YeneTube
በትግራይ ክልል እየተካሄደ ከሚገኘው ጦርነት ጋር በተያያዘ ሰሞኑን ስማቸው ሲነሳ የቆየው ዶ/ር #ቴድሮስ_አድሃኖም የሚከተለውን መልእክት አስተላለፉ። @Yenetube @Fikerassefa
ወደ አማርኛ #ሲተረገም
ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም የቀረበባቸውን ውንጀላ አስተባበሉ።
የዓለም ጤና ድርጀት ዳይሬክተር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በቲዊተር ገጻቸው ዛሬ ባስተላለፉት መልዕክት በሃገራቸው ኢትዮጵያ በተከተለው ሞት እና መፈናቀል ማዘናቸውን ገልጸው ፣ሁሉም ወገኖች ለሰላም እና ለሲቪሎች ደህንነት እንዲሰሩ ጠይቀዋል።
ከሕወሃት ጋር አብረዋል በሚል የቀረበባቸውን ውንጀላም አስተባብለዋል፣በአጋርነት የምቆመው ከአንድ ነገር ጋር ብቻ ነው እሱም ሰላም ነው ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም የቀረበባቸውን ውንጀላ አስተባበሉ።
የዓለም ጤና ድርጀት ዳይሬክተር ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በቲዊተር ገጻቸው ዛሬ ባስተላለፉት መልዕክት በሃገራቸው ኢትዮጵያ በተከተለው ሞት እና መፈናቀል ማዘናቸውን ገልጸው ፣ሁሉም ወገኖች ለሰላም እና ለሲቪሎች ደህንነት እንዲሰሩ ጠይቀዋል።
ከሕወሃት ጋር አብረዋል በሚል የቀረበባቸውን ውንጀላም አስተባብለዋል፣በአጋርነት የምቆመው ከአንድ ነገር ጋር ብቻ ነው እሱም ሰላም ነው ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
@Yenetube @Fikerassefa