#ሉባር መጽሐፍ
ሁለተኛው ዕትም በገበያ ላይ
ሊከድኑት የሚሳሱለት ተወዳጁ ሉባር መጽሐፍ ለሁለተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ዋለ።
ድርሰቱ ከጎንደር ፋሲለደስ እስከ ዘጌ ጊዮርጊስ፤ ከዘጌ ጊዮርጊስ እስከ ዳጋ እስጢፋኖስ፤ ከዳጋ እስጢፋኖስ እስከ ጣና ቂርቆስ፤ ከጣና ቂርቆስ እስከ ዲማ ጊዮርጊስ የተዘረጋ መሳጭ ታሪክ፡፡
ታሪክን- ከወቅታዊ ክስተት፣ ፍልስፍናን- ከነባራዊ ሁነት፣ እውቀትን - ከጥበብ፣ ስልጣኔን - ከባህልና ወግ ጋር አግባብቶና አጣጥሞ በፍቅር ቅኝት ሞሽሮና ገምዶ የያዘ መጽሐፍ፤
እንደ ስሙ ቅዱስና ከፍ ያለ የሀሳብ ልዕልናን የተጎናፀፈ መጽሐፍ ነው። ቢያነቡት በርካታ ህይወት ቀያሪ ተሞክሮዎችን ከተሟላ እርካታ ጋር ያገኙበታል።
#ሉባር
#ለትውልድና_ለሀገር
“ደራሲው በቁጭት የሀገራችንን የከፍታ ዘመን እያነሳ ወደ ኋላቀርነትና ድኅነት የተንደረደርንባቸውን ምክንያቶች እየጠቀሰ፣ ከችግሮች የምንላቀቅባቸውን መንገዶች በዝርዝር ያስረዳል፡፡ ቢያነቡት አስተማሪ ተሞክሮዎችንና በርካታ ጭብጦችን ያገኙበታል።”
ዶ/ር ሞገስ ሚካኤል
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ የዐባይ የቋንቋና የባህል ጥናት ተቋም ኃላፊ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Facebook- https://www.facebook.com/booklandbook/
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
ሁለተኛው ዕትም በገበያ ላይ
ሊከድኑት የሚሳሱለት ተወዳጁ ሉባር መጽሐፍ ለሁለተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ዋለ።
ድርሰቱ ከጎንደር ፋሲለደስ እስከ ዘጌ ጊዮርጊስ፤ ከዘጌ ጊዮርጊስ እስከ ዳጋ እስጢፋኖስ፤ ከዳጋ እስጢፋኖስ እስከ ጣና ቂርቆስ፤ ከጣና ቂርቆስ እስከ ዲማ ጊዮርጊስ የተዘረጋ መሳጭ ታሪክ፡፡
ታሪክን- ከወቅታዊ ክስተት፣ ፍልስፍናን- ከነባራዊ ሁነት፣ እውቀትን - ከጥበብ፣ ስልጣኔን - ከባህልና ወግ ጋር አግባብቶና አጣጥሞ በፍቅር ቅኝት ሞሽሮና ገምዶ የያዘ መጽሐፍ፤
እንደ ስሙ ቅዱስና ከፍ ያለ የሀሳብ ልዕልናን የተጎናፀፈ መጽሐፍ ነው። ቢያነቡት በርካታ ህይወት ቀያሪ ተሞክሮዎችን ከተሟላ እርካታ ጋር ያገኙበታል።
#ሉባር
#ለትውልድና_ለሀገር
“ደራሲው በቁጭት የሀገራችንን የከፍታ ዘመን እያነሳ ወደ ኋላቀርነትና ድኅነት የተንደረደርንባቸውን ምክንያቶች እየጠቀሰ፣ ከችግሮች የምንላቀቅባቸውን መንገዶች በዝርዝር ያስረዳል፡፡ ቢያነቡት አስተማሪ ተሞክሮዎችንና በርካታ ጭብጦችን ያገኙበታል።”
ዶ/ር ሞገስ ሚካኤል
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ የዐባይ የቋንቋና የባህል ጥናት ተቋም ኃላፊ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Facebook- https://www.facebook.com/booklandbook/
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
#ሉባር መጽሐፍ
ሁለተኛው ዕትም በገበያ ላይ
ሊከድኑት የሚሳሱለት ተወዳጁ ሉባር መጽሐፍ ለሁለተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ዋለ።
ድርሰቱ ከጎንደር ፋሲለደስ እስከ ዘጌ ጊዮርጊስ፤ ከዘጌ ጊዮርጊስ እስከ ዳጋ እስጢፋኖስ፤ ከዳጋ እስጢፋኖስ እስከ ጣና ቂርቆስ፤ ከጣና ቂርቆስ እስከ ዲማ ጊዮርጊስ የተዘረጋ መሳጭ ታሪክ፡፡
ታሪክን- ከወቅታዊ ክስተት፣ ፍልስፍናን- ከነባራዊ ሁነት፣ እውቀትን - ከጥበብ፣ ስልጣኔን - ከባህልና ወግ ጋር አግባብቶና አጣጥሞ በፍቅር ቅኝት ሞሽሮና ገምዶ የያዘ መጽሐፍ፤
እንደ ስሙ ቅዱስና ከፍ ያለ የሀሳብ ልዕልናን የተጎናፀፈ መጽሐፍ ነው። ቢያነቡት በርካታ ህይወት ቀያሪ ተሞክሮዎችን ከተሟላ እርካታ ጋር ያገኙበታል።
#ሉባር
#ለትውልድና_ለሀገር
“ደራሲው በቁጭት የሀገራችንን የከፍታ ዘመን እያነሳ ወደ ኋላቀርነትና ድኅነት የተንደረደርንባቸውን ምክንያቶች እየጠቀሰ፣ ከችግሮች የምንላቀቅባቸውን መንገዶች በዝርዝር ያስረዳል፡፡ ቢያነቡት አስተማሪ ተሞክሮዎችንና በርካታ ጭብጦችን ያገኙበታል።”
ዶ/ር ሞገስ ሚካኤል
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ የዐባይ የቋንቋና የባህል ጥናት ተቋም ኃላፊ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Facebook- https://www.facebook.com/booklandbook/
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun
ሁለተኛው ዕትም በገበያ ላይ
ሊከድኑት የሚሳሱለት ተወዳጁ ሉባር መጽሐፍ ለሁለተኛ ጊዜ ታትሞ በገበያ ላይ ዋለ።
ድርሰቱ ከጎንደር ፋሲለደስ እስከ ዘጌ ጊዮርጊስ፤ ከዘጌ ጊዮርጊስ እስከ ዳጋ እስጢፋኖስ፤ ከዳጋ እስጢፋኖስ እስከ ጣና ቂርቆስ፤ ከጣና ቂርቆስ እስከ ዲማ ጊዮርጊስ የተዘረጋ መሳጭ ታሪክ፡፡
ታሪክን- ከወቅታዊ ክስተት፣ ፍልስፍናን- ከነባራዊ ሁነት፣ እውቀትን - ከጥበብ፣ ስልጣኔን - ከባህልና ወግ ጋር አግባብቶና አጣጥሞ በፍቅር ቅኝት ሞሽሮና ገምዶ የያዘ መጽሐፍ፤
እንደ ስሙ ቅዱስና ከፍ ያለ የሀሳብ ልዕልናን የተጎናፀፈ መጽሐፍ ነው። ቢያነቡት በርካታ ህይወት ቀያሪ ተሞክሮዎችን ከተሟላ እርካታ ጋር ያገኙበታል።
#ሉባር
#ለትውልድና_ለሀገር
“ደራሲው በቁጭት የሀገራችንን የከፍታ ዘመን እያነሳ ወደ ኋላቀርነትና ድኅነት የተንደረደርንባቸውን ምክንያቶች እየጠቀሰ፣ ከችግሮች የምንላቀቅባቸውን መንገዶች በዝርዝር ያስረዳል፡፡ ቢያነቡት አስተማሪ ተሞክሮዎችንና በርካታ ጭብጦችን ያገኙበታል።”
ዶ/ር ሞገስ ሚካኤል
በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣ የዐባይ የቋንቋና የባህል ጥናት ተቋም ኃላፊ
በየመጽሐፍት መደብሩና በአዟሪዎች እጅ ያገኙታል፡፡
*
ቤተሰብ ይሁኑ
Facebook- https://www.facebook.com/booklandbook/
Telegram-
https://tttttt.me/teklu_tilahun