሻ ምሶ ለብቻው ኖረ። ዋሻውንም በእሾህ እና በድንጋይ አጠረ፤ ድንገት እንኳ ሰው ቢመጣበት ማምለጫ እንዲሆነው በአጥሩ ላይ ቀዳዳን አበጀ።
ሶቅራጥስም፣ ዘርዓ ያዕቆብም የዘመናቸው ወፈፌዎች ነበሩ። እንኳን ሊጠየቁ፣ ሊታሰቡ እንኳ የከበዱ ጥያቄዎችን አንስተው መርምረዋል።
#ሶቅራጥስን_ያስገደለ_ዘርዓ_ያዕቆብንም_ከሀገር_ያሰደደ ፍልስፍና ምንድን ነው? እውቀት ምንድን ነው? ... እውነት ምንድነው? ... ፍትህ ምንድነው? የሕይወት ትርጉምስ ምንድን ነው? … እኛ ማን ነን? ... ከየት መጣን? ... ወዴትስ እንሄዳለን?... ስለምንስ እንኖራለን?...
#ፍልስፍና_ከዘርዓ_ያዕቆብ_እስከ_ሶቅራጥስ መጽሐፍ ጥያቄዎቻችን እየመለሰ መንገዱ በዚህ ነው ይለናልና ማሿችንን እንዳበራን ጥበብን ፍለጋ በጨለማ መሃል እንጓዝ...
#ፍልስፍና_ከዘርዓ_ያዕቆብ_እስከ_ሶቅራጥስ መጽሐፍ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ይገኛል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Facebook- https://www.facebook.com/booklandbook/
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun