ከኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በተለያዩ ምክንያቶች የተሰናበቱ የደቡብ ክልል ነዋሪዎች ቃል የተገባላቸዉን የማቋቋሚያ ድጎማ #መነፈጋቸዉን አስታወቁ።
«ተመላሽ» በሚል ጥቅል ስም የሚጠሩት የቀድሞ ወታደሮች እንደሚሉት ከየነበሩበት ክፍለ ጦር ሲሰናበቱ የየአካባቢያቸዉ መስተዳድር የመኖሪያ፣የሥራ፣የትምሕርትና የሌሎችንም ድጋፎች እንደሚያደርግላቸዉ ቃል ተገብቶላቸዉ ነበር።ይሁንና ቃሉ እስካሁን ገቢራዊ ባለመሆኑ አንዳዶች ለጎዳና ኑሮ፣ሌሎች ደግሞ ለስነልቡናዊ ቀዉስ ተዳርገዋል።
አንድ የደቡብ ክልል ባለስልጣን የቀድሞ ወታደሮቹን ቅሬታ «ተገቢ» ይሉታል። እስካሁን ግን መስተዳድራቸዉ ከጥናት በስተቀር ተጨባጭ መፍትሔ አልሰጠም።
Via:- DW
@YeneTube @FikerAssefa
«ተመላሽ» በሚል ጥቅል ስም የሚጠሩት የቀድሞ ወታደሮች እንደሚሉት ከየነበሩበት ክፍለ ጦር ሲሰናበቱ የየአካባቢያቸዉ መስተዳድር የመኖሪያ፣የሥራ፣የትምሕርትና የሌሎችንም ድጋፎች እንደሚያደርግላቸዉ ቃል ተገብቶላቸዉ ነበር።ይሁንና ቃሉ እስካሁን ገቢራዊ ባለመሆኑ አንዳዶች ለጎዳና ኑሮ፣ሌሎች ደግሞ ለስነልቡናዊ ቀዉስ ተዳርገዋል።
አንድ የደቡብ ክልል ባለስልጣን የቀድሞ ወታደሮቹን ቅሬታ «ተገቢ» ይሉታል። እስካሁን ግን መስተዳድራቸዉ ከጥናት በስተቀር ተጨባጭ መፍትሔ አልሰጠም።
Via:- DW
@YeneTube @FikerAssefa