ጋዛ
ምንም ዓይነት ሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ አይገባም ሲሉ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ተናገሩ።
የእስራኤል ፖሊሲ ግልፅ ነው እናም ምንም ዓይነት ሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ አይገባም ሲሉ የእስራኤል የመከላከያ ሚኒስትር ኢዝራኤል ካትስ በኤክስ ገፅ ላይ ባወጡት መግለጫ አጋርተዋል።
የሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ ሰርጥ እንዳይገባ መከልከል "ሀማስ ይህን ድጋፍ በህዝቡ ላይ እንዳይጠቀም ከሚከለክሉት ዋና የግፊት መሳሪያዎች አንዱ ነው" ሲሉ ካትዝ አክለዋል። "አሁን ባለው እውነታ ማንም ሰው ወደ ጋዛ ምንም አይነት ሰብአዊ እርዳታ ለማስገባት ፈቃደኛ አይደለም፤ እናም ማንም ወደዚህ አእርዳታ ለማስገባት ዝግጁ አይደለም ብለዋል።
የእስራኤል ባለስልጣናት ቀድሞውንም በጋዛ ያለውን አስከፊ ሰብአዊ ሁኔታ በማባባስ ሁሉንም እርዳታ ወደ ጋዛ እንዳይገባ ለአንድ ወር ያህል አግደዋል።
ድንበር የለሹ የሀኪሞች ቡድን ወይም ኤምኤስኤፍ የምግብ የነዳጅና የህክምና ክምችቶችን ያሟጠጠውን የጋዛን ሙሉ ከበባ አውግዟል።የእስራኤል ኃይሎች በጋዛ ውስጥ በማንኛውም መልኩ በጊዜያዊ ወይም በቋሚ ሁኔታ በጠላት እና በእስራኤል ማህበረሰቦች መካከል እንደ ሊባኖስና ሶሪያ ሁሉ በፀጥታ ቀጠና ውስጥ ይቆያሉ ሲሉ ካትዝ አክለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
ምንም ዓይነት ሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ አይገባም ሲሉ የእስራኤል መከላከያ ሚኒስትር ተናገሩ።
የእስራኤል ፖሊሲ ግልፅ ነው እናም ምንም ዓይነት ሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ አይገባም ሲሉ የእስራኤል የመከላከያ ሚኒስትር ኢዝራኤል ካትስ በኤክስ ገፅ ላይ ባወጡት መግለጫ አጋርተዋል።
የሰብአዊ እርዳታ ወደ ጋዛ ሰርጥ እንዳይገባ መከልከል "ሀማስ ይህን ድጋፍ በህዝቡ ላይ እንዳይጠቀም ከሚከለክሉት ዋና የግፊት መሳሪያዎች አንዱ ነው" ሲሉ ካትዝ አክለዋል። "አሁን ባለው እውነታ ማንም ሰው ወደ ጋዛ ምንም አይነት ሰብአዊ እርዳታ ለማስገባት ፈቃደኛ አይደለም፤ እናም ማንም ወደዚህ አእርዳታ ለማስገባት ዝግጁ አይደለም ብለዋል።
የእስራኤል ባለስልጣናት ቀድሞውንም በጋዛ ያለውን አስከፊ ሰብአዊ ሁኔታ በማባባስ ሁሉንም እርዳታ ወደ ጋዛ እንዳይገባ ለአንድ ወር ያህል አግደዋል።
ድንበር የለሹ የሀኪሞች ቡድን ወይም ኤምኤስኤፍ የምግብ የነዳጅና የህክምና ክምችቶችን ያሟጠጠውን የጋዛን ሙሉ ከበባ አውግዟል።የእስራኤል ኃይሎች በጋዛ ውስጥ በማንኛውም መልኩ በጊዜያዊ ወይም በቋሚ ሁኔታ በጠላት እና በእስራኤል ማህበረሰቦች መካከል እንደ ሊባኖስና ሶሪያ ሁሉ በፀጥታ ቀጠና ውስጥ ይቆያሉ ሲሉ ካትዝ አክለዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
😭33👍30👎15❤1
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቅቡልነት አሽቆልቁሎ 42 በመቶ ደረሷል ተባለ።
ዘ ኢኮኖሚስት እና ዩጎቭ ያካሄዱት የሕዝብ አስተያየት ጥናት 52 በመቶ ምላሽ ሰጪዎች ለትራምፕ የእስካሁን አፈጻጸም አሉታዊ አመለካከት እንዳላቸው አሳይቷል።
በተመሳሳይ በሕዝብ አስተያየቱ መሠረት በጥናቱ የተሳተፉ 35 በመቶ ሴቶች ትራምፕን ሲቃወሙ፤ 49 በመቶ የሚሆኑ ወንዶች ፕሬዝዳንቱን ይደግፋሉ።
ከሚያዚያ 5 እስከ 7 በተደረገው ጥናት 1 ሺህ 512 ሰዎች ተሳትፈዋል።
ዎል ስትሪት ጆርናል በቅርቡ አካሂዶት በነበረው የሕዝብ አስተያየት መስጫ የትራምፕ ቅቡልነት 46 በመቶ እንደነበር ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
ዘ ኢኮኖሚስት እና ዩጎቭ ያካሄዱት የሕዝብ አስተያየት ጥናት 52 በመቶ ምላሽ ሰጪዎች ለትራምፕ የእስካሁን አፈጻጸም አሉታዊ አመለካከት እንዳላቸው አሳይቷል።
በተመሳሳይ በሕዝብ አስተያየቱ መሠረት በጥናቱ የተሳተፉ 35 በመቶ ሴቶች ትራምፕን ሲቃወሙ፤ 49 በመቶ የሚሆኑ ወንዶች ፕሬዝዳንቱን ይደግፋሉ።
ከሚያዚያ 5 እስከ 7 በተደረገው ጥናት 1 ሺህ 512 ሰዎች ተሳትፈዋል።
ዎል ስትሪት ጆርናል በቅርቡ አካሂዶት በነበረው የሕዝብ አስተያየት መስጫ የትራምፕ ቅቡልነት 46 በመቶ እንደነበር ገልጿል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍21❤3🔥2👀2
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትግራይ
በርካታ የትግራይ ሰራዊት ከካምፕ እያመለጡ ወደ ሌላ አደረጃጀት እየገቡ ይገኛሉ
በደብረጺዮን ክንፍ የሚመራው ህወሃት የትግራይ ሰራዊትን በመጠቀም በክልሉ ግጭት ለመቀስቀስ እየሰራ ነው መባሉን ተከትሎ በበርካቶች ዘንድ ተቃውሞ ተነስቶበታል።
በዚህም በርካታ የሰራዊቱ አባላት ከካምፕ እያመለጡ ይገኛሉ፡፡
በአሁን ሰዓት የትግራይ ሰራዊት ታጣቂዎች ቀድሞ ከነበሩት ወታደራዊ ክፍል እየጠፉ “ ነፃ መሬት “ ብለዉ ወደ ሰየሙት ያልታወቀ ቦታ በመሸሽ እስካሁን 21 ሺህ የሚጠጋ ታጣቂ ያለው የሀይል አደረጃጀት ማቋቋሟቸዉን ከትግራይ የሚወጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡
Via:- አዩዘሀበሻ
@YeneTube @Fikerassefa
በርካታ የትግራይ ሰራዊት ከካምፕ እያመለጡ ወደ ሌላ አደረጃጀት እየገቡ ይገኛሉ
በደብረጺዮን ክንፍ የሚመራው ህወሃት የትግራይ ሰራዊትን በመጠቀም በክልሉ ግጭት ለመቀስቀስ እየሰራ ነው መባሉን ተከትሎ በበርካቶች ዘንድ ተቃውሞ ተነስቶበታል።
በዚህም በርካታ የሰራዊቱ አባላት ከካምፕ እያመለጡ ይገኛሉ፡፡
በአሁን ሰዓት የትግራይ ሰራዊት ታጣቂዎች ቀድሞ ከነበሩት ወታደራዊ ክፍል እየጠፉ “ ነፃ መሬት “ ብለዉ ወደ ሰየሙት ያልታወቀ ቦታ በመሸሽ እስካሁን 21 ሺህ የሚጠጋ ታጣቂ ያለው የሀይል አደረጃጀት ማቋቋሟቸዉን ከትግራይ የሚወጡ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡
Via:- አዩዘሀበሻ
@YeneTube @Fikerassefa
👍31❤6😁3👀1
የለማ መገርሳ ቤተሰቦች ታሰሩ:- ጅዋር ማህመድ
የለማ መገርሳ ቤተሰብ አባላት መታሰራቸውን ፖለቲከኛው ጃዋር አረጋግጬአለሁ አለ። ከፖለቲካ ውጭ የሆኑ ቤተሰቡ መታሰራቸው ነውር ነው ብሏል። ለማ ለምን ዝም አለን ተብሎ እንዴት ቤተሰቡ ይታሰራሉ ብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
የለማ መገርሳ ቤተሰብ አባላት መታሰራቸውን ፖለቲከኛው ጃዋር አረጋግጬአለሁ አለ። ከፖለቲካ ውጭ የሆኑ ቤተሰቡ መታሰራቸው ነውር ነው ብሏል። ለማ ለምን ዝም አለን ተብሎ እንዴት ቤተሰቡ ይታሰራሉ ብሏል።
@Yenetube @Fikerassefa
😁22👍16❤5😭5👀4
በትግራይ በባህላዊ የማዕድን ሥራ ላይ የተሰማሩ እስከ 10 ሚሊዮን ብር እንደሚቀጡ ተገለፀ!
በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በቅርቡ በወጣው የተሻሻለ የማዕድን አስተዳደር ደንብ መሠረት በባህላዊ የማዕድን ማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች እስከ 10 ሚሊዮን ብር እንደሚቀጡ ተገለጸ።
ረቡዕ ሚያዚያ 8 ቀን 2017 ዓ.ም. ተግባራዊ እንዲደረግ በክልሉ ለሚገኙ ለመሬትና ማዕድን እንዲሁም ለሚመለከታቸዉ የመንግስት መ/ቤቶች በተላከዉ ደብዳቤ ይህኑን ደንብ እንዲያስፈፅሙ መጠየቁን ካፒታል ተመልክቷል።
ደንቡ በባህላዊ እና አነስተኛ ደረጃ የማዕድን ሥራዎች ላይ እንደ ሜርኩሪ እና ሳይናይድ ያሉ ጎጂ ኬሚካሎችን መጠቀም እንዲሁም ብረትና ብረት ነክ ማዕድናትን ያለዕሴት መጨመር መላክ ወይም መሸጥን በግልጽ ይከለክላል።
ይህን ጣሰ ማንኛውም ሰው ከ15 እስከ 20 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ሊቀጣ የሚችል ሲሆን በተጨማሪም እስከ 10 ሚሊዮን ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ሊጣልበት ይችላል።
ከዚህም በላይ ጥፋተኛው ከማዕድን ሥራው ጋር የተያያዙ ማሽነሪዎችና ሌሎች መሣሪያዎች እንዲሁም ያመረተው ማዕድን ይወረሳል፤ ድርጅቱም ዝግ የሚሆን ከመሆኑም በላይ ለወደፊቱ በማንኛውም የማዕድን ሥራ እንዳይሳተፍ ይታገዳል።
የክልሉ መንግሥት ይህንን ደንብ ያወጣው በፌዴራል መንግሥት በተሰጠው ሥልጣን መሠረት መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን ዓላማውም የአካባቢን ደህንነት መጠበቅ፣ የሰዎችንና የእንስሳትን ጤና መከላከል እንዲሁም ማዕድናት በአግባቡ ተጨምሮባቸው ለሀገር ጥቅም እንዲውሉ ማድረግ ነው ተብሏል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
በትግራይ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በቅርቡ በወጣው የተሻሻለ የማዕድን አስተዳደር ደንብ መሠረት በባህላዊ የማዕድን ማምረት ሥራ ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች እስከ 10 ሚሊዮን ብር እንደሚቀጡ ተገለጸ።
ረቡዕ ሚያዚያ 8 ቀን 2017 ዓ.ም. ተግባራዊ እንዲደረግ በክልሉ ለሚገኙ ለመሬትና ማዕድን እንዲሁም ለሚመለከታቸዉ የመንግስት መ/ቤቶች በተላከዉ ደብዳቤ ይህኑን ደንብ እንዲያስፈፅሙ መጠየቁን ካፒታል ተመልክቷል።
ደንቡ በባህላዊ እና አነስተኛ ደረጃ የማዕድን ሥራዎች ላይ እንደ ሜርኩሪ እና ሳይናይድ ያሉ ጎጂ ኬሚካሎችን መጠቀም እንዲሁም ብረትና ብረት ነክ ማዕድናትን ያለዕሴት መጨመር መላክ ወይም መሸጥን በግልጽ ይከለክላል።
ይህን ጣሰ ማንኛውም ሰው ከ15 እስከ 20 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ሊቀጣ የሚችል ሲሆን በተጨማሪም እስከ 10 ሚሊዮን ብር የሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ሊጣልበት ይችላል።
ከዚህም በላይ ጥፋተኛው ከማዕድን ሥራው ጋር የተያያዙ ማሽነሪዎችና ሌሎች መሣሪያዎች እንዲሁም ያመረተው ማዕድን ይወረሳል፤ ድርጅቱም ዝግ የሚሆን ከመሆኑም በላይ ለወደፊቱ በማንኛውም የማዕድን ሥራ እንዳይሳተፍ ይታገዳል።
የክልሉ መንግሥት ይህንን ደንብ ያወጣው በፌዴራል መንግሥት በተሰጠው ሥልጣን መሠረት መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን ዓላማውም የአካባቢን ደህንነት መጠበቅ፣ የሰዎችንና የእንስሳትን ጤና መከላከል እንዲሁም ማዕድናት በአግባቡ ተጨምሮባቸው ለሀገር ጥቅም እንዲውሉ ማድረግ ነው ተብሏል።
Via Capital
@YeneTube @FikerAssefa
👍46😁22❤12👎1
በሲዳማ ክልል የተለያዩ የጤና ባለሙያዎች መታሰራቸው ተሰማ።
የስምንት ወር ዲውቲ አልተከፈለንም ያሉ ዶክተሮች ለእስር መዳረጋቸው ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ የኔቲዩብ ቤተሰቦቸው ጠቁመውናል።
በሲዳማ ክልል፤ ማዕከላዊ ሲዳማ ዞን ሎካ አባያ ወረዳ በሚገኘዉ ሀንጣጤ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች መታሰራቸው ለጉዳዩ ቅርብ ይሆኑ መረጃውን አጋርተውናል።
ከተሳሩ ባለሙያዎች ስም ዝርዝር እና ፎቶዎች በከፊል እነኚህ ናቸው።
ዶ/ር ሰመረ ፍቃዱ
ዶ/ር ዪሴፍ ጤናዬ
ዶ/ር አማኑኤል
ዶ/ር ብሩክ
ነርስ ደምሴ
አቶ አባቡ
አቶ ታሪኩ ኪምቢቻ
አቶ ጥላሁን
ፋርማሲስቶች
አቶ ወገን
አቶ ድምሩ
አቶ መኖር
አቶ አዱኛ
ይህ መልዕክት ለሚመለከተው እንዲደርስ ሼር ያድርጉ።
የስምንት ወር ዲውቲ አልተከፈለንም ያሉ ዶክተሮች ለእስር መዳረጋቸው ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ የኔቲዩብ ቤተሰቦቸው ጠቁመውናል።
በሲዳማ ክልል፤ ማዕከላዊ ሲዳማ ዞን ሎካ አባያ ወረዳ በሚገኘዉ ሀንጣጤ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች መታሰራቸው ለጉዳዩ ቅርብ ይሆኑ መረጃውን አጋርተውናል።
ከተሳሩ ባለሙያዎች ስም ዝርዝር እና ፎቶዎች በከፊል እነኚህ ናቸው።
ዶ/ር ሰመረ ፍቃዱ
ዶ/ር ዪሴፍ ጤናዬ
ዶ/ር አማኑኤል
ዶ/ር ብሩክ
ነርስ ደምሴ
አቶ አባቡ
አቶ ታሪኩ ኪምቢቻ
አቶ ጥላሁን
ፋርማሲስቶች
አቶ ወገን
አቶ ድምሩ
አቶ መኖር
አቶ አዱኛ
ይህ መልዕክት ለሚመለከተው እንዲደርስ ሼር ያድርጉ።
😭56👍31❤12🔥1
Forwarded from YeneTube
⭐️ ⭐️ እንኳን ለብርሀነ ትንሳኤዉ በሰላም አደረሳችሁ። ⭐️ ⭐️
የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!
📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን
በካሬ 64,200 ብር ብቻ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ
ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን
ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!
ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
የበዓል ስጦታ በማይታመን ዋጋ!!!
📍 ሳር ቤት ላይ አፖርትመንቶችን
በካሬ 64,200 ብር ብቻ
ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ
ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ አፖርትመንቶችን
ለመኖሪያ ምቹ እንዲሁም ለኢንቨስትመንት አዋጭ!!!
ታድያ ይህ እድል እንዳያመልጥዎ
ፈጥነዉ ይደዉሉ!!!
+251 950 05 56 55
ወይም በቴሌግራም
TG @Davehomes
What’s up https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
👍7❤1👎1
እግዱ ተሻረ
አዲሱ የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌ/ጀኔራል ታደሰ ወረደ በቀድሞው የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕ/ት በአቶ ጌታቸው ረዳ ጊዚያዊ እግድ የተላለፈባቸውን ሦስት ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦችን ከሚያዝያ 7/2017 ዓ.ም ጀምሮ እግዱ መነሳቱን ከሦስት ቀን በፊት በቀን 08/08/2017 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ አሳውቀዋል።
በቀድሞው የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር የተጣለባቸው ጊዚያዊ እግድ የተነሳላቸው ሦስቱ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ስም ዝርዝር፦
1.ሜጀር ጄነራል ዮወሃንስ ወልደጊዮርጊስ፣
2. ብርጋዴር ጄነራል ምግበይ ሃይለ እና
3. ሜጀር ጄነራል ማሾ በየነ ናቸው።
@Yenetube @Fikerassefa
አዲሱ የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌ/ጀኔራል ታደሰ ወረደ በቀድሞው የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ፕ/ት በአቶ ጌታቸው ረዳ ጊዚያዊ እግድ የተላለፈባቸውን ሦስት ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦችን ከሚያዝያ 7/2017 ዓ.ም ጀምሮ እግዱ መነሳቱን ከሦስት ቀን በፊት በቀን 08/08/2017 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ አሳውቀዋል።
በቀድሞው የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር የተጣለባቸው ጊዚያዊ እግድ የተነሳላቸው ሦስቱ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዦች ስም ዝርዝር፦
1.ሜጀር ጄነራል ዮወሃንስ ወልደጊዮርጊስ፣
2. ብርጋዴር ጄነራል ምግበይ ሃይለ እና
3. ሜጀር ጄነራል ማሾ በየነ ናቸው።
@Yenetube @Fikerassefa
👍27😁8👎2❤1
ፖሊስ የአዲስ ስታንዳርድ ጋዜጠኞችን ለእስር መዳረጉን እና የኤሌክትሮኒክስ ንብረቶችን መውሰዱን በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ
በእስር ላይ የነበሩ የተቋማችን ሰራተኞች ምሽት ላይ ከተለቀቁ በኋላ ንብረቶቻችሁ ከማክሰኞ ሚያዚያ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በኋላ ሊመለሱላችሁ ይችሉ ይሆናል ተብለናል።
ተቋማችን አዲስ ስታንዳርድ ሚዲያ በግልጽ ለህዝብ ማሳወቅ የሚፈልገው የተቋማችን ዋነኛ የዲጂታል መገልገያችን (main digital credentials) ምንም አይነት ጥቃት እንዳይደርስበት በአስተማማኝ ሁኔታ እንዲገኝ ያደረግን መሆኑን ነው።
ነገር ግን ከዚህ ውጭ ፖሊስ ባካሄደው ብርበራ በግዳጅ ከተወሰዱብን የኤሌክተሮኒክስ እቃዎች በተለይም ከስልኮቹ እና ኮምፒዩተሮቹ በተናጠል የሚላኩ ማናቸውም መልዕክቶች፣ ኢሜይሎች እንዲሁም ግንኙነቶች ተቋማችንን እንዲሁም ሰራተኞቻችንን የማይወክሉ መሆናቸውን ነው።
በተቋማችን ላይ ፖሊስ ብርበራ ካካሄደ በኋላ ባሉት ጊዜያት እነዚህ ኮምፒዩተሮች እና ስልኮች የሚገኙት በጸጥታ ሀይሎቹ እጅ ሲሆን በእነዚህ ኮምፒዩተሮች እና ስልኮች ምን እየተከናወነባቸው እንደሆነ የተረጋገጠ ነገር መግለጽ አንችልም።
ሆን ተብሎ በፋሲካ ዋዜማ እንዲህ አይነት ድርጊት በተቋማችን ላይ የተፈጸመው አፋጣኝ ምላሽ እንዳንሰጥ እና ሰራተኞቻችን ግራ እንዲጋቡ ለማድረግ መሆኑን መረዳት አያዳገትም።
በዚህ አጋጣሚ ህጋዊ እና ሰላማዊ የሆነ አካሄድን አሟጦ በመጠቀም የሰራተኞቻችን ደህንነት እና የኤሌክተሮኒክስ ንብረቶቻችንን ያለምንም ጥቃት መመለስ ለማረጋገጥ እንደምንሰራ ለማሳወቅ እንወዳለን።
በዚህ ፈታኝ ጊዜ የሚዲያ ተቋማችን ወዳጆች ሁኔታዎቹን እንድትረዱልን እያሳሰብን፣ ቀጣይነት ላለው ድጋፋችሁ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በየጊዜው የሚኖሩ ሁኔታዎችን እየተከታተልን እንደምናሳውቅ እንገልጻለን።
@Yenetube
በእስር ላይ የነበሩ የተቋማችን ሰራተኞች ምሽት ላይ ከተለቀቁ በኋላ ንብረቶቻችሁ ከማክሰኞ ሚያዚያ 14 ቀን 2017 ዓ.ም በኋላ ሊመለሱላችሁ ይችሉ ይሆናል ተብለናል።
ተቋማችን አዲስ ስታንዳርድ ሚዲያ በግልጽ ለህዝብ ማሳወቅ የሚፈልገው የተቋማችን ዋነኛ የዲጂታል መገልገያችን (main digital credentials) ምንም አይነት ጥቃት እንዳይደርስበት በአስተማማኝ ሁኔታ እንዲገኝ ያደረግን መሆኑን ነው።
ነገር ግን ከዚህ ውጭ ፖሊስ ባካሄደው ብርበራ በግዳጅ ከተወሰዱብን የኤሌክተሮኒክስ እቃዎች በተለይም ከስልኮቹ እና ኮምፒዩተሮቹ በተናጠል የሚላኩ ማናቸውም መልዕክቶች፣ ኢሜይሎች እንዲሁም ግንኙነቶች ተቋማችንን እንዲሁም ሰራተኞቻችንን የማይወክሉ መሆናቸውን ነው።
በተቋማችን ላይ ፖሊስ ብርበራ ካካሄደ በኋላ ባሉት ጊዜያት እነዚህ ኮምፒዩተሮች እና ስልኮች የሚገኙት በጸጥታ ሀይሎቹ እጅ ሲሆን በእነዚህ ኮምፒዩተሮች እና ስልኮች ምን እየተከናወነባቸው እንደሆነ የተረጋገጠ ነገር መግለጽ አንችልም።
ሆን ተብሎ በፋሲካ ዋዜማ እንዲህ አይነት ድርጊት በተቋማችን ላይ የተፈጸመው አፋጣኝ ምላሽ እንዳንሰጥ እና ሰራተኞቻችን ግራ እንዲጋቡ ለማድረግ መሆኑን መረዳት አያዳገትም።
በዚህ አጋጣሚ ህጋዊ እና ሰላማዊ የሆነ አካሄድን አሟጦ በመጠቀም የሰራተኞቻችን ደህንነት እና የኤሌክተሮኒክስ ንብረቶቻችንን ያለምንም ጥቃት መመለስ ለማረጋገጥ እንደምንሰራ ለማሳወቅ እንወዳለን።
በዚህ ፈታኝ ጊዜ የሚዲያ ተቋማችን ወዳጆች ሁኔታዎቹን እንድትረዱልን እያሳሰብን፣ ቀጣይነት ላለው ድጋፋችሁ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
በየጊዜው የሚኖሩ ሁኔታዎችን እየተከታተልን እንደምናሳውቅ እንገልጻለን።
@Yenetube
👍54❤8😭5
ድምጻዊ ያሬድ ነጉ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ያሉ ታራሚዎችን ጎበኘ
ድምጻዊ ያሬድ ነጉ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ያሉ ሴት ታራሚዎችን ለፋሲካ በዓል መጎብኘቱን ዳጉ ጆርናል ከአርቲስቱ የማህበራዊ ትስስር ገጽ ተመልክቷል።
ያሬድ ነጉ ለታራሚዎች ሶስት ሰንጋ በሬ በማበርከት ነዉ በዓሉን ከነእርሱ ጋር ያከበረዉ። ያሬድ የሙዚቃ ስራም ለታራሚዎቹ አቅርቧል።
ያሬድ ነጉ ለታራሚዎቹ ያቀረበዉ የሙዚቃ ድግስ በራሱ የዩቲዩብ ገጽ ላይ ተለጥፏል።
@Yenetube @Fikerassefa
ድምጻዊ ያሬድ ነጉ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት ያሉ ሴት ታራሚዎችን ለፋሲካ በዓል መጎብኘቱን ዳጉ ጆርናል ከአርቲስቱ የማህበራዊ ትስስር ገጽ ተመልክቷል።
ያሬድ ነጉ ለታራሚዎች ሶስት ሰንጋ በሬ በማበርከት ነዉ በዓሉን ከነእርሱ ጋር ያከበረዉ። ያሬድ የሙዚቃ ስራም ለታራሚዎቹ አቅርቧል።
ያሬድ ነጉ ለታራሚዎቹ ያቀረበዉ የሙዚቃ ድግስ በራሱ የዩቲዩብ ገጽ ላይ ተለጥፏል።
@Yenetube @Fikerassefa
❤71👍27😁12👀3
አርቲስት ገነት ንጋቱ :- በፀሎት አስብኑን ይህው በትንሳኤው እለት በልጆቻችን ፊት ድጋሚ በሰርግ ተጋብተናል::
ሰርግ ❤️💍
ከ14 ዓመት መለያየት በኃል አርቲስት ገነት ንጋቱ እና አርቲስት ሙሉጌታ ጀዋሬ ዛሬ
* በልጆቻቸው
* በጎደኞቻቸው እና
* በዘመድ አዝማድ
ፊት ድጋሚ ተሞሽረዋል::
ሁሉቱም በማልቀስ ደስታቸውን የገለፁ ሲሆን ሁሉም ነገር ለፈጣሪ ሰጥተን ድጋሚ ትዳርን አንድ ብለን ጀምረናል ያሉት ጥንዶች መልካም ምኞታችሁን ተመኙልን ብለዋል::
ብዙ ኢትዮጵያውያን ሲፍልጉ የነበረው
አንድነት አሁን እውን ሆኗል::
* አይለያችሁ ጥንዶች
* መልካም ጋብቻ ይሁንላችሁ
* መልካም የትዳር ዘመን
ሰርግ ❤️💍
ከ14 ዓመት መለያየት በኃል አርቲስት ገነት ንጋቱ እና አርቲስት ሙሉጌታ ጀዋሬ ዛሬ
* በልጆቻቸው
* በጎደኞቻቸው እና
* በዘመድ አዝማድ
ፊት ድጋሚ ተሞሽረዋል::
ሁሉቱም በማልቀስ ደስታቸውን የገለፁ ሲሆን ሁሉም ነገር ለፈጣሪ ሰጥተን ድጋሚ ትዳርን አንድ ብለን ጀምረናል ያሉት ጥንዶች መልካም ምኞታችሁን ተመኙልን ብለዋል::
ብዙ ኢትዮጵያውያን ሲፍልጉ የነበረው
አንድነት አሁን እውን ሆኗል::
* አይለያችሁ ጥንዶች
* መልካም ጋብቻ ይሁንላችሁ
* መልካም የትዳር ዘመን
👍222😁55❤21👎8🔥3