#የኦህዴድ/ኢህአዴግ ሊቀመንበር እና የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር #አብይ አህመድ በ9ኛው የኦህዴድ ድርጅታዊ ጉባኤ ላይ ካስተላለፉት #መልዕክት መካከል፦⤵️⤵️
📌ወደተሻለ አሸናፊነት ለመሸጋገር ሌሎች ብሄር ብሄረሰቦችን በማቀፍ በጋራ ልንሰራ ይገባል።
📌በኦሮሞ ስም ተደራጅታችሁ ያላችሁ የፖለቲካ ፓርቲዎች ህዝቡን ከሚከፋፍሉ ድርጊቶች ተቆጥባችሁ አንድነቱን በሚያጠናክሩ ላይ ልታተኩሩ ይገባል።
የገነባናትን ሀገር ትተን በጥቃቅን ጉዳዮች አንጠመድ።
📌ከመበታተን ወጥተን በአሸናፊነት መንፈስ ሀገሪቷን ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ ልንረባረብ ይገባል።
©fbc
@yenetube @mycase27
📌ወደተሻለ አሸናፊነት ለመሸጋገር ሌሎች ብሄር ብሄረሰቦችን በማቀፍ በጋራ ልንሰራ ይገባል።
📌በኦሮሞ ስም ተደራጅታችሁ ያላችሁ የፖለቲካ ፓርቲዎች ህዝቡን ከሚከፋፍሉ ድርጊቶች ተቆጥባችሁ አንድነቱን በሚያጠናክሩ ላይ ልታተኩሩ ይገባል።
የገነባናትን ሀገር ትተን በጥቃቅን ጉዳዮች አንጠመድ።
📌ከመበታተን ወጥተን በአሸናፊነት መንፈስ ሀገሪቷን ወደተሻለ ደረጃ ለማድረስ ልንረባረብ ይገባል።
©fbc
@yenetube @mycase27