🇪🇹 ኢትዮጵያ በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት 32 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ የውጭ የምንዛሪ ገቢ በመሰብሰብ ክብረ ወሰን ሰበረች
ይህ ገቢ የተገኘው መንግሥት በወሰዳቸው አዎንታዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢትዮጵያ ፋይናንስ ፎረም ላይ ተናግረዋል።
በ2016 ዓ.ም ከተመዘገበው 24. 7 ቢሊየን ዶላር ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ጭማሪ የታየበት ሆኗል።
@Yenetube @Fikerassefa
ይህ ገቢ የተገኘው መንግሥት በወሰዳቸው አዎንታዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በአዲስ አበባ በተካሄደው የኢትዮጵያ ፋይናንስ ፎረም ላይ ተናግረዋል።
በ2016 ዓ.ም ከተመዘገበው 24. 7 ቢሊየን ዶላር ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ጭማሪ የታየበት ሆኗል።
@Yenetube @Fikerassefa
👎26❤12😁8🔥1
እነ ቀሲስ በላይ በሙስና ወንጀል "ሊፈረድብን አይገባም" በማለት ባቀረቡት ይግባኝ ላይ ውሳኔ ተሰጠ
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ይግባኝ ሰሚ ችሎት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን በሙስና ወንጀል "ሊፈረድብን አይገባም" በማለት ባቀረቡት ይግባኝ ጥያቄ እና የዐቃቤ ሕግ የመልስ መልስ ላይ ውሳኔ ሰጠ።
ከአንድ ዓመት በፊት የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ቀሲስ በላይ መኮንን፣ በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማራው እያሱ እንዳለ፣ በኮሚሽን ስራ ላይ የተሰማራው በረከት ሙላቱ እና አለምገና ሳሙኤል እንዲሁም የኒሞና ንግድ ስራ ኃላ/የተ/የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አበራ መርጋ በተባሉ ተከሳሾች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦ ነበር።
በዚህም እነ ቀሲስ በላይ መኮንን ከአፍሪካ ህብረት ምንም አይነት የክፍያ ትዕዛዝ ባልተሰጠበት ሁኔታ ላይ ተከሳሾች በተለያየ መጠን ክፍያ እንዲፈጸምላቸው የሚል የ6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ሀሰተኛ የክፍያ ሰነድ በአንደኛ ተከሳሽ አማካኝነት ለባንኩ መቅረቡ ተጠቅሶ በሁሉም ተከሳሾች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ ለፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት አቅርቦ እንደነበር ይታወሳል።
በዚህ መልኩ የቀረበውን ዝርዝር ክስ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱት ተከሳሾች ብቻ ችሎት ቀርበው የክስ ዝርዝሩ እንዲደርሳቸው የተደረገ ሲሆን 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች በአድራሻቸው ባለመገኘታቸውና በተደጋጋሚ ቀጠሮ ባለመቅረባቸው ክሳቸው እንዲቋረጥ ተደርጓል።
ከዚህም በኋላ በነበሩ የተለያዩ የችሎት ቀጠሮዎች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱ ተከሳሾች ላይ በዐቃቤ ሕግ የቀረበባቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች እንዲሁም የተከሳሾቹን መከላከያ ማስረጃ ፍርድ ቤቱ መርምሮና አመዛዝኖ 1ኛ ተከሳሽ ቀሲስ በላይ መኮንን በሙሉ ድምጽ፤ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ደግሞ በአንድ ዳኛ የሀሳብ ልዩነት በአብላጫ ድምጽ የጥፋተኛ ፍርድ ተሰጥቶ ነበር።
ከዚህም በኋላ የስር ፍርድ ቤቱ ዐቃቤ ሕግ ወንጀሉ የተፈጸመው በትብብር መሆኑን ጠቅሶ ያቀረበውን የቅጣት ማክበጃ እንዲሁም ተከሳሾች ያቀረቡትን የተለያዩ ቅጣት ማቅለያ አስተያየቶችን በመየያዝ በጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በነበረ ቀጠሮ 1ኛ ተከሳሽ ቀሲስ በላይ መኮንን በዕርከን 21 መሰረት በ5 ዓመት ጽኑ እስራትና በ10 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ፤ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾችን ደግሞ በዕርከን 17 መሰረት እያንዳንዳቸውን በ3 ዓመት ከ3 ወር ጽኑ እስራትና በ3 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ መወሰኑ ይታወቃል።
ተከሳሾቹ የስር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በመቃወም ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ይግባኝ ወንጀል ችሎት “በሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ልንባል አይገባም” እንዲሁም “የስር ፍርድ ቤት የሰጠው የቅጣት መጠን ተገቢ አደለም" የሚል ይዘት ያለው አቤቱታ አቅርበዋል።
ችሎቱ ተከሳሾቹ ያቀረቡትን የይግባኝ አቤቱታ እና የዐቃቤ ሕግን የመልስ መልስ መርምሮ እነ ቀሲስ በላይ የሙስና አዋጅ 881/2007 አንቀጽ 32 (2) (3) መሠረት በከባድ ማታለል የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ልንባል አይገባም የሚለው አቤቱታቸው ውድቅ ተደርጎ የስር ፍርድ ቤቱ የሰጠው የጥፋተኝነት ፍርድ ሥነሥርዓታዊ መሆኑን ጠቅሶ ፍርዱን አፅንቶታል።
በሌላ በኩል ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ በተከሳሾቹ ላይ ላይ በስር ፍርድ ቤት ተሰጥቶ የነበረው ቅጣት መጠንን በማማሻል ቀሲስ በላይ ከ5 ዓመት ወደ 3 ዓመት ከ7 ወር አስራት ተቀይሮላቸዋል።
ኢያሱ እንዳለ እና በረከት ሙላት የተባሉ ተከሳሾች ደግሞ በስር ፍ/ቤት የተወሰነባቸው 3 ዓመት ከ3 ወር የነበረው ቅጣት 3 ወር ብቻ ተቀንሶ 3 ዓመት ብቻ እንዲሆን ውሳኔ ተሰጥቷል።
በተጨማሪም ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ ተከሳሾቹ አቅርበውት የነበረውን የቅጣት ገደብ ጥያቄ አልተቀበለውም።
FBC
@Yenetube @Fikerassefa
የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ይግባኝ ሰሚ ችሎት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን በሙስና ወንጀል "ሊፈረድብን አይገባም" በማለት ባቀረቡት ይግባኝ ጥያቄ እና የዐቃቤ ሕግ የመልስ መልስ ላይ ውሳኔ ሰጠ።
ከአንድ ዓመት በፊት የፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ቀሲስ በላይ መኮንን፣ በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ የተሰማራው እያሱ እንዳለ፣ በኮሚሽን ስራ ላይ የተሰማራው በረከት ሙላቱ እና አለምገና ሳሙኤል እንዲሁም የኒሞና ንግድ ስራ ኃላ/የተ/የግል ማህበር ስራ አስኪያጅ አበራ መርጋ በተባሉ ተከሳሾች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦ ነበር።
በዚህም እነ ቀሲስ በላይ መኮንን ከአፍሪካ ህብረት ምንም አይነት የክፍያ ትዕዛዝ ባልተሰጠበት ሁኔታ ላይ ተከሳሾች በተለያየ መጠን ክፍያ እንዲፈጸምላቸው የሚል የ6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር ሀሰተኛ የክፍያ ሰነድ በአንደኛ ተከሳሽ አማካኝነት ለባንኩ መቅረቡ ተጠቅሶ በሁሉም ተከሳሾች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ ለፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት አቅርቦ እንደነበር ይታወሳል።
በዚህ መልኩ የቀረበውን ዝርዝር ክስ ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱት ተከሳሾች ብቻ ችሎት ቀርበው የክስ ዝርዝሩ እንዲደርሳቸው የተደረገ ሲሆን 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች በአድራሻቸው ባለመገኘታቸውና በተደጋጋሚ ቀጠሮ ባለመቅረባቸው ክሳቸው እንዲቋረጥ ተደርጓል።
ከዚህም በኋላ በነበሩ የተለያዩ የችሎት ቀጠሮዎች ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱ ተከሳሾች ላይ በዐቃቤ ሕግ የቀረበባቸውን የሰውና የሰነድ ማስረጃዎች እንዲሁም የተከሳሾቹን መከላከያ ማስረጃ ፍርድ ቤቱ መርምሮና አመዛዝኖ 1ኛ ተከሳሽ ቀሲስ በላይ መኮንን በሙሉ ድምጽ፤ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾች ደግሞ በአንድ ዳኛ የሀሳብ ልዩነት በአብላጫ ድምጽ የጥፋተኛ ፍርድ ተሰጥቶ ነበር።
ከዚህም በኋላ የስር ፍርድ ቤቱ ዐቃቤ ሕግ ወንጀሉ የተፈጸመው በትብብር መሆኑን ጠቅሶ ያቀረበውን የቅጣት ማክበጃ እንዲሁም ተከሳሾች ያቀረቡትን የተለያዩ ቅጣት ማቅለያ አስተያየቶችን በመየያዝ በጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በነበረ ቀጠሮ 1ኛ ተከሳሽ ቀሲስ በላይ መኮንን በዕርከን 21 መሰረት በ5 ዓመት ጽኑ እስራትና በ10 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ፤ 2ኛ እና 3ኛ ተከሳሾችን ደግሞ በዕርከን 17 መሰረት እያንዳንዳቸውን በ3 ዓመት ከ3 ወር ጽኑ እስራትና በ3 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ መወሰኑ ይታወቃል።
ተከሳሾቹ የስር ፍርድ ቤት የሰጠውን ውሳኔ በመቃወም ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1ኛ ይግባኝ ወንጀል ችሎት “በሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ልንባል አይገባም” እንዲሁም “የስር ፍርድ ቤት የሰጠው የቅጣት መጠን ተገቢ አደለም" የሚል ይዘት ያለው አቤቱታ አቅርበዋል።
ችሎቱ ተከሳሾቹ ያቀረቡትን የይግባኝ አቤቱታ እና የዐቃቤ ሕግን የመልስ መልስ መርምሮ እነ ቀሲስ በላይ የሙስና አዋጅ 881/2007 አንቀጽ 32 (2) (3) መሠረት በከባድ ማታለል የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ልንባል አይገባም የሚለው አቤቱታቸው ውድቅ ተደርጎ የስር ፍርድ ቤቱ የሰጠው የጥፋተኝነት ፍርድ ሥነሥርዓታዊ መሆኑን ጠቅሶ ፍርዱን አፅንቶታል።
በሌላ በኩል ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ በተከሳሾቹ ላይ ላይ በስር ፍርድ ቤት ተሰጥቶ የነበረው ቅጣት መጠንን በማማሻል ቀሲስ በላይ ከ5 ዓመት ወደ 3 ዓመት ከ7 ወር አስራት ተቀይሮላቸዋል።
ኢያሱ እንዳለ እና በረከት ሙላት የተባሉ ተከሳሾች ደግሞ በስር ፍ/ቤት የተወሰነባቸው 3 ዓመት ከ3 ወር የነበረው ቅጣት 3 ወር ብቻ ተቀንሶ 3 ዓመት ብቻ እንዲሆን ውሳኔ ተሰጥቷል።
በተጨማሪም ይግባኝ ሰሚ ችሎቱ ተከሳሾቹ አቅርበውት የነበረውን የቅጣት ገደብ ጥያቄ አልተቀበለውም።
FBC
@Yenetube @Fikerassefa
❤49👎5😁2👍1
YeneTube
Photo
ከዩኒቨርሲቲዎች በከፍተኛ ማዕረግ የሚመረቁ ተማሪዎች በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለመስተማር ከፈቀዱ ስልጠና ወስደው መምህር እንዲሆኑ ለማድረግ የሚያስችል አሰራር ከ2018 ጀምሮ ወደ ስራ ሊያስገባ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር ተናገረ፡፡
አማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም በሚል ወደ ስራ ይገባል የተባለው አሰራር የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ የሚታየውን የመምህራን እጥረት ለመቅረፍ ይረዳል ብሏል ትምህርት ሚኒስቴር፡፡ይህ የተባለው የክረምት ልዩ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ማሻሻያ ስልጠና ለማስጀመር በማሰብ ከ30 ዩኒቨርሲቲዎች ለተውጣጡ አሰልጣኝ መምህራን እየተሰጠ ያለው ስልጠና በተጀመረበት ወቅት ነው፡፡
የትምህርት ሚኒስትር ድኤታ አየለች እሸቴ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተፈጥሮ ሳይንስ መምህራን ስልጠና ያልተካፈሉ መምህራን፣ የማህበራዊ ሳይንስ መምህራን፣ የስራና ተግባር ትምህርት መምህራን በስልጠናው ላይ ተሳታፊ ይሆናሉ ብለዋል፡፡ባለፈው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው ስልጠና ልምድ አግኝተናል ያሉት ወ/ሮ አየለች እሸቴ ለ2ኛ ጊዜ የሚሰጠው የአቅም ማሻሻያ ስልጠና መምህራኑ በሚያስተምሩት የትምህርት ዘርፍ ላይ ጥሩ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ለማድረግ ተዘጋጅተናል ሲሉም ጠቅሰዋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ከ2018 ጀምሮ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚታየው የመምህራን እጥረት ለመቅረፍና ዘርፉን ይበልጥ ለማሳደግ በማሰብ አማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም አዘጋጅቷል ያሉት ደግሞ በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ ሙሉቀን ንጋቱ(ዶ/ር) ናቸው፡፡
በከፍተኛ ነጥብ ተመርቀው የሚወጡ ተማሪዎች መምህር የመሆን ፍላጎች ካላቸው ትምህርት ሚኒስቴር የሚያዘጋጀውን ፈተና ካለፉ የሚፈለገው ስልጠና ተሰጥቷቸው በመምህርነት እንዲሰማሩ ይደረጋል ብለዋል፡፡ለዚህ ፕሮግራም ጅማሮ አሁን ላይ 6 ዩኒቨርሲቲዎች ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ሰምተናል፡፡
በዘንድሮው የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ማሻሻያ ስልጠና 84,000 ሰልጣኞች ይካፈላሉ፡፡ከ30 ዩኒቨርሲቲዎች 630 የሚሆኑ መምህራን ስልጠናውን ይሰጣሉ ተብሏል፡፡ስልጠናው ሀምሌ 28 ይጀመራል፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
አማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም በሚል ወደ ስራ ይገባል የተባለው አሰራር የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ የሚታየውን የመምህራን እጥረት ለመቅረፍ ይረዳል ብሏል ትምህርት ሚኒስቴር፡፡ይህ የተባለው የክረምት ልዩ የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ማሻሻያ ስልጠና ለማስጀመር በማሰብ ከ30 ዩኒቨርሲቲዎች ለተውጣጡ አሰልጣኝ መምህራን እየተሰጠ ያለው ስልጠና በተጀመረበት ወቅት ነው፡፡
የትምህርት ሚኒስትር ድኤታ አየለች እሸቴ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተፈጥሮ ሳይንስ መምህራን ስልጠና ያልተካፈሉ መምህራን፣ የማህበራዊ ሳይንስ መምህራን፣ የስራና ተግባር ትምህርት መምህራን በስልጠናው ላይ ተሳታፊ ይሆናሉ ብለዋል፡፡ባለፈው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው ስልጠና ልምድ አግኝተናል ያሉት ወ/ሮ አየለች እሸቴ ለ2ኛ ጊዜ የሚሰጠው የአቅም ማሻሻያ ስልጠና መምህራኑ በሚያስተምሩት የትምህርት ዘርፍ ላይ ጥሩ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ለማድረግ ተዘጋጅተናል ሲሉም ጠቅሰዋል፡፡
ትምህርት ሚኒስቴር ከ2018 ጀምሮ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚታየው የመምህራን እጥረት ለመቅረፍና ዘርፉን ይበልጥ ለማሳደግ በማሰብ አማራጭ የመምህራን ስልጠና ፕሮግራም አዘጋጅቷል ያሉት ደግሞ በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና የትምህርት አመራሮች ልማት መሪ ስራ አስፈፃሚ ሙሉቀን ንጋቱ(ዶ/ር) ናቸው፡፡
በከፍተኛ ነጥብ ተመርቀው የሚወጡ ተማሪዎች መምህር የመሆን ፍላጎች ካላቸው ትምህርት ሚኒስቴር የሚያዘጋጀውን ፈተና ካለፉ የሚፈለገው ስልጠና ተሰጥቷቸው በመምህርነት እንዲሰማሩ ይደረጋል ብለዋል፡፡ለዚህ ፕሮግራም ጅማሮ አሁን ላይ 6 ዩኒቨርሲቲዎች ዝግጅት እያደረጉ መሆኑን ሰምተናል፡፡
በዘንድሮው የመምህራንና የትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ማሻሻያ ስልጠና 84,000 ሰልጣኞች ይካፈላሉ፡፡ከ30 ዩኒቨርሲቲዎች 630 የሚሆኑ መምህራን ስልጠናውን ይሰጣሉ ተብሏል፡፡ስልጠናው ሀምሌ 28 ይጀመራል፡፡
Via Sheger
@YeneTube @FikerAssefa
😁71❤31👍8😭3🔥2👀1
ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ላይ ከመጋረጃ ጀርባ ሊደረግ የነበረው የምስክር አሰማም ሂደት እንዲታገድ ትዕዛዝ አስተላለፈ!
ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ላይ ከመጋረጃ ጀርባ ሊደረግ የነበረው የምስክር አሰማም ሂደት እንዲታገድ ትዕዛዝ ማስተላለፉን የተከሳሾች ጠበቃ ሰለሞን ገዛኸኝ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ።
ጠበቆች ከመጋረጃ ጀርባ ምስክር እንዳይሰማ የይግባኝ አቤቱታውን ያቀረቡት ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም መሆኑን ጠበቃው ተናግረዋል።
በወቅቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ለሐምሌ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱን ያስታወሱት ጠበቃው፤ ይሁን እንጂ እስከ ሐምሌ 29 የሚቆይ ከሆነ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ከመጋረጃ በስተጀርባ ያለውን ምስክር ለመስማት ለትናንት ሐምሌ 16 ቀጠሮ በመያዙ በተከሳሽ ላይ "የማይተካ ጉዳት ያደርሳል" በሚል ሐምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም በድጋሚ ደብዳቤ አቤቱታ ማቅረባቸውን አመልክተዋል።
በዚህም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ላይ ከመጋረጃ ጀርባ ሊደረግ የነበረው የምስክር አሰማም ሂደት እንዲታገድ ትዕዛዝ ማስተላለፉን አስታውሰው ይህንኑ የእግድ ትዕዛዝ ይዘን ትናንት ሐምሌ 16 ቀን 2017 ዓ.ም ችሎት ላይ ምስክር ከመሰማቱ አስቀድሞ አቀረብን ብለዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ላይ ከመጋረጃ ጀርባ ሊደረግ የነበረው የምስክር አሰማም ሂደት እንዲታገድ ትዕዛዝ ማስተላለፉን የተከሳሾች ጠበቃ ሰለሞን ገዛኸኝ ለአዲስ ስታንዳርድ ገለጹ።
ጠበቆች ከመጋረጃ ጀርባ ምስክር እንዳይሰማ የይግባኝ አቤቱታውን ያቀረቡት ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም መሆኑን ጠበቃው ተናግረዋል።
በወቅቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ለሐምሌ 29 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱን ያስታወሱት ጠበቃው፤ ይሁን እንጂ እስከ ሐምሌ 29 የሚቆይ ከሆነ ከፍተኛው ፍርድ ቤት ከመጋረጃ በስተጀርባ ያለውን ምስክር ለመስማት ለትናንት ሐምሌ 16 ቀጠሮ በመያዙ በተከሳሽ ላይ "የማይተካ ጉዳት ያደርሳል" በሚል ሐምሌ 15 ቀን 2017 ዓ.ም በድጋሚ ደብዳቤ አቤቱታ ማቅረባቸውን አመልክተዋል።
በዚህም የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በእነ አቶ ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ላይ ከመጋረጃ ጀርባ ሊደረግ የነበረው የምስክር አሰማም ሂደት እንዲታገድ ትዕዛዝ ማስተላለፉን አስታውሰው ይህንኑ የእግድ ትዕዛዝ ይዘን ትናንት ሐምሌ 16 ቀን 2017 ዓ.ም ችሎት ላይ ምስክር ከመሰማቱ አስቀድሞ አቀረብን ብለዋል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤42😁2
👀👀👀👀👀👀👀👀👀👀
"አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ"
ቀን 18/11/17 የወጣ
0997473781/ 0997470384
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:ነርስ ጂፒ ዶክተር ነርስ,ላብራቶሪ ቴክኒሻን
♦️ት/ት ደረጃ:diploma/degree
♦️ልምድ:0-5
♦️ደሞዝ:በድርጅቱ እስኬል
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አካዉንታንት ለ ድርጅቶች እና ሆቴሎች ላይ /ለአስመጭ/ለፍብሪካ
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ'0-6ዓመት
♦️ደሞዝ' 6000-15000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅NGO
♦️የት/ት ደረጃ ኤኒ ዲግሪ /ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ 0አመት
♦️ደሞወዝ 25000 30000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራመደብ: ስልክ ኦፕሬተር በፈረቃ
♦️ት/ት ደረጃ:10/12/ዲፕሎማ
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞዝ: 9800 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
የስራ መደብ: የሽልማት አስተባባር
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎ
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ደሞወዝ 13500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ጥፍር እና አይላሽ
♦️ት/ት ደረጃ: 10
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞወዝ 12000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አየር መንገድ ውስጥ ሽያጭ
♦️የት/ደረጃ' 10/ ዲፕሎማ/ዲግሪ
♦️የስራ ልምድ' 0 ዓመት
♦️ደሞዝ' 10,000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #Reception ለሆቴል ,ድርጅቶች እና ለ ገስት ሀውስ/ለክሊኒክ/ሆስፒታል/ለድርጅት
♦️የት/ደረጃ 10/ degree/dip
♦️ፃታ' /ሴ
♦️የስራ ልምድ'0~1 ዓመት
♦️ደሞዝ' 7000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ ሆስተስ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️ፆታ' /ሴ
♦️ደሞዝ' 15000/ 20000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ሹፌር ህ1/ደረቅ1
♦️ት/ት ደረጃ 8/10
♦️ልምድ:የሰራ
♦️ደሞዝ:11.000
♦️ፆታ:ሴት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:#ካሸር ለድርጅት እና ለትለያዩ ተቁአማት##ለሆቴል#ለሱፕርማርኬት
♦️የት/ደረጃ' 10-ዲግሪ
♦️ልምድ:0-1
♦️ፆታ' ሴ
♦️ደሞዝ' 5500-10000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #በያጅ GMF
♦️የት/ደረጃ'/10/ሰርተፉኬት
♦️ልምድ: የሰራ
♦️ደሞዝ' ማራኪ
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ: ጉዳይ አስፈፃሚ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ፆታ' ወ/ሴት
♦️ደሞዝ: 10500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
⭐️የስራ መደብ:#የእሸጋ ሰራተኛ
✨የት/ት ደረጃ:10/ሰርተፍኬት
✨ልምድ:0አመት
✨ደሞዝ:በስምምነት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
☎️ አድራሻ መገናኛ መተባበር
ህንጻ 4 ፎቅ ቢሮ ቁ B421
📞 0997470384
📞 0997473781
"አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ"
ቀን 18/11/17 የወጣ
0997473781/ 0997470384
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:ነርስ ጂፒ ዶክተር ነርስ,ላብራቶሪ ቴክኒሻን
♦️ት/ት ደረጃ:diploma/degree
♦️ልምድ:0-5
♦️ደሞዝ:በድርጅቱ እስኬል
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አካዉንታንት ለ ድርጅቶች እና ሆቴሎች ላይ /ለአስመጭ/ለፍብሪካ
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ'0-6ዓመት
♦️ደሞዝ' 6000-15000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅NGO
♦️የት/ት ደረጃ ኤኒ ዲግሪ /ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ 0አመት
♦️ደሞወዝ 25000 30000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራመደብ: ስልክ ኦፕሬተር በፈረቃ
♦️ት/ት ደረጃ:10/12/ዲፕሎማ
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞዝ: 9800 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
የስራ መደብ: የሽልማት አስተባባር
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎ
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ደሞወዝ 13500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ጥፍር እና አይላሽ
♦️ት/ት ደረጃ: 10
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞወዝ 12000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አየር መንገድ ውስጥ ሽያጭ
♦️የት/ደረጃ' 10/ ዲፕሎማ/ዲግሪ
♦️የስራ ልምድ' 0 ዓመት
♦️ደሞዝ' 10,000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #Reception ለሆቴል ,ድርጅቶች እና ለ ገስት ሀውስ/ለክሊኒክ/ሆስፒታል/ለድርጅት
♦️የት/ደረጃ 10/ degree/dip
♦️ፃታ' /ሴ
♦️የስራ ልምድ'0~1 ዓመት
♦️ደሞዝ' 7000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ ሆስተስ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️ፆታ' /ሴ
♦️ደሞዝ' 15000/ 20000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ሹፌር ህ1/ደረቅ1
♦️ት/ት ደረጃ 8/10
♦️ልምድ:የሰራ
♦️ደሞዝ:11.000
♦️ፆታ:ሴት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:#ካሸር ለድርጅት እና ለትለያዩ ተቁአማት##ለሆቴል#ለሱፕርማርኬት
♦️የት/ደረጃ' 10-ዲግሪ
♦️ልምድ:0-1
♦️ፆታ' ሴ
♦️ደሞዝ' 5500-10000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #በያጅ GMF
♦️የት/ደረጃ'/10/ሰርተፉኬት
♦️ልምድ: የሰራ
♦️ደሞዝ' ማራኪ
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ: ጉዳይ አስፈፃሚ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ፆታ' ወ/ሴት
♦️ደሞዝ: 10500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
⭐️የስራ መደብ:#የእሸጋ ሰራተኛ
✨የት/ት ደረጃ:10/ሰርተፍኬት
✨ልምድ:0አመት
✨ደሞዝ:በስምምነት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
☎️ አድራሻ መገናኛ መተባበር
ህንጻ 4 ፎቅ ቢሮ ቁ B421
📞 0997470384
📞 0997473781
❤14🔥1
🎁ከተወዳጁ የሂል ሳይድ መንደር ውስጥ ለሽያጭ የመጨረሻ በሆነው የዲያስፓራ ብሎክ ቁጥር 3 ላይ ከባለ አንድ እስከ ባለ አራት መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
#WhatsApp
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
❤4
Forwarded from YeneTube
የ5 ሚሊየን ቅናሽ ተደረገ 😳😳
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
📍አሚስኮ ሪልስቴት(AMISCO RealEstate)
ለቡ ሙዚቃ ሰፈር
👍👍ለ 5 ቤት ብቻ የተደረገ ልዩ ቅናሽ
☎️09-89-26-43-80
🏠🏠 በካሬ 75ሺ ብር ብቻ (በከፊል ማጠናቂያ)
✅ 100% ለሚከፍል በካሬ=65ሺብር
📌ባለ 3መኝታ 183.7ካሬ
👍ጠቅላላ = 13,777,500 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,133,250ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =11.9ሚሊየን ብር
📌ባለ 3መኝታ 192.69ካሬ
👍ጠቅላላ = 14,451,750 ብር
👍30% ቅድመክፍያ = 4,335,525ብር
ቀሪውን በ1&1/2ዓመት የሚከፍሉት
✅100%ለከፈለ =12.5ሚሊየን ብር
ሳይቱ የሚያሟላቸው ነገሮች
👉B+G+12+terrace
👉 90% የተጠናቀቀ
👉በ6 ወር የምትረከቡት
👉 ምቹ መኖሪያ ሰፈር
👉የተሟላ እና በቂ ፓርኪንግ
👉 የጋራ አዳራሽ
👉 የደህንነት መጠበቂያ ካሜራ
👉 የከርሰ ምድር ውሃ
👉 ዋና ገንዳ
👉 የልጆች መጫወቻ
👉 ደህንነቱ የተጠበቀ የመኖሪያ መንደር
👉 የቆሻሻ ማስወገጃ
👉እሳት አደጋ ማጥፊያ
👉 ተጠባባቂ ጀነሬተር
👉 ሊፊት
👉ሰፊ ቴራስ
👉6500 ካሬ ላይ ያረፈ ጊቢ
👉ግሪን ጋርደን
👉በ100ሜ ርቀት የእምነት ተቋማት
የሚያስፈልግዎትን ሁሉ በአቅራቢያዎ የሚያገኙበት
እድሉን ለመጠቀም
☎️09-89-26-43-80
Whatsup: 09-89-26-43-80
Telegram: @fiyami11
Email:hiwottadi22@icloud.com
❤12😭1
🚨 የማክሮን ውሳኔ፦ ፈረንሳይ ለፍልስጤም ሀገርነት በመስከረም ወር እውቅና እንደምትሰጥ አስታወቀች
"አሁን ላይ አፋጣኝ የሆነው ነገር በጋዛ ያለውን ጦርነት ማቆም እና ለሲቪል ሕዝብ እርዳታ መስጠት ነው" ሲሉ የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት በኤክስ ገፃቸው ላይ ጽፈዋል።
ውሳኔው ከተለያዩ ሀገራት ፈጣን ምላሽ አስተናግዷል፡-
ፈረንሳይ ለፍልስጤም የመንግሥት እውቅና የምትሰጥ የመጀመሪያዋ የቡድን ሰባት ሀገር ትሆናለች።
"አሁን ላይ አፋጣኝ የሆነው ነገር በጋዛ ያለውን ጦርነት ማቆም እና ለሲቪል ሕዝብ እርዳታ መስጠት ነው" ሲሉ የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት በኤክስ ገፃቸው ላይ ጽፈዋል።
ውሳኔው ከተለያዩ ሀገራት ፈጣን ምላሽ አስተናግዷል፡-
🇮🇱 ኔታንያሁ፡ "እንዲህ ያለ እርምጃ ሽብርተኝነትን የሚያበረታታ እና ሌላ የኢራን ወኪል የመፍጠር አደጋ አለው"
🇺🇸 ሩቢዮ፡ "ይህ ግድ የለሽ ውሳኔ የሃማስን ፕሮፓጋንዳ ብቻ የሚያገለግል እና ሰላምን የሚያደናቅፍ ነው"
ፈረንሳይ ለፍልስጤም የመንግሥት እውቅና የምትሰጥ የመጀመሪያዋ የቡድን ሰባት ሀገር ትሆናለች።
❤69👍17👎9🔥2
“በማህበራዊ ሚዲያ ሀገሪቱን የብጥብጥና የሁከት ማዕከል ለማድረግ በሚዲያ ዘመቻ በሚያካሄዱ ሰዎች ላይ የተጠናከረ ኦፕሬሸን ይካሄዳል” -ፌደራል ፖሊስ
የፌደራል ፖሊስ በውጭና በሀገር ውስጥ ሆነው በማህበራዊ ሚዲያ ሀገሪቱን የብጥብጥና የሁከት ማዕከል ለማድረግ የሚዲያ ዘመቻ በሚያካሄዱት ግለሰቦችና ቡድኖች ላይ የተጠናከረ ኦፕሬሸን ይካሄዳል ሲል አስታወቀ።ሁከት እና ብጥብጥ ለመፍጠር ሙከራ የሚያደርጉ ግለሰቦች እና ቡድኖችን ለሕግ የማቅረብ ሥራን አጠናክሬ እቀጥላለሁም ብሏል።
“በአዲስ አበባ ከተማና ዙሪያ እንዲሁም በሁሉም መግቢያና መውጫ ኬላዎች ላይ አሰሳና ፍተሻ እንደሚካሄድ ገልጿል፤ ዋነኛ ትኩረቴ “በፀረ-ሰላም ኃይሎች ላይ” ነው ሲል አስታውቋል።ፌደራል ፖሊስ ይህንን ያስታወቀው በቀጣይ ሦስት ወራት (ከሐምሌ እስከ መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም) በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ታላላቅ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊና ሀገራዊ ሁነቶች ሰላምና ደኅንነት ለማስጠበቅ በተዘጋጀ የፀጥታ ዕቅድ ላይ በተደረገ ውይይት መሆኑን ከፌደራል ፖሊስ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
በውይይቱ ላይ ተሳታፊ የነበሩትም ከመከላከያ ሠራዊት፣ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከሪፐብሊካን ጋርድ፣ ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና ከአዲስ አበባ ፖሊስ የተውጣጡ ስትራቴጂክና ከፍተኛ አመራሮች መሆናቸውን ጠቁሟል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ውይይቱን በመሩበት ወቅት በቀጣይ ሀገራችን ከሐምሌ እስከ መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም የምታስተናግዳቸውን ታላላቅ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊና ሀገራዊ ሁነቶች በሰላም እንዲከናወኑ ከእንግዳ አቀባበል ጀምሮ ስምሪቱን በተደራጀ መልኩ መምራትና ማስተባበር እንደሚያስፈልግ መናገራቸውንም መረጃው አካቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
የፌደራል ፖሊስ በውጭና በሀገር ውስጥ ሆነው በማህበራዊ ሚዲያ ሀገሪቱን የብጥብጥና የሁከት ማዕከል ለማድረግ የሚዲያ ዘመቻ በሚያካሄዱት ግለሰቦችና ቡድኖች ላይ የተጠናከረ ኦፕሬሸን ይካሄዳል ሲል አስታወቀ።ሁከት እና ብጥብጥ ለመፍጠር ሙከራ የሚያደርጉ ግለሰቦች እና ቡድኖችን ለሕግ የማቅረብ ሥራን አጠናክሬ እቀጥላለሁም ብሏል።
“በአዲስ አበባ ከተማና ዙሪያ እንዲሁም በሁሉም መግቢያና መውጫ ኬላዎች ላይ አሰሳና ፍተሻ እንደሚካሄድ ገልጿል፤ ዋነኛ ትኩረቴ “በፀረ-ሰላም ኃይሎች ላይ” ነው ሲል አስታውቋል።ፌደራል ፖሊስ ይህንን ያስታወቀው በቀጣይ ሦስት ወራት (ከሐምሌ እስከ መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም) በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ታላላቅ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊና ሀገራዊ ሁነቶች ሰላምና ደኅንነት ለማስጠበቅ በተዘጋጀ የፀጥታ ዕቅድ ላይ በተደረገ ውይይት መሆኑን ከፌደራል ፖሊስ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
በውይይቱ ላይ ተሳታፊ የነበሩትም ከመከላከያ ሠራዊት፣ ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከሪፐብሊካን ጋርድ፣ ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት እና ከአዲስ አበባ ፖሊስ የተውጣጡ ስትራቴጂክና ከፍተኛ አመራሮች መሆናቸውን ጠቁሟል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ውይይቱን በመሩበት ወቅት በቀጣይ ሀገራችን ከሐምሌ እስከ መስከረም 30 ቀን 2018 ዓ.ም የምታስተናግዳቸውን ታላላቅ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊና ሀገራዊ ሁነቶች በሰላም እንዲከናወኑ ከእንግዳ አቀባበል ጀምሮ ስምሪቱን በተደራጀ መልኩ መምራትና ማስተባበር እንደሚያስፈልግ መናገራቸውንም መረጃው አካቷል።
@YeneTube @FikerAssefa
❤30😁11👍5👎4⚡1🔥1
መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ከ75 ቀናት ኋላ ማምረት መጀመሩን አስታወቀ!
በትግራይ ክልል መቀለ አቅራቢያ የሚገኘው መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ከ75 ቀናት በኋላ ስሚንቶ ማምረት መጀመሩን አስታወቀ።
መስቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ በግብአት ማውጫ ሳይት (ኳሪ ሳይት) ላይ አጋጥሞት በነበረው ችግር ምክንያት ላለፉት 75 ቀናት ምንም አይነት ምርት እያመረተ እንዳልነበር ጠቁሞ አሁን ላይ ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላትና የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ስምምነት ላይ በመደረሱ ወደ ምርት መመለሱን ከተቋሙ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
የመሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሙሉ በሙሉ ለምርት ማቆሙ ዋነኛ ምክንያቴ ለስሚንቶ ምርት የምጠቀምባቸው የተለያዩ ጥሬ እቃዎች በተለያዩ ምክንያቶች በአግባቡ እና በወቅቱ ማግኘት ስላልቻልኩ ነው ሲል መግለጹን ሐምሌ 13 ቀን 2017 ዓ.ም ላይ ባቀረብነው ዘገባ መግለጻችን ይታወሳል።
ፋብሪካው የጥሬ እቃ በማወጣባቸው አከባቢዎች እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን በጊዜያዊነት እና በዘላቂነት ለመፍታት ከሚመለከታቸው መንግታዊ እና ማህበረሰባዊ አካላት ጋር በመመካከር ለመፍታት ጥረት ባደርግም እስካሁን መፍትሔ ማግኘት አልቻልኩም ማለቱም በዘገባው ተካቷል።ነገር ግን ጥሬ እቃ በሚያወጣባቸው አከባቢዎች እያጋጠሙት ስላሉ ችግሮች በይፋ የገለጸው ነገር አልነበረም።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
በትግራይ ክልል መቀለ አቅራቢያ የሚገኘው መሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ከ75 ቀናት በኋላ ስሚንቶ ማምረት መጀመሩን አስታወቀ።
መስቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ በግብአት ማውጫ ሳይት (ኳሪ ሳይት) ላይ አጋጥሞት በነበረው ችግር ምክንያት ላለፉት 75 ቀናት ምንም አይነት ምርት እያመረተ እንዳልነበር ጠቁሞ አሁን ላይ ከሚመለከታቸው የመንግስት አካላትና የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ስምምነት ላይ በመደረሱ ወደ ምርት መመለሱን ከተቋሙ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
የመሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ ሙሉ በሙሉ ለምርት ማቆሙ ዋነኛ ምክንያቴ ለስሚንቶ ምርት የምጠቀምባቸው የተለያዩ ጥሬ እቃዎች በተለያዩ ምክንያቶች በአግባቡ እና በወቅቱ ማግኘት ስላልቻልኩ ነው ሲል መግለጹን ሐምሌ 13 ቀን 2017 ዓ.ም ላይ ባቀረብነው ዘገባ መግለጻችን ይታወሳል።
ፋብሪካው የጥሬ እቃ በማወጣባቸው አከባቢዎች እያጋጠሙ ያሉ ችግሮችን በጊዜያዊነት እና በዘላቂነት ለመፍታት ከሚመለከታቸው መንግታዊ እና ማህበረሰባዊ አካላት ጋር በመመካከር ለመፍታት ጥረት ባደርግም እስካሁን መፍትሔ ማግኘት አልቻልኩም ማለቱም በዘገባው ተካቷል።ነገር ግን ጥሬ እቃ በሚያወጣባቸው አከባቢዎች እያጋጠሙት ስላሉ ችግሮች በይፋ የገለጸው ነገር አልነበረም።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
❤19👍2
⚠️ ''ደሞዝተኛ እናድርግዎ''
🚨 በሳምንት ከ1,000 - 4,000 ብር ተከፋይ ይሁኑ
🌐 ከተከፈቱ ከአንድ ዓመት በላይ የሆኑ የLinkedin አካውንቶችን በማከራዬት በሳምንት ጠቀም ያለ ክፍያ ያግኙ !
⚠️መስፈርቶች
💠ከተከፈተ ከ1 ዓመት እና ከዛ በላይ የሆነ
💠ምንም Friend (Connection) ባይኖረውም እንከራያለን
📮 የክፍያው መጠን በተከፈተበት ዓመት ቆይታ ይወሰናል።
☎️+251934848429 ይደውሉልን
⬛️ በውስጥ መስመር ➡️
@linkedin_ethiop ያግኙን
🌐 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️ @linkedin_ethiopiaa
🚨 በሳምንት ከ1,000 - 4,000 ብር ተከፋይ ይሁኑ
🌐 ከተከፈቱ ከአንድ ዓመት በላይ የሆኑ የLinkedin አካውንቶችን በማከራዬት በሳምንት ጠቀም ያለ ክፍያ ያግኙ !
⚠️መስፈርቶች
💠ከተከፈተ ከ1 ዓመት እና ከዛ በላይ የሆነ
💠ምንም Friend (Connection) ባይኖረውም እንከራያለን
📮 የክፍያው መጠን በተከፈተበት ዓመት ቆይታ ይወሰናል።
☎️+251934848429 ይደውሉልን
⬛️ በውስጥ መስመር ➡️
@linkedin_ethiop ያግኙን
🌐 የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ➡️ @linkedin_ethiopiaa
❤8
"በጋዛ ውስጥ ረሃብ የለም" ሲል የእስራኤል የብሄራዊ ደህንነት ሚኒስቴር ገለፀ
የእስራኤል የብሄራዊ ደህንነት ሚኒስትር ኢታማር ቤን ጊቪር በጋዛ ሰርጥ ውስጥ "ረሃብ "ያለመኖሩን አስታውቋል።
የቀኝ አክራሪው የኦትስማ ይሁዲት ፓርቲ መሪ በኤክስ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ "ፍልስጤማውያን ቢራቡ ኖሮ በግዛቱ ውስጥ የታሰሩትን የእስራኤል ምርኮኞች ይፈቱ ነበር" ብለዋል።
ሃላፊው አክለውም "በጋዛ ውስጥ ፍልስጤማውያን ሳይሆን ሃማስ እንዲራብ " እደግፋለሁ ነው ያሉት ።
በተባበሩት መንግስታት የሚደገፈው የተቀናጀ የምግብ ዋስትና ደረጃ ምደባ (አይ.ፒ.ሲ) በግንቦት ወር ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉ በጋዛ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች አስከፊ ረሃብ ተጋርጦባቸዋል ማለቱ ይታወሳል።
ቤንጋቪር በዚህ ንግግራቸው ከተለያዩ ሀገራትና አለማቀፍ ተቋማት ውግዘት አስከትሎባቸዋል ተብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
የእስራኤል የብሄራዊ ደህንነት ሚኒስትር ኢታማር ቤን ጊቪር በጋዛ ሰርጥ ውስጥ "ረሃብ "ያለመኖሩን አስታውቋል።
የቀኝ አክራሪው የኦትስማ ይሁዲት ፓርቲ መሪ በኤክስ ገፃቸው ላይ ባሰፈሩት ጽሁፍ "ፍልስጤማውያን ቢራቡ ኖሮ በግዛቱ ውስጥ የታሰሩትን የእስራኤል ምርኮኞች ይፈቱ ነበር" ብለዋል።
ሃላፊው አክለውም "በጋዛ ውስጥ ፍልስጤማውያን ሳይሆን ሃማስ እንዲራብ " እደግፋለሁ ነው ያሉት ።
በተባበሩት መንግስታት የሚደገፈው የተቀናጀ የምግብ ዋስትና ደረጃ ምደባ (አይ.ፒ.ሲ) በግንቦት ወር ወደ ግማሽ ሚሊዮን የሚጠጉ በጋዛ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች አስከፊ ረሃብ ተጋርጦባቸዋል ማለቱ ይታወሳል።
ቤንጋቪር በዚህ ንግግራቸው ከተለያዩ ሀገራትና አለማቀፍ ተቋማት ውግዘት አስከትሎባቸዋል ተብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
😭29❤10👎8🔥1
ዶናልድ ትራምፕ ወላጅ እናታቸው በተወለዱበት ሀገር ስኮትላንድ ያሏቸውን የጎልፍ ሪዞርቶች ለመጎብኘት አቀኑ
ዶናልድ ትራምፕ ወላጅ እናታቸው በተወለደችበት ሀገር ያላቸውን ሁለት የጎልፍ ሪዞርቶች ለመጎብኘት ወደ ስኮትላንድ አቅንተዋል። ትራምፕ እ.ኤ.አ. በ 2014 የገዙትን ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በደቡብ አይርሻየር ወደሚገኘው እና በአበርዲንሻየር ወደሚገኘው ሜኒ አዲስ ባለ 18 ኮርስ የጎልፍ ክለቦች አቅንተዋል። ዋይት ሀውስ ትራምፕ በዩናይትድ ኪንግደም በሚያደርጉት ቆይታ ከጠቅላይ ሚኒስትር ሰር ኪር ስታርመር ጋር በንግድ ዙሪያ እንደሚነጋገሩም ይጠበቃል ብሏል።
የአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች በስልጣን ላይ እያሉ ለግል ጥቅማቸው እንዲህ ዓይነት ጉዞ ማድረግ የተለመደ አይደለም። ሆኖም ትራምፕ የራሳቸውን የጉል ጉዳይ ከሀገሪቱ ጉዳይ ጋር አብረው ያስኬዳሉ ተብለው ሲከሰሱ ግን ይህ የመጀመሪያቸው አይደለም።ትራምፕ በዚህ ጉብኝት ንጉሱን ለማየት ቀጠሮ የላቸውም፤ ነገር ግን ጉዟቸው ሙሉ በሙሉ የግል አይደለም ለሚለው ከስኮትላንድ ተቀዳሚ ሚኒስትር ጆን ስዊንኒ እና ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ይገናኛሉ።
የቢዝነስ መሪዎች፣ የስኮቱሽ ውስኪ አምራቾች ጨምሮ፣ ስታመር ከትራምፕ ጋር የሚያደርጉትን ስብሰባ ተጠቅመው የአሜሪካ ቀረጥ እንዲቀንስ እንደሚያግባቡ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።ከትራምፕ ጉዞ ጋር በተያያዘ በአበርዲንሻየር እና አይርሻየር መንገዶች ተዘግተዋል። የአየር ክልል ገደቦችም ተጥለዋል። የፖሊስ ኃይል በእንግሊዝ-ስኮትላንድ ድንበር በኩል እየተጠናከረ ይገኛል። የአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች ወደ ስኮትላንድ ሲያቆኑ ብዙም የተለመደ አይደለም።
@Yenetube @Fikerassefa
ዶናልድ ትራምፕ ወላጅ እናታቸው በተወለደችበት ሀገር ያላቸውን ሁለት የጎልፍ ሪዞርቶች ለመጎብኘት ወደ ስኮትላንድ አቅንተዋል። ትራምፕ እ.ኤ.አ. በ 2014 የገዙትን ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ በደቡብ አይርሻየር ወደሚገኘው እና በአበርዲንሻየር ወደሚገኘው ሜኒ አዲስ ባለ 18 ኮርስ የጎልፍ ክለቦች አቅንተዋል። ዋይት ሀውስ ትራምፕ በዩናይትድ ኪንግደም በሚያደርጉት ቆይታ ከጠቅላይ ሚኒስትር ሰር ኪር ስታርመር ጋር በንግድ ዙሪያ እንደሚነጋገሩም ይጠበቃል ብሏል።
የአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች በስልጣን ላይ እያሉ ለግል ጥቅማቸው እንዲህ ዓይነት ጉዞ ማድረግ የተለመደ አይደለም። ሆኖም ትራምፕ የራሳቸውን የጉል ጉዳይ ከሀገሪቱ ጉዳይ ጋር አብረው ያስኬዳሉ ተብለው ሲከሰሱ ግን ይህ የመጀመሪያቸው አይደለም።ትራምፕ በዚህ ጉብኝት ንጉሱን ለማየት ቀጠሮ የላቸውም፤ ነገር ግን ጉዟቸው ሙሉ በሙሉ የግል አይደለም ለሚለው ከስኮትላንድ ተቀዳሚ ሚኒስትር ጆን ስዊንኒ እና ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ይገናኛሉ።
የቢዝነስ መሪዎች፣ የስኮቱሽ ውስኪ አምራቾች ጨምሮ፣ ስታመር ከትራምፕ ጋር የሚያደርጉትን ስብሰባ ተጠቅመው የአሜሪካ ቀረጥ እንዲቀንስ እንደሚያግባቡ ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል።ከትራምፕ ጉዞ ጋር በተያያዘ በአበርዲንሻየር እና አይርሻየር መንገዶች ተዘግተዋል። የአየር ክልል ገደቦችም ተጥለዋል። የፖሊስ ኃይል በእንግሊዝ-ስኮትላንድ ድንበር በኩል እየተጠናከረ ይገኛል። የአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች ወደ ስኮትላንድ ሲያቆኑ ብዙም የተለመደ አይደለም።
@Yenetube @Fikerassefa
❤25😁12👎2👍1👀1
ኢሕአፓ "መንግስት ለፖለቲካዊ ጥያቄዎች ወታደራዊ ምላሽ መስጠትን ያቁም" ሲል አሳሰበ!
የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) "መንግስት ለፖለቲካዊ ጥያቄዎች ወታደራዊ ምለሽ መስጠትን እና ንጹሃንን የጦርነት ዒላማ ማድረግን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲያቆም" አሳሰበ።
አሕአፓ፣ "ለሁሉም በሚታይ መልኩ ዓላማቸው የገዢውን ስልጣን መጠበቅ ብቻ የሆኑ ጦርነቶች እና አለመረጋጋቶች በሁሉም ክልሎች ላለፉት ሰባት አመታት ቀጥለዋል" ሲል 11ኛ ጉባኤውን ማጠናቀቁን ተከትሎ ባወጣው ገልጿል።
መንግሥት "የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚገፉ የውጭ ፖሊሲዎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በመቀበሉ የአገሪቱ ኢኮኖሚ በእጅጉ እንዲያሽቆለቁል አድርጓል" ሲል የወቀሰው ፓርቲው፤ "ከዚህ ቀደም መካከለኛ ገቢ የነበራቸው ዜጎች አሁን በልተው ማደር የማይችሉበት ደረጃ ላይ እንዲደርሱ አድርጓል" ሲል ከሷል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ፓርቲ (ኢሕአፓ) "መንግስት ለፖለቲካዊ ጥያቄዎች ወታደራዊ ምለሽ መስጠትን እና ንጹሃንን የጦርነት ዒላማ ማድረግን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲያቆም" አሳሰበ።
አሕአፓ፣ "ለሁሉም በሚታይ መልኩ ዓላማቸው የገዢውን ስልጣን መጠበቅ ብቻ የሆኑ ጦርነቶች እና አለመረጋጋቶች በሁሉም ክልሎች ላለፉት ሰባት አመታት ቀጥለዋል" ሲል 11ኛ ጉባኤውን ማጠናቀቁን ተከትሎ ባወጣው ገልጿል።
መንግሥት "የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት የሚገፉ የውጭ ፖሊሲዎች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በመቀበሉ የአገሪቱ ኢኮኖሚ በእጅጉ እንዲያሽቆለቁል አድርጓል" ሲል የወቀሰው ፓርቲው፤ "ከዚህ ቀደም መካከለኛ ገቢ የነበራቸው ዜጎች አሁን በልተው ማደር የማይችሉበት ደረጃ ላይ እንዲደርሱ አድርጓል" ሲል ከሷል።
Via AS
@YeneTube @FikerAssefa
👍21❤15👎2😁1
ድምፅዎ ለራስዎ የተለየ ሆኖ ሚሰማው ለምንድነው?
የድምጽዎን ቅጂ ሰምተው 'ይህ በእውነት እኔ ነኝ?' ብለው ጠይቀው ያውቁ ይሆናል። ዛሬ፣ ድምጽዎ ለምን ሌሎች ሰዎች ከሚሰሙት በተለየ መልኩ ለርስዎ እንደሚሰማ ያብራራንበት አጠር ያለ ፕሮግራም እነሆም።
መሰል መሰል ዝግጅቶችን እንደተለቀቁ ለመከታተል ቪዲዮውን ላይክ እና ሼር ቻናሉንም ሰብስክራይብ ያድርጉ።
👇👇
https://youtu.be/728zE1I5dMQ
የድምጽዎን ቅጂ ሰምተው 'ይህ በእውነት እኔ ነኝ?' ብለው ጠይቀው ያውቁ ይሆናል። ዛሬ፣ ድምጽዎ ለምን ሌሎች ሰዎች ከሚሰሙት በተለየ መልኩ ለርስዎ እንደሚሰማ ያብራራንበት አጠር ያለ ፕሮግራም እነሆም።
መሰል መሰል ዝግጅቶችን እንደተለቀቁ ለመከታተል ቪዲዮውን ላይክ እና ሼር ቻናሉንም ሰብስክራይብ ያድርጉ።
👇👇
https://youtu.be/728zE1I5dMQ
YouTube
ድምፅዎ ለራስዎ የተለየ ሆኖ ሚሰማው ለምንድነው?
የድምጽዎን ቅጂ ሰምተው 'ይህ በእውነት እኔ ነኝ?' ብለው አስበው ያውቃሉ? ዛሬ፣ ድምጽዎን ሌሎች ሰዎች ከሚሰሙት በተለየ መልኩ ለርስዎ እንደሚሰማ እንመረምራለን።
❤19😁8
Forwarded from YeneTube
👀👀👀👀👀👀👀👀👀👀
"አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ"
ቀን 18/11/17 የወጣ
0997473781/ 0997470384
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:ነርስ ጂፒ ዶክተር ነርስ,ላብራቶሪ ቴክኒሻን
♦️ት/ት ደረጃ:diploma/degree
♦️ልምድ:0-5
♦️ደሞዝ:በድርጅቱ እስኬል
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አካዉንታንት ለ ድርጅቶች እና ሆቴሎች ላይ /ለአስመጭ/ለፍብሪካ
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ'0-6ዓመት
♦️ደሞዝ' 6000-15000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅NGO
♦️የት/ት ደረጃ ኤኒ ዲግሪ /ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ 0አመት
♦️ደሞወዝ 25000 30000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራመደብ: ስልክ ኦፕሬተር በፈረቃ
♦️ት/ት ደረጃ:10/12/ዲፕሎማ
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞዝ: 9800 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
የስራ መደብ: የሽልማት አስተባባር
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎ
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ደሞወዝ 13500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ጥፍር እና አይላሽ
♦️ት/ት ደረጃ: 10
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞወዝ 12000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አየር መንገድ ውስጥ ሽያጭ
♦️የት/ደረጃ' 10/ ዲፕሎማ/ዲግሪ
♦️የስራ ልምድ' 0 ዓመት
♦️ደሞዝ' 10,000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #Reception ለሆቴል ,ድርጅቶች እና ለ ገስት ሀውስ/ለክሊኒክ/ሆስፒታል/ለድርጅት
♦️የት/ደረጃ 10/ degree/dip
♦️ፃታ' /ሴ
♦️የስራ ልምድ'0~1 ዓመት
♦️ደሞዝ' 7000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ ሆስተስ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️ፆታ' /ሴ
♦️ደሞዝ' 15000/ 20000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ሹፌር ህ1/ደረቅ1
♦️ት/ት ደረጃ 8/10
♦️ልምድ:የሰራ
♦️ደሞዝ:11.000
♦️ፆታ:ሴት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:#ካሸር ለድርጅት እና ለትለያዩ ተቁአማት##ለሆቴል#ለሱፕርማርኬት
♦️የት/ደረጃ' 10-ዲግሪ
♦️ልምድ:0-1
♦️ፆታ' ሴ
♦️ደሞዝ' 5500-10000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #በያጅ GMF
♦️የት/ደረጃ'/10/ሰርተፉኬት
♦️ልምድ: የሰራ
♦️ደሞዝ' ማራኪ
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ: ጉዳይ አስፈፃሚ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ፆታ' ወ/ሴት
♦️ደሞዝ: 10500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
⭐️የስራ መደብ:#የእሸጋ ሰራተኛ
✨የት/ት ደረጃ:10/ሰርተፍኬት
✨ልምድ:0አመት
✨ደሞዝ:በስምምነት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
☎️ አድራሻ መገናኛ መተባበር
ህንጻ 4 ፎቅ ቢሮ ቁ B421
📞 0997470384
📞 0997473781
"አስቸኳይ ክፍት የስራ ማስታወቂያ"
ቀን 18/11/17 የወጣ
0997473781/ 0997470384
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:ነርስ ጂፒ ዶክተር ነርስ,ላብራቶሪ ቴክኒሻን
♦️ት/ት ደረጃ:diploma/degree
♦️ልምድ:0-5
♦️ደሞዝ:በድርጅቱ እስኬል
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አካዉንታንት ለ ድርጅቶች እና ሆቴሎች ላይ /ለአስመጭ/ለፍብሪካ
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ'0-6ዓመት
♦️ደሞዝ' 6000-15000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅NGO
♦️የት/ት ደረጃ ኤኒ ዲግሪ /ዲፕሎማ
♦️የስራ ልምድ 0አመት
♦️ደሞወዝ 25000 30000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራመደብ: ስልክ ኦፕሬተር በፈረቃ
♦️ት/ት ደረጃ:10/12/ዲፕሎማ
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞዝ: 9800 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
የስራ መደብ: የሽልማት አስተባባር
♦️የት/ደረጃ' ዲግሪ/ዲፕሎ
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ደሞወዝ 13500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ጥፍር እና አይላሽ
♦️ት/ት ደረጃ: 10
♦️ልምድ: 0አመት
♦️ደሞወዝ 12000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #አየር መንገድ ውስጥ ሽያጭ
♦️የት/ደረጃ' 10/ ዲፕሎማ/ዲግሪ
♦️የስራ ልምድ' 0 ዓመት
♦️ደሞዝ' 10,000 +
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #Reception ለሆቴል ,ድርጅቶች እና ለ ገስት ሀውስ/ለክሊኒክ/ሆስፒታል/ለድርጅት
♦️የት/ደረጃ 10/ degree/dip
♦️ፃታ' /ሴ
♦️የስራ ልምድ'0~1 ዓመት
♦️ደሞዝ' 7000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ ሆስተስ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️ፆታ' /ሴ
♦️ደሞዝ' 15000/ 20000
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:# ሹፌር ህ1/ደረቅ1
♦️ት/ት ደረጃ 8/10
♦️ልምድ:የሰራ
♦️ደሞዝ:11.000
♦️ፆታ:ሴት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ:#ካሸር ለድርጅት እና ለትለያዩ ተቁአማት##ለሆቴል#ለሱፕርማርኬት
♦️የት/ደረጃ' 10-ዲግሪ
♦️ልምድ:0-1
♦️ፆታ' ሴ
♦️ደሞዝ' 5500-10000+
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ #በያጅ GMF
♦️የት/ደረጃ'/10/ሰርተፉኬት
♦️ልምድ: የሰራ
♦️ደሞዝ' ማራኪ
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
✅የስራ መደብ: ጉዳይ አስፈፃሚ
♦️የት/ደረጃ' 10+
♦️የስራ ልምድ '0አመት
♦️ፆታ' ወ/ሴት
♦️ደሞዝ: 10500
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
⭐️የስራ መደብ:#የእሸጋ ሰራተኛ
✨የት/ት ደረጃ:10/ሰርተፍኬት
✨ልምድ:0አመት
✨ደሞዝ:በስምምነት
✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏✏
☎️ አድራሻ መገናኛ መተባበር
ህንጻ 4 ፎቅ ቢሮ ቁ B421
📞 0997470384
📞 0997473781
❤9👎1
Forwarded from YeneTube
🎁ከተወዳጁ የሂል ሳይድ መንደር ውስጥ ለሽያጭ የመጨረሻ በሆነው የዲያስፓራ ብሎክ ቁጥር 3 ላይ ከባለ አንድ እስከ ባለ አራት መኝታ ከተጨማሪ የሰራተኛ፣ ላውንደሪ ክፍል እና የዕቃ ክፍል ያካተቱ ቤቶች
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
#WhatsApp
🏡በ 8% ቅድመ ክፍያ ብቻ
የቤቱን 60% ደግሞ እየኖሩበት ወይም አከራይተውት በ20 አመት ቀስ ብለው መክፈል የሚችሉት
💎 ባለ 1 መኝታ በ 487,000 ብር
💎ባለ 2 መኝታ በ 825,982 ሺ ብር
💎ባለ 3 መኝታ በ 854,221 ሺ ብር
💎ባለ 4 መኝታ በ 1,157,787 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🛍️🛒ሱቆች ከ 70 ካሬ ጀምሮ ይምጡ የግሎ ያድርጉ
- ባሉት ውስን ቀናቶች ለሚመጡ ደንበኞች እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ አቅርበን እየጠበቅኖት ነው
-እንዲሁም በ ግሩፕ ሆነው ለሚመጡ ደንበኞች ዳጎስ ያለ ቅናሽ አዘጋጅተን እየጠበቅኖት ነው
ይደውሉልን
የዘመናዊ መንደራችን አካል ይሁኑ!
☎️0900025097
#telegram (@SamuelDMCRealtor)
❤1