በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ተይዘው ፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ቁጥር በ24 ሰአት ውስጥ በእጥፍ ጨመረ!
በትናንትናው የጤና ሚንስቴር እለታዊ ሪፖርት በቫይረሱ ተይዘው በፅኑ ህሙማን ማከሚያ ክፍል የነበሩ ሰዎች ቁጥር 66 የነበረ ሲሆን በዛሬው እለት ግን ከእጥፍ በላይ በመጨመር 134 መድረሱ አሳሳቢ ሆኗል። በሚቀጥሉት ቀናት ይህ ቁጥር እየጨመረ የሚመጣ ከሆነ የሟቾች ቁጥር አሁን ካለው በበለጠ ሊጨምር የሚችልበት እድል እየሰፋ ይሄዳል። ዛሬ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር እስከዛሬ ከነበረው ሁሉ ትልቁ መሆኑን ሳንረሳ ማለት ነው።
#ለራሳችንና_ለምንወዳቸው_ስንል_እንጠንቀቅ !
@YeneTube @FikerAssefa1
በትናንትናው የጤና ሚንስቴር እለታዊ ሪፖርት በቫይረሱ ተይዘው በፅኑ ህሙማን ማከሚያ ክፍል የነበሩ ሰዎች ቁጥር 66 የነበረ ሲሆን በዛሬው እለት ግን ከእጥፍ በላይ በመጨመር 134 መድረሱ አሳሳቢ ሆኗል። በሚቀጥሉት ቀናት ይህ ቁጥር እየጨመረ የሚመጣ ከሆነ የሟቾች ቁጥር አሁን ካለው በበለጠ ሊጨምር የሚችልበት እድል እየሰፋ ይሄዳል። ዛሬ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር እስከዛሬ ከነበረው ሁሉ ትልቁ መሆኑን ሳንረሳ ማለት ነው።
#ለራሳችንና_ለምንወዳቸው_ስንል_እንጠንቀቅ !
@YeneTube @FikerAssefa1