'አንዱ ኦሮሞ #ክላሽ ይዞ ጫካ ለጫካ እየዞረ የሚታጋልበት ሌላው ኦሮሞ ደግሞ # ከተማ_ለከተማ መሥሪያ ቤት ይዞ በሚደረግ ትግል
የሕዝባችን ጥያቄ በስኬት ተመልሰዋል ማለት አይቻልም። አንድ ላይ አምጥተን አንድነታችንን ስናጠናክር እሁን ያስመዘገብነውን ስኬት
ይበልጥ እናረጋግጣለን" አቶ #ለማ_መገርሳ ዛሬ ግንቦት 12፣ 2010
"# ለኦነግ እና ጦሩ የቀረበ የሰላም ጥሪ ይመስላል!"
#ነገሪ_ሌንጮ (የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ)
(Via Mengistu D. Assefa)
@Yenetube @Yenetube
የሕዝባችን ጥያቄ በስኬት ተመልሰዋል ማለት አይቻልም። አንድ ላይ አምጥተን አንድነታችንን ስናጠናክር እሁን ያስመዘገብነውን ስኬት
ይበልጥ እናረጋግጣለን" አቶ #ለማ_መገርሳ ዛሬ ግንቦት 12፣ 2010
"# ለኦነግ እና ጦሩ የቀረበ የሰላም ጥሪ ይመስላል!"
#ነገሪ_ሌንጮ (የክልሉ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ)
(Via Mengistu D. Assefa)
@Yenetube @Yenetube
#በቡራዩና በአከባብዊ ነዋሪዎች መካከል ግጭት የቀሰቀሱት «99 አባላትን የያዙ እና የፖለትካ አላማ ያላቸዉ» #ቡድኖች ናቸዉ ሲሉ የኦሮሚያ ክልል የኮሙኒኬሼን ጉዳዮች ፅፈት/ቤት ሐላፍ ዶክተር #ነገሪ ሌንጮ ለDW ተናገሩ።
ከነዝህም ዉስጥ #ስድስት ሰዎች ሲያዙ ቀሪዎችን ለማያዝ ፖሊስ እየሰሰ መሆኑን ዶክተር ነገሪ #አስታዉቀዋል።
የተያዙት ስድስት ግለሰቦች ሶስት #ክላሽንኮቭ፣ #ስምንት ሽጉጭ፣ #ሁለት መኪና፣ #ስምንት ሚሊዮን ብር የያዘ የባንክ ሒሳብ፣ #የባንክና የመሬት አስተዳደር የሐሰት ማህተምና የሐሰት #ገንዘብ እንደተገኘባቸዉም ገልፀዋል።
እነዚህ ግለሰቦች በቅርቡ ከዉጭ የገቡ #የፖለትካ ፓርቲዎችን «በማስመሰል» ጥቃት ፈፅመዋል ስሉ ዶ/ር ነገሪ አክለዉበታል።
እነዚሕ ቡዲኖች በሚችሉት መንገድ «የፖለትካ ስልጣን ለመያዝ የሚፈልግ አካል #መጠቀሚያም» ናቸዉም ብለዋል።
ፖሊስ በአፋጣኝ ርምጃ ባይወስድ ኖሮ «የከፋ ጉዳት ይደርስ ነበር» ዶክተር ነገሪ እንደሚሉት።
ምንጭ ፦ DW
@yenetube @mycase27
ከነዝህም ዉስጥ #ስድስት ሰዎች ሲያዙ ቀሪዎችን ለማያዝ ፖሊስ እየሰሰ መሆኑን ዶክተር ነገሪ #አስታዉቀዋል።
የተያዙት ስድስት ግለሰቦች ሶስት #ክላሽንኮቭ፣ #ስምንት ሽጉጭ፣ #ሁለት መኪና፣ #ስምንት ሚሊዮን ብር የያዘ የባንክ ሒሳብ፣ #የባንክና የመሬት አስተዳደር የሐሰት ማህተምና የሐሰት #ገንዘብ እንደተገኘባቸዉም ገልፀዋል።
እነዚህ ግለሰቦች በቅርቡ ከዉጭ የገቡ #የፖለትካ ፓርቲዎችን «በማስመሰል» ጥቃት ፈፅመዋል ስሉ ዶ/ር ነገሪ አክለዉበታል።
እነዚሕ ቡዲኖች በሚችሉት መንገድ «የፖለትካ ስልጣን ለመያዝ የሚፈልግ አካል #መጠቀሚያም» ናቸዉም ብለዋል።
ፖሊስ በአፋጣኝ ርምጃ ባይወስድ ኖሮ «የከፋ ጉዳት ይደርስ ነበር» ዶክተር ነገሪ እንደሚሉት።
ምንጭ ፦ DW
@yenetube @mycase27