ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለተማሪዎች፣ መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች በሙሉ የሰጠው ማሳሰቢያ!
<<በአሁኑ ስዓት በዩኒቨርስቲያችን የኩፍኝ በሽታ ምልክቶች እየታዩ ስለሆነ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ካሁን በፊት ቢከተቡም ባይከተቡም ክትባቱ በዘመቻ መልክ ይሰጣል፡፡ ስለሆነም የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፣ መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች ክትባቱን እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡የኩፍኝ መከላከያ ክትባቱ ህዳር 25-30/2012 ድረስ ለተከታታይ 6 ቀናት ክትባት ይሰጣል፡፡ ስለዚህ ማንኛውም የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ክትባቱን በተጠቀሰው ቀንና በዩኒቨርሲቲው ውስጥ በተዘጋጁ የክትባት ጣቢያዎች እየመጣችሁ እንድትከተቡ እናሳስባለን፡፡
#ማሳሰቢያ ፡-ክትባቱ ለነፍሰጡሮች የተከለከለ ነው!!>>
@YeneTube @FikerAssefa
<<በአሁኑ ስዓት በዩኒቨርስቲያችን የኩፍኝ በሽታ ምልክቶች እየታዩ ስለሆነ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ካሁን በፊት ቢከተቡም ባይከተቡም ክትባቱ በዘመቻ መልክ ይሰጣል፡፡ ስለሆነም የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች፣ መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች ክትባቱን እንድትወስዱ እናሳስባለን፡፡የኩፍኝ መከላከያ ክትባቱ ህዳር 25-30/2012 ድረስ ለተከታታይ 6 ቀናት ክትባት ይሰጣል፡፡ ስለዚህ ማንኛውም የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ክትባቱን በተጠቀሰው ቀንና በዩኒቨርሲቲው ውስጥ በተዘጋጁ የክትባት ጣቢያዎች እየመጣችሁ እንድትከተቡ እናሳስባለን፡፡
#ማሳሰቢያ ፡-ክትባቱ ለነፍሰጡሮች የተከለከለ ነው!!>>
@YeneTube @FikerAssefa