ዛሬ ዕለት ከሲዳማ ዞን ከተለያዩ ወረዳዎች የተውጣቱ የዞኑ ነዋሪዎችን ሀዋሳ ከተማ ሚሊንየም አዳራሽ ስብሰባ እያደረጉ እንደሆነ መረጃዎች ለየኔቲዩብ ደርሷል።
በውይይት ይነሳሉ ተብሎ ከሚጠበቁ ነጥቦች መካከል:-
#ሲዳማ ብሔር ራሱን ችሎ ክልል የመሆን ሂደት በምን ላይ ይገኛል?
#ሪፈረንደም ቀን ተወስኖ ይነገረን የሚሉ መሆናቸው ስብሰባው ላይ የተሳስተፉ ተሳታፊዎች አሳውቀውናል።
@YeneTube @Fikerassefa
በውይይት ይነሳሉ ተብሎ ከሚጠበቁ ነጥቦች መካከል:-
#ሲዳማ ብሔር ራሱን ችሎ ክልል የመሆን ሂደት በምን ላይ ይገኛል?
#ሪፈረንደም ቀን ተወስኖ ይነገረን የሚሉ መሆናቸው ስብሰባው ላይ የተሳስተፉ ተሳታፊዎች አሳውቀውናል።
@YeneTube @Fikerassefa