#የኦሮሞ ነፃነት ግንባር /ኦነግ/ አባላት ከኤርትራ ዛሬ በአዲግራት በኩል መቀሌ ገብተዋል።
#መቀሌ ሲደርሱም የአካባቢው ነዋሪ አቀባበል ያደረገላቸው ሲሆን፥ የምሳ ግብዣ ተደርጎላቸዋል።
📌ኦነግ በሰላማዊ መንገድ በሀገር ውስጥ ለመንቀሳቀስ ከመንግስት ጋር መስማማቱን ተከትሎ የግንባሩ አባላትና አመራሮች ዛሬ ወደ ሀገር ቤት ገብተዋል።
📌በኦነግ ሊቀመንበር ዳውድ ኢብሳ የሚመራው ቡድን ረፋድ ላይ አዲስ አበባ የገባ ሲሆን፥ በመስቀል አደባባይ ደማቅ የአቀባበል ስነ ስርዓት እየተከናወነለት ይገኛል።
📌የኦነግ አባላትም ከኤርትራ ወደ ሀገራቸው በገቡባቸው የትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
©fbc
@yenetube @mycase27
#መቀሌ ሲደርሱም የአካባቢው ነዋሪ አቀባበል ያደረገላቸው ሲሆን፥ የምሳ ግብዣ ተደርጎላቸዋል።
📌ኦነግ በሰላማዊ መንገድ በሀገር ውስጥ ለመንቀሳቀስ ከመንግስት ጋር መስማማቱን ተከትሎ የግንባሩ አባላትና አመራሮች ዛሬ ወደ ሀገር ቤት ገብተዋል።
📌በኦነግ ሊቀመንበር ዳውድ ኢብሳ የሚመራው ቡድን ረፋድ ላይ አዲስ አበባ የገባ ሲሆን፥ በመስቀል አደባባይ ደማቅ የአቀባበል ስነ ስርዓት እየተከናወነለት ይገኛል።
📌የኦነግ አባላትም ከኤርትራ ወደ ሀገራቸው በገቡባቸው የትግራይ ክልል የተለያዩ ከተሞች አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
©fbc
@yenetube @mycase27
የቻይናዋ ሃንዥ ግዛት ልዑካን ቡድን ወደ #መቀሌ እንዳይጎዝ መከልከሉን #የትግራይ_መገናኛ_ብዙኻን_ዘግቧል፡፡
ቡድኑ ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የተመለሰው በመንግሥት ትዕዛዝ ነው ተብሏል፡፡ የክልሉ ንግድ እና ኢንዱስትሪ ቢሮ ሃላፊ አብርሃም ተከስተ ወደ አዲስ አበባ ሂደው ከቡድኑ ጋር የማዕድን፣ ቱሪዝምና ግብርና የትብብር ስምምነቶችን ፈርመዋል፡፡
የትኛው የመንግስት አካል እንደከለከለ ግን ገና አለመታወቁን ሃላፊው ተናግረዋል- ብሏል ዘገባው፡፡
Via:- wazema
@Yenetube @Fikerassefa
ቡድኑ ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የተመለሰው በመንግሥት ትዕዛዝ ነው ተብሏል፡፡ የክልሉ ንግድ እና ኢንዱስትሪ ቢሮ ሃላፊ አብርሃም ተከስተ ወደ አዲስ አበባ ሂደው ከቡድኑ ጋር የማዕድን፣ ቱሪዝምና ግብርና የትብብር ስምምነቶችን ፈርመዋል፡፡
የትኛው የመንግስት አካል እንደከለከለ ግን ገና አለመታወቁን ሃላፊው ተናግረዋል- ብሏል ዘገባው፡፡
Via:- wazema
@Yenetube @Fikerassefa