የተለያዩ አካላት እርዳታ እየለገሱ ይገኛሉ
- አቶ ወርቁ አይተነው አምስት የአፓርትመንት ህንፃዎቻቸው የኮሮና ወረርሽኝ በቁጥጥር ስር እስከሚውል ድረስ አገልግሎት እንዲሰጡ መወሰናቸውን አስታውቀዋል።
- ቤተልሄም ጥላሁን በስራ ላይ የነበረውን ባለ 3 ፎቅ ማምረቻዋን ኮሮናን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት አገልግሎት እንዲሰጥ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፈቅዳለች።
- አቶ ባጫ ቡልቻ እና ባለቤታቸው ወ/ሮ አልማዝ መርጋ ሆቴላቸው ኮሮናን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት አገልግሎት እንዲሰጥ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፈቅደዋል።
- ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው ለኮቪድ-19 ወረርሽኝ ቅድመ ዝግጅት የሚሆኑ ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርገዋል።
#ምስጋናችን ታላቅ ነው !!
Via:- ኤልያስ መሰረት
@Yenetube @Fikerassefa
- አቶ ወርቁ አይተነው አምስት የአፓርትመንት ህንፃዎቻቸው የኮሮና ወረርሽኝ በቁጥጥር ስር እስከሚውል ድረስ አገልግሎት እንዲሰጡ መወሰናቸውን አስታውቀዋል።
- ቤተልሄም ጥላሁን በስራ ላይ የነበረውን ባለ 3 ፎቅ ማምረቻዋን ኮሮናን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት አገልግሎት እንዲሰጥ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፈቅዳለች።
- አቶ ባጫ ቡልቻ እና ባለቤታቸው ወ/ሮ አልማዝ መርጋ ሆቴላቸው ኮሮናን ለመከላከል ለሚደረገው ጥረት አገልግሎት እንዲሰጥ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፈቅደዋል።
- ቀዳማዊት እመቤት ወ/ሮ ዝናሽ ታያቸው ለኮቪድ-19 ወረርሽኝ ቅድመ ዝግጅት የሚሆኑ ቁሳቁሶች ድጋፍ አድርገዋል።
#ምስጋናችን ታላቅ ነው !!
Via:- ኤልያስ መሰረት
@Yenetube @Fikerassefa