በፌደራል ያሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮቼን ስለ ደቡብ ክልል አደረጃጀት ባስጠናሁት ጥናት ላይ በአዳማ ከተማ እያወያየሁ ነው- ብሏል ደኢሕዴን፡፡
ከክልሉ ውጭ ያሉ አባላትና ተወላጆችም ተሳታፊ መሆናቸውን ድርጅቱ በማኅበራዊ ድረ ገጹ ባሰራጨው መረጃ አስታውቋል፡፡ አመራሮቹ ሳይንሳዊ የተባለው ጥናት ባቀረባቸው የአደረጃጀት አማራጮች ላይ ነው የሚወያዩት፡፡ አንደኛው አማራጭ 55 ለ1 (#ሲዳማ_ክልል_ሆኖ) የሚለው እንደሆነ ቀደም ሲል መገለጹ ይታወሳል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ከክልሉ ውጭ ያሉ አባላትና ተወላጆችም ተሳታፊ መሆናቸውን ድርጅቱ በማኅበራዊ ድረ ገጹ ባሰራጨው መረጃ አስታውቋል፡፡ አመራሮቹ ሳይንሳዊ የተባለው ጥናት ባቀረባቸው የአደረጃጀት አማራጮች ላይ ነው የሚወያዩት፡፡ አንደኛው አማራጭ 55 ለ1 (#ሲዳማ_ክልል_ሆኖ) የሚለው እንደሆነ ቀደም ሲል መገለጹ ይታወሳል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa