#ሰበር ዜና
📌የኢትዮጵያ አየር ኃይል የምስራቅ አየር ምድብ ተዋጊ አየር ኃይል ስኳድሮን በአሸባሪው አልሻባብ ሰራዊት ላይ ድልን ተቀዳጀ፡፡
📌ሰሞኑን አልሻባብ በአሚሶም ጥላ ውስጥ የሚገኘውን የኢትዮጵያን ሰራዊት ለማጥቃት ሞክሮ እንደነበር የተነገረ ሲሆን ሰራዊቱ ለመቀያየር በጎዞ ላይ እንደነበር ተነግሮዋል፡፡
📌ይህንን ተከትሎ ታዲያ አየር ኃይሉ በወሰደው እርምጃ በአልሻባብ ላይ ከፍተኛ ውድመት ማድረሱን የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ይልማ መርዳሳ ገልጸዋል፡፡
📌እንዲሁም ከ70 በላይ የአልሻባብ አባላትና ከባድ መሳሪያ የጫኑ ሁለት ተሸከርካሪዎች አየር ኃይሉ ማውደሙም ተነግሮዋል፡፡
📌ብርጋዴር ጀነራሉ ከስምሪት በፊት ቡድኑን ለማጥቃት ከፍተኛ ጥናት መደረጉንም ጠቅሰዋል፡፡
📌ጥናቱንም ተከትሎ በወሰደው እርምጃ መቶ በመቶ በሚባል ደረጃ ግቡን መምታቱንም አንስተዋል፡፡
📌ብርጋዴር ጄነራሉ የምድርና የአየር ኃይሉ ጥምረት አስተማማኝ ደረጃ ላይ መድረሱን ጠቅሰው ይህ ጥምረትም ቀጣይነት ይኖረዋል ብለዋል፡፡
📌በሌሎች አካባቢዎች ሊቃጣ የሚችልን ጥቃት ለመመከት ያለብዙ ኪሳራና ወጪ ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ መመከት ይገባል ብለዋል፡፡
©fbc
@yenetube @mycase27
📌የኢትዮጵያ አየር ኃይል የምስራቅ አየር ምድብ ተዋጊ አየር ኃይል ስኳድሮን በአሸባሪው አልሻባብ ሰራዊት ላይ ድልን ተቀዳጀ፡፡
📌ሰሞኑን አልሻባብ በአሚሶም ጥላ ውስጥ የሚገኘውን የኢትዮጵያን ሰራዊት ለማጥቃት ሞክሮ እንደነበር የተነገረ ሲሆን ሰራዊቱ ለመቀያየር በጎዞ ላይ እንደነበር ተነግሮዋል፡፡
📌ይህንን ተከትሎ ታዲያ አየር ኃይሉ በወሰደው እርምጃ በአልሻባብ ላይ ከፍተኛ ውድመት ማድረሱን የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጀነራል ይልማ መርዳሳ ገልጸዋል፡፡
📌እንዲሁም ከ70 በላይ የአልሻባብ አባላትና ከባድ መሳሪያ የጫኑ ሁለት ተሸከርካሪዎች አየር ኃይሉ ማውደሙም ተነግሮዋል፡፡
📌ብርጋዴር ጀነራሉ ከስምሪት በፊት ቡድኑን ለማጥቃት ከፍተኛ ጥናት መደረጉንም ጠቅሰዋል፡፡
📌ጥናቱንም ተከትሎ በወሰደው እርምጃ መቶ በመቶ በሚባል ደረጃ ግቡን መምታቱንም አንስተዋል፡፡
📌ብርጋዴር ጄነራሉ የምድርና የአየር ኃይሉ ጥምረት አስተማማኝ ደረጃ ላይ መድረሱን ጠቅሰው ይህ ጥምረትም ቀጣይነት ይኖረዋል ብለዋል፡፡
📌በሌሎች አካባቢዎች ሊቃጣ የሚችልን ጥቃት ለመመከት ያለብዙ ኪሳራና ወጪ ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ መመከት ይገባል ብለዋል፡፡
©fbc
@yenetube @mycase27