Breaking! ጥንቃቄ ይደረግ!!
በወባ ትንኝ ንክሻ የሚተላለፈው የቺኩንጉንያ ቫይረስ ወረርሽኝ በድሬዳዋ መከሰቱን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታውቋል። ትኩሳትና የመገጣጠሚያ አካላት ሕመም ያስከትላል። በሲዲሲ መረጃ መሰረት #መከላከያ_ክትባትም_ሆነ_መድሐኒት_የለውም
Via:- Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa
በወባ ትንኝ ንክሻ የሚተላለፈው የቺኩንጉንያ ቫይረስ ወረርሽኝ በድሬዳዋ መከሰቱን የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታውቋል። ትኩሳትና የመገጣጠሚያ አካላት ሕመም ያስከትላል። በሲዲሲ መረጃ መሰረት #መከላከያ_ክትባትም_ሆነ_መድሐኒት_የለውም
Via:- Eshete Bekele
@YeneTube @FikerAssefa