#በአዲስ አበባ ፒያሳ፣ ቅ/ጊዮርጊስ ቤ/ክ ፊትለፊት የሚገኘውን #የዳግማዊ ምኒልክ ሐውልት #ለማፍረስ ሞክረዋል የተባሉ ወጣቶች በጸጥታ አስከባሪዎች ተበተኑ፡፡
ከትናንት ጀምሮ ሐውልቱን የማፍረስ ፉከራ ሲያሰሙ ነበሩ የተባሉ የኦነግ ደጋፊዎች ዛሬ ከቀትር በኋላ በቡድን ሆነው ሐውልቱ ወዳለበት ሥፍራ ሲያመሩ በፖሊስና መከላከያ ሠራዊት በአስለቃሽ ጋዝ እንዲበተኑ ተደርገዋል፡፡
#በንብረትም ሆነ በሰው ላይ ጉዳት መድረስ አለመድረሱ የታወቀ ነገር የለም፡፡
📌ወደ ማዘጋጃ ቤቱ የሚያመሩ መንገዶች በሁሉም አቅጣጫ በጸጥታ ኃይሎች በመዘጋታቸው ጋዜጠኞች ወደ አካባቢው ገብተው ሁኔታውን መቃኘት አልቻሉም ።
ምንጭ ፦ ዋዜማ ራዲዮ
@yenetube @mycase27
ከትናንት ጀምሮ ሐውልቱን የማፍረስ ፉከራ ሲያሰሙ ነበሩ የተባሉ የኦነግ ደጋፊዎች ዛሬ ከቀትር በኋላ በቡድን ሆነው ሐውልቱ ወዳለበት ሥፍራ ሲያመሩ በፖሊስና መከላከያ ሠራዊት በአስለቃሽ ጋዝ እንዲበተኑ ተደርገዋል፡፡
#በንብረትም ሆነ በሰው ላይ ጉዳት መድረስ አለመድረሱ የታወቀ ነገር የለም፡፡
📌ወደ ማዘጋጃ ቤቱ የሚያመሩ መንገዶች በሁሉም አቅጣጫ በጸጥታ ኃይሎች በመዘጋታቸው ጋዜጠኞች ወደ አካባቢው ገብተው ሁኔታውን መቃኘት አልቻሉም ።
ምንጭ ፦ ዋዜማ ራዲዮ
@yenetube @mycase27