ጋምቤላ ክልል በእርሻ ዘርፍ መሬት ወስደው ያላለሙ የ285 ባለሃብቶችን የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰረዙ ተገቢ ያልሆነና ጊዜውንም ያላማከለ ነው ሲሉ በክልሉ በእርሻ ዘርፍ ተሰማርተው የነበሩ ባለሀብቶች ቅሬታቸውን ገለፁ።
የባለሀብቶቹ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰረዙን ተከትሎ በጋምቤላ ኢንቨስተሮች ማኅበር ሊቀ መንበር ጊዜውን የጠበቀ ውሳኔ አይደለም ሲሉ #ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የባለሀብቶቹ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰረዙን ተከትሎ በጋምቤላ ኢንቨስተሮች ማኅበር ሊቀ መንበር ጊዜውን የጠበቀ ውሳኔ አይደለም ሲሉ #ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጥቃት የፈጸሙ አምስት አጥቂዎች #ሲገደሉ 20 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ መንግሥት ኮምዩኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከል ዞን ጉባ ወረዳ ጃዲያ ቀበሌ በተፈጸመ ጥቃት የ13 ዜጎች ሕይወት ማለፉን ተከትሎ ከጥቃቱ ጋር ተያይዞ 20 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ አምስት ሽፍታዎች መገደላቸውን ቢሮው #ለአዲስ_ማለዳ አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመተከል ዞን ጉባ ወረዳ ጃዲያ ቀበሌ በተፈጸመ ጥቃት የ13 ዜጎች ሕይወት ማለፉን ተከትሎ ከጥቃቱ ጋር ተያይዞ 20 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ አምስት ሽፍታዎች መገደላቸውን ቢሮው #ለአዲስ_ማለዳ አስታውቋል።
@Yenetube @Fikerassefa