ማምሻውን በባህርዳር የተከሰተውን ፍንዳታና የተኩስ ልውውጥ ተከትሎ የክልሉ መንግስት ሁኔታዎቹን በቁጥጥሩ ስር ማድረጉ ተገለጸ።
ኢሳት ያነጋገራቸው የአማራ ክልል የጽጥታ ዘርፍ ከፍተኛ ባለስልጣን በመከላከያ ኮንስትራክሽን ድርጅት #መኮድ በሚባለው አከባቢ ሁለት የቦምብ ፍንዳታዎች ተከስተዋል።
ያንንም ተከትሎ አነስተኛ የተኩስ ልውውጥ ተደርጓል። የክልሉ ሃይል ወደስፍራው በፍጥነት በመድረስ ሁኔታውን መቆጣጠሩን ባለስልጣኑ ገልጸዋል። "ብዙም ችግር የለም። ወዲያውኑ ተቆጣጥረነዋል። አከባቢው ተረጋግቷል። ስለጉዳዩ ምርመራ እያደረግን ነው።" ብለዋል።
መረጃው የESAt ነው
@Yenetube @Fikerassefa
ኢሳት ያነጋገራቸው የአማራ ክልል የጽጥታ ዘርፍ ከፍተኛ ባለስልጣን በመከላከያ ኮንስትራክሽን ድርጅት #መኮድ በሚባለው አከባቢ ሁለት የቦምብ ፍንዳታዎች ተከስተዋል።
ያንንም ተከትሎ አነስተኛ የተኩስ ልውውጥ ተደርጓል። የክልሉ ሃይል ወደስፍራው በፍጥነት በመድረስ ሁኔታውን መቆጣጠሩን ባለስልጣኑ ገልጸዋል። "ብዙም ችግር የለም። ወዲያውኑ ተቆጣጥረነዋል። አከባቢው ተረጋግቷል። ስለጉዳዩ ምርመራ እያደረግን ነው።" ብለዋል።
መረጃው የESAt ነው
@Yenetube @Fikerassefa