በትግራይ ከአስገድዶ መድፈር እና ግድያ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን የሚያዩ ዳኞች ጫና እየበረታባቸው ነው ተባለ
በትግራይ ክልል ከአስገድዶ መድፈር እና ግድያ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን የሚያዩ ዳኞች እየደረሰባቸው ያለው ውስጣዊ እና ውጫዊ ጫናዎች እየተበራከቱ መጥተዋል፣ አሳሳቢ ሁነዋል ሲል የትግራይ የዳኞች ማህበር መጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።
“በአሁኑ ወቅት በተለይም ደግሞ ባለፉት ሁለት አመታት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በትግራይ በሴቶች ላይ አስገድዶ መድፈር እና ግድያዎች ተበራክተዋል” ሰል ማህበሩ በመግለጫው ጠቁሟል።
“እነዚህን ወንጀሎች በፈጸሙ ተጠርጣሪዎች እና ከሳሾች ዙሪያ ያሉትን ጉዳዮች የሚሰሙ ዳኞች ከፍርድ ሂደቱ በኋላም ሆነ በፍርድ ሂደቱ ላይ በተለያየ መንገድ ጫና እየደረሰባቸው ይገኛል” ሲል አሳስቧል፤ “ለደህንነታቸው በመስጋት አንሰራም ሊሉ ስለሚችሉ የሚመለከተው አካል ከክልሉ ፍርድ ቤቶች ጋር ልዩ ትኩረት በመስጠት በጋራ እንዲሰራ” ጠይቋል።
Via አዲስ ስታንዳርድ
@Yenetube @Fikerassefa
በትግራይ ክልል ከአስገድዶ መድፈር እና ግድያ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን የሚያዩ ዳኞች እየደረሰባቸው ያለው ውስጣዊ እና ውጫዊ ጫናዎች እየተበራከቱ መጥተዋል፣ አሳሳቢ ሁነዋል ሲል የትግራይ የዳኞች ማህበር መጋቢት 27 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።
“በአሁኑ ወቅት በተለይም ደግሞ ባለፉት ሁለት አመታት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በትግራይ በሴቶች ላይ አስገድዶ መድፈር እና ግድያዎች ተበራክተዋል” ሰል ማህበሩ በመግለጫው ጠቁሟል።
“እነዚህን ወንጀሎች በፈጸሙ ተጠርጣሪዎች እና ከሳሾች ዙሪያ ያሉትን ጉዳዮች የሚሰሙ ዳኞች ከፍርድ ሂደቱ በኋላም ሆነ በፍርድ ሂደቱ ላይ በተለያየ መንገድ ጫና እየደረሰባቸው ይገኛል” ሲል አሳስቧል፤ “ለደህንነታቸው በመስጋት አንሰራም ሊሉ ስለሚችሉ የሚመለከተው አካል ከክልሉ ፍርድ ቤቶች ጋር ልዩ ትኩረት በመስጠት በጋራ እንዲሰራ” ጠይቋል።
Via አዲስ ስታንዳርድ
@Yenetube @Fikerassefa
👍15❤3😁1
ፌደራል ፖሊስ ስዩም ተሾመን ለማግኘት እንዳልቻለ ለፍርድ ቤት ገለፀ!
አቶ ዮሃንስ ቧያሌው እና አቶ ክርስቲያን ታደለ በከፍተኛው ፍርድ ቤት ተከሰው ጉዳያቸው በመታየት ላይ እያለ ስዩም ተሾመ መጋቢት 11/ 2017 ዓ/ም ባስተላለፈው ፕሮግራሙ ከተከሰሱበት ጉዳይ ጋር በተያያዘ የአማራን ወጣት አስፈጅተዋል፣ ድሽቃ መሣሪያ መግዣ ጠይቀዋል ወዘተ በሚል በፍትህ ሂደቱ ላይ አሉታዊ ተፅኖ የሚያሳድር፣ ሕግን የተላለፈ ፕሮግራም ስላቀረበ፣ የፌደራል ፖሊስ ለዛሬ መጥሪያ አድርሶት ችሎት እንዲያቀርበው ቢታዘዝም፣ የስዩም ተሾመ አድራሻው ስላልተገለፀልኝ ላቀርበው አልቻልኩም ብሎ ምላሽ ሰጥቷል።
በዚህ ላይ አቶ ዮሃንስ ቧያሌው አስተያየት ሲሰጥ፣ ከአሁን ቀደምም በስም ማጥፋት ወንጀል ፍርድ ቤት ከስሼው ተቀጥቷል። ፖሊስ ቋሚ አድራሻ ቢኖረውም በተደጋጋሚ ሄዶ እያየ ሰላምታ እየሰጠው ነው የሚመለሰው። ትምህርት ሳያገኝ በመቅረቱ ነው አሁንም ተመሳሳይ ድርጊት የፈፀመው። መንግስት ቤት የሰጣቸው፣ ደሞዝ የሚከፍላቸው እና መኪና የተሰጣቸው የመንግስት አክቲቪስት ናቸው። አማራ ሲሆን የትም ይገኛል። ደብል ስታንዳርድ ነው። የፌደራል ፖሊስ የሰጠው መልስ ለእኛ አሳማኝ አይደለም ብለዋል።
አቶ ክርስቲያን ታደለ በበኩሉ ደግሞ ይሄ "ወስፌ ሲለግም ቂቤ አይወጋም" የሚለው አባባል እውነት መሆኑን ያሳየ ነው። ስዩም ማለት የኢትዮጵያ መንግስት ጠባቂ ፖሊስ የመደበለት የመንግስት ተከፋይ ሃሜተኛ ነው። እኔን አጅባችሁ ውሰዱኝና ቤቱን ላሳያችሁ። የመንግስት ሹመኛን የሚጠብቀው የፌደራል ፖሊስ አካል ነው። እኛን የህዝብ እንደራሴዎችን ከቤተሰባችን ፊት ደብድቦና አዋርዶ ለማምጣት ያልተቸገረው ፌዴራል ፖሊስ፣ ላገኛቸው አልቻልኩም ማለቱ ስላቅ ነው። እውነቱን ንገረኝ ካላችሁኝ ስዩም ያልታሰረው አማራ ነኝ ስላላለ ነው ብሎ ለፍርድ ቤቱ ሃሳቡን ገልጿል።
በስተመጨረሻም የተከሳሾች ጠበቆች በደንበኞቻቸው ላይ የተላለፈው ፕሮግራም ሕግን የተላለፈ በመሆኑ ፖሊስ ያለምንም ምክንያት ስዩምን እንዲያቀርብ ይደረግልን ብለዋል። ፍርድ ቤቱም በድጋሚ የፌደራል ፖሊስ ስዩም ተሾመን እንዲያቀርባቸው ለሚያዝያ 7/ 2017 ዓ/ም ቀጠሮ ሰጥቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
አቶ ዮሃንስ ቧያሌው እና አቶ ክርስቲያን ታደለ በከፍተኛው ፍርድ ቤት ተከሰው ጉዳያቸው በመታየት ላይ እያለ ስዩም ተሾመ መጋቢት 11/ 2017 ዓ/ም ባስተላለፈው ፕሮግራሙ ከተከሰሱበት ጉዳይ ጋር በተያያዘ የአማራን ወጣት አስፈጅተዋል፣ ድሽቃ መሣሪያ መግዣ ጠይቀዋል ወዘተ በሚል በፍትህ ሂደቱ ላይ አሉታዊ ተፅኖ የሚያሳድር፣ ሕግን የተላለፈ ፕሮግራም ስላቀረበ፣ የፌደራል ፖሊስ ለዛሬ መጥሪያ አድርሶት ችሎት እንዲያቀርበው ቢታዘዝም፣ የስዩም ተሾመ አድራሻው ስላልተገለፀልኝ ላቀርበው አልቻልኩም ብሎ ምላሽ ሰጥቷል።
በዚህ ላይ አቶ ዮሃንስ ቧያሌው አስተያየት ሲሰጥ፣ ከአሁን ቀደምም በስም ማጥፋት ወንጀል ፍርድ ቤት ከስሼው ተቀጥቷል። ፖሊስ ቋሚ አድራሻ ቢኖረውም በተደጋጋሚ ሄዶ እያየ ሰላምታ እየሰጠው ነው የሚመለሰው። ትምህርት ሳያገኝ በመቅረቱ ነው አሁንም ተመሳሳይ ድርጊት የፈፀመው። መንግስት ቤት የሰጣቸው፣ ደሞዝ የሚከፍላቸው እና መኪና የተሰጣቸው የመንግስት አክቲቪስት ናቸው። አማራ ሲሆን የትም ይገኛል። ደብል ስታንዳርድ ነው። የፌደራል ፖሊስ የሰጠው መልስ ለእኛ አሳማኝ አይደለም ብለዋል።
አቶ ክርስቲያን ታደለ በበኩሉ ደግሞ ይሄ "ወስፌ ሲለግም ቂቤ አይወጋም" የሚለው አባባል እውነት መሆኑን ያሳየ ነው። ስዩም ማለት የኢትዮጵያ መንግስት ጠባቂ ፖሊስ የመደበለት የመንግስት ተከፋይ ሃሜተኛ ነው። እኔን አጅባችሁ ውሰዱኝና ቤቱን ላሳያችሁ። የመንግስት ሹመኛን የሚጠብቀው የፌደራል ፖሊስ አካል ነው። እኛን የህዝብ እንደራሴዎችን ከቤተሰባችን ፊት ደብድቦና አዋርዶ ለማምጣት ያልተቸገረው ፌዴራል ፖሊስ፣ ላገኛቸው አልቻልኩም ማለቱ ስላቅ ነው። እውነቱን ንገረኝ ካላችሁኝ ስዩም ያልታሰረው አማራ ነኝ ስላላለ ነው ብሎ ለፍርድ ቤቱ ሃሳቡን ገልጿል።
በስተመጨረሻም የተከሳሾች ጠበቆች በደንበኞቻቸው ላይ የተላለፈው ፕሮግራም ሕግን የተላለፈ በመሆኑ ፖሊስ ያለምንም ምክንያት ስዩምን እንዲያቀርብ ይደረግልን ብለዋል። ፍርድ ቤቱም በድጋሚ የፌደራል ፖሊስ ስዩም ተሾመን እንዲያቀርባቸው ለሚያዝያ 7/ 2017 ዓ/ም ቀጠሮ ሰጥቷል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍45😁24❤5
ለጦርነት ዝግጁ ነን
"ለጦርነቱ በሙሉ ተዘጋጅተናል አሜሪካና አጋሮቿን ለመፋለም በጭራሽ አንፈራም እነርሱን ከመፋለምም አንድት ስንዝር አናፈገፍግም " ይህ የኢራን ኢስላማዊው ዘብ ጦር IRGC ዋና አዛዥ የዛሬ መግለጫ ነው።
በአሜሪካና ኢራን መካከል ያለው የጦርነት ጉሰማ ተካርሮ ሲቀጥል አሜሪካ የቦንብ ጣይ አይሮፕላኖቿን ከኢራን 3.600 ኪሎሜትር በሚርቀው ዲያጎ ጋርሺያ የጦር ሰፈሯ እያጓጓዘች ትገኛለች። በተጨማሪም የጦር ጄት ተሸካሚ መርከቦቿም ወደ ህንድ ውቅያኖስ እና ቀይ ባህር መጓጓዛቸውን ቀጥለዋል።
ኢራን በበኩሏ የጦር ሀይሏ በተጠንቀቅ እንዲቆም አዛለች። ሚሳኤሎቿም ተሰድረው የጠላት አቅጣጫን እንዲያልሙ ተዘጋጅተዋል።በዛሬው እለት የኢራን ኢስላማዊ ዘብ ሰራዊት IRGC አየር ሀይል ለነትኛውም ማጥቃትና መከላከል በተጠንቀቅ እንዲቆም ታዟል።
የ IRGC ዋና አዛዥ በኢድ እለት ባስተላለፈው መልእክት አሜሪካ ማለት መስታወት ላይ ቆሞ ድንጋይ እንደሚወራወር ሰው ነች አሜሪካ ወደኛ ስትወረውር የቆመችበትን መስታወት እንሰባብረዋለን ማለቱ ይታወሳል።
ትራምፕም ዝቷል ኢራንም ዝታለች። ኔታኒያሁ በጉዳዩ ለመምከር ከቀናት በፊት አሜሪካ ገብቷል።።
ኢራን አፀፋዊ ምላሿ አሜሪካና እስራኤልን ብቻ ሳይሆን እንግሊዝንም የሚያካትት መሆኑን ገልፃለች። "በእኛ አይን እንግሊዝ ከአሜሪካ ተነጥላ የምትታይ አይደለችም" ብላለች።
ነውጠኛው ትራምፕ ከሁለተኛው የአለም ጦርነቱን በሖላ ግዙፉን ጦርነት ለመክፈት የቦንብ ምላጩን ስቦ ይገኛል። የጦርነት ነጋሪቱም በሁለቱም በኩል እተደለቀ ነው።
@Yenetube @Fikerassefa
"ለጦርነቱ በሙሉ ተዘጋጅተናል አሜሪካና አጋሮቿን ለመፋለም በጭራሽ አንፈራም እነርሱን ከመፋለምም አንድት ስንዝር አናፈገፍግም " ይህ የኢራን ኢስላማዊው ዘብ ጦር IRGC ዋና አዛዥ የዛሬ መግለጫ ነው።
በአሜሪካና ኢራን መካከል ያለው የጦርነት ጉሰማ ተካርሮ ሲቀጥል አሜሪካ የቦንብ ጣይ አይሮፕላኖቿን ከኢራን 3.600 ኪሎሜትር በሚርቀው ዲያጎ ጋርሺያ የጦር ሰፈሯ እያጓጓዘች ትገኛለች። በተጨማሪም የጦር ጄት ተሸካሚ መርከቦቿም ወደ ህንድ ውቅያኖስ እና ቀይ ባህር መጓጓዛቸውን ቀጥለዋል።
ኢራን በበኩሏ የጦር ሀይሏ በተጠንቀቅ እንዲቆም አዛለች። ሚሳኤሎቿም ተሰድረው የጠላት አቅጣጫን እንዲያልሙ ተዘጋጅተዋል።በዛሬው እለት የኢራን ኢስላማዊ ዘብ ሰራዊት IRGC አየር ሀይል ለነትኛውም ማጥቃትና መከላከል በተጠንቀቅ እንዲቆም ታዟል።
የ IRGC ዋና አዛዥ በኢድ እለት ባስተላለፈው መልእክት አሜሪካ ማለት መስታወት ላይ ቆሞ ድንጋይ እንደሚወራወር ሰው ነች አሜሪካ ወደኛ ስትወረውር የቆመችበትን መስታወት እንሰባብረዋለን ማለቱ ይታወሳል።
ትራምፕም ዝቷል ኢራንም ዝታለች። ኔታኒያሁ በጉዳዩ ለመምከር ከቀናት በፊት አሜሪካ ገብቷል።።
ኢራን አፀፋዊ ምላሿ አሜሪካና እስራኤልን ብቻ ሳይሆን እንግሊዝንም የሚያካትት መሆኑን ገልፃለች። "በእኛ አይን እንግሊዝ ከአሜሪካ ተነጥላ የምትታይ አይደለችም" ብላለች።
ነውጠኛው ትራምፕ ከሁለተኛው የአለም ጦርነቱን በሖላ ግዙፉን ጦርነት ለመክፈት የቦንብ ምላጩን ስቦ ይገኛል። የጦርነት ነጋሪቱም በሁለቱም በኩል እተደለቀ ነው።
@Yenetube @Fikerassefa
👍69😁33❤8🔥1
በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እንዲሰጥ ተጠየቀ፡፡
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት "በኢትዮጵያ መልቀቂያ የብሔራዊ ፈተና ውጤት የቅርብ ጊዜ ተለዋዋጭነት ግምገማ" በሚል ርዕስ ለአንድ ዓመት የቆየ ጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል።
ኢንስቲትዩቱ ካቀረባቸው የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦች መካከል፣ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ የሚለው ይገኝበታል፡፡
በኢንስቲትዩቱ የማኅበራዊ ልማትና አካታችነት ማዕከል ኃላፊና ከፍተኛ ተመራማሪ ደሳለኝ አንጭሶ (ዶ/ር)፥ የተማሪዎች ውጤት እንዲቀንስ ካደረጉ ቁልፍ ምክንያቶች መካከል የፈተና አሰጣጥ ስርዓቱ መቀየር በተለይ ከከተሞች ራቅ ካሉ አካባቢዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚመጡ ተማሪዎች ላይ የፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ተጠቃሽ መሆኑን ጠቁመዋል።
በተፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ምክንያት ጥሩ ውጤት ማምጣት የነበረባቸው ተማሪዎች ውጤት ሳያመጡ መቅረታቸው ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡
"ተማሪዎች የባዮሜትሪክ መረጃዎች እንዲሞሉ በማድረግ እንዲሁም በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የደኅንነት ካሜራዎችን በመግጠም የቁጥጥር ስራ በመስራት፣ ተማሪዎች ከሚኖሩበት አካባቢ ሳይርቁ ፈተናውን እንዲፈተኑ ትምህርት ሚኒስቴር የረዥም ጊዜ ዕቅድ ይዞ እንዲሠራ" ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ገልፀዋል።
የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ማሻሻል እና ከታች ጀምሮ ጥራት ላይ ሊሰራ እንደሚገባ የገለፁት ኃላፊው፤ የትምህርት ቤት አመራሮች ዕውቀትን መሠረት ባደረገ ሁኔታ ሊመደቡ እንደሚገባም ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት "በኢትዮጵያ መልቀቂያ የብሔራዊ ፈተና ውጤት የቅርብ ጊዜ ተለዋዋጭነት ግምገማ" በሚል ርዕስ ለአንድ ዓመት የቆየ ጥናት ውጤት ይፋ አድርጓል።
ኢንስቲትዩቱ ካቀረባቸው የፖሊሲ ምክረ ሐሳቦች መካከል፣ ከ2014 ዓ.ም ጀምሮ በዩኒቨርሲቲዎች እየተሰጠ የሚገኘው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ይሰጥ የሚለው ይገኝበታል፡፡
በኢንስቲትዩቱ የማኅበራዊ ልማትና አካታችነት ማዕከል ኃላፊና ከፍተኛ ተመራማሪ ደሳለኝ አንጭሶ (ዶ/ር)፥ የተማሪዎች ውጤት እንዲቀንስ ካደረጉ ቁልፍ ምክንያቶች መካከል የፈተና አሰጣጥ ስርዓቱ መቀየር በተለይ ከከተሞች ራቅ ካሉ አካባቢዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚመጡ ተማሪዎች ላይ የፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ተጠቃሽ መሆኑን ጠቁመዋል።
በተፈጠረው የስነ-ልቦና ችግር ምክንያት ጥሩ ውጤት ማምጣት የነበረባቸው ተማሪዎች ውጤት ሳያመጡ መቅረታቸው ትኩረት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡
"ተማሪዎች የባዮሜትሪክ መረጃዎች እንዲሞሉ በማድረግ እንዲሁም በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የደኅንነት ካሜራዎችን በመግጠም የቁጥጥር ስራ በመስራት፣ ተማሪዎች ከሚኖሩበት አካባቢ ሳይርቁ ፈተናውን እንዲፈተኑ ትምህርት ሚኒስቴር የረዥም ጊዜ ዕቅድ ይዞ እንዲሠራ" ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ገልፀዋል።
የትምህርት ቤቶችን መሠረተ ልማት ማሻሻል እና ከታች ጀምሮ ጥራት ላይ ሊሰራ እንደሚገባ የገለፁት ኃላፊው፤ የትምህርት ቤት አመራሮች ዕውቀትን መሠረት ባደረገ ሁኔታ ሊመደቡ እንደሚገባም ምክረ ሐሳብ መቅረቡን ተናግረዋል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍51👎10😁6❤4🔥1
#AddisAbaba
" ከአራት ኪሎ እስከ ሽሮ ሜዳ ያለዉ አካባቢ የዩኒቨርሲቲ መንደር ለማድረግ የቀረበው ጥናት ፀድቋል " - የአዲስ አበባ ካቢኔ
በዛሬዉ እለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
ከነዚህም አንዱ ፥ በፕላንና ልማት ቢሮ እና በት/ት ሚኒስቴር በጋራ ተጠንቶ የቀረበውን ከአራት ኪሎ እስከ ሽሮ ሜዳ ያለዉ አካባቢ የዩኒቨርሲቲ መንደር የማድረግ ነው።
ካቢኔው " በአካባቢው ያሉትን አገልግሎቶች አካቶ የትምህርት ፣ የምርምር ፣ የእውቀት እና የባህል ልህቀትን በከተማዋ ለማሳደግ በሚያስችል አግባብ የቀረበ በመሆኑ የመንደር ምስረታውን ዉሳኔ ፀድቋል " ሲል አሳውቋል።
ከዚህ ባለፈ ካቢኔው ፦
- የአደጋ ስጋት አመራር ምክር ቤትና ፤የአደጋ ዝግጁነት ፈንድ ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳልፏል።
- በመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቀረበዉን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያላቸዉ ፕሮጀክቶች፤ የመሬት ምደባ ጥያቄዎች አስመልክቶም ዉሳኔ አስተላልፏል።
- የምግብ ስርዓትና ኒዉትሪሽን ምክር ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይም ተወያይቶ ዉሳኔ አስተላልፏል።
" ከአራት ኪሎ እስከ ሽሮ ሜዳ ያለዉ አካባቢ የዩኒቨርሲቲ መንደር ለማድረግ የቀረበው ጥናት ፀድቋል " - የአዲስ አበባ ካቢኔ
በዛሬዉ እለት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
ከነዚህም አንዱ ፥ በፕላንና ልማት ቢሮ እና በት/ት ሚኒስቴር በጋራ ተጠንቶ የቀረበውን ከአራት ኪሎ እስከ ሽሮ ሜዳ ያለዉ አካባቢ የዩኒቨርሲቲ መንደር የማድረግ ነው።
ካቢኔው " በአካባቢው ያሉትን አገልግሎቶች አካቶ የትምህርት ፣ የምርምር ፣ የእውቀት እና የባህል ልህቀትን በከተማዋ ለማሳደግ በሚያስችል አግባብ የቀረበ በመሆኑ የመንደር ምስረታውን ዉሳኔ ፀድቋል " ሲል አሳውቋል።
ከዚህ ባለፈ ካቢኔው ፦
- የአደጋ ስጋት አመራር ምክር ቤትና ፤የአደጋ ዝግጁነት ፈንድ ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይ ተወያይቶ ዉሳኔ አሳልፏል።
- በመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ የቀረበዉን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ያላቸዉ ፕሮጀክቶች፤ የመሬት ምደባ ጥያቄዎች አስመልክቶም ዉሳኔ አስተላልፏል።
- የምግብ ስርዓትና ኒዉትሪሽን ምክር ቤት ማቋቋሚያ ረቂቅ ደንብ ላይም ተወያይቶ ዉሳኔ አስተላልፏል።
👍39😁8❤7😭2
ማይክሮሶፍት የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) ለእስራኤል ጦር ሃይል እንዲቀርብ የተቃወሙ መሐንዲሶችን ከስራ አባረረ
የዩናይትድ ስቴትስ ግዙፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ማይክሮሶፍት ኩባንያ ለእስራኤል ጦር ሃይል የሚያቀርበውን የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የተቃወሙትን ሁለት የሶፍትዌር መሃንዲሶችን ከስራ አሰናብቷል። በማይክሮሶፍት የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ክፍል የሶፍትዌር መሐንዲስ ኢብቲሃል አቡሳድ “ሆን ብሎ አልታዘዝም በማለት ወይም ግዴታን በመዘንጋት” ከስራ ተባሯል። ሌላዋ መሐንዲስ ቫኒያ አግራዋል ኤፕሪል 11 ለመልቀቅ አቅዶ የነበረ ቢሆንም ኩባንያው የስራ መልቀቂያዋን አስቀድሞ ተግባራዊ አድርጓል ሲል CNBC ዘግቧል.
የተቃውሞ እንቅስቃሴ አርብ እለት የጀመሩት አቡሳድ የኩባንያው 50ኛ አመት የምስረታ በዓል ሲከበር የ ሰው ሰራሽ አስተውሎት AI ዋና ስራ አስፈፃሚ ሙስጠፋ ሱለይማን ንግግር በማቋረጥ "የንፁሃን ደም በእጁ ላይ ነው" በማለት ጩኸት አሰምቷል። ማይክሮሶፍት የእስራኤል ወታደራዊ ሃይል የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ መሳሪያ እንዲጠቀም አድርጓል ሲል በመክሰስ "50,000 ሰዎች ሞተዋል እናም ማይክሮሶፍት ይህንን የዘር ማጥፋት ወንጀል በክልላችን እንዲፈፀም አድርጓል" ሲል ክስ ሰንዝሯል።በኋላ፣ አግራዋል ዋና ስራ አስፈፃሚ ሳቲያ ናዴላ፣ የቀድሞ ዋና ስራ አስፈፃሚ ስቲቭ ቦልመር እና መስራቹ ቢል ጌትስ ያሉበትን የተለየ የፓኔል ዉይይት በማቋረጠ፣ “ ከእስራኤል ጋር ያለውን ግንኙነት ቁረጥ ሲል ተደምጧል።
ተቃውሞውን ተከትሎ አቡሳድ ለማይክሮሶፍት ሰራተኞች እና የስራ ኃላፊዎችን በኢሜል መልዕክት ልኳል ፣ ኩባንያው በሰራተኞች መካከል ያለውን አለመግባባት አፍኗል ። ከዚህ ቀደም ኩባንያው ከእስራኤል ጋር ያለውን ግንኙነት የተቃወሙ የማይክሮሶፍት ሰራተኞች ቡድን አቤቱታ ልኳል። ማይክሮሶፍት ለአቡሳድ ኢሜል ምላሽ መስጠቱን “ስነ ምግባሩን” በመኮነን “በአፋጣኝ ከስራው ማሰናበት ብቸኛው ተገቢ ምላሽ ነው” በማለት ተናግሯል። አግራዋል በተመሳሳይ መልኩ ማይክሮሶፍት በወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ኮምፕሌክስ ውስጥ ያለውን ተሳትፎ በመተቸት በአፓርታይድ እና የዘር ማጥፋት ዘመቻን በመደገፍ ሲል ተችቷል።
የማይክሮሶፍት ቃል አቀባይ አርብ ዕለት እንዳሉት "ሁሉም ድምጽ እንዲሰማ ብዙ መንገዶችን እናቀርባለን። በአስፈላጊ ሁኔታ ይህ የንግድ ስራ መቋረጥ በማይፈጥር መልኩ እንዲደረግ እንጠይቃለን። ያ ከሆነ ተሳታፊዎች ወደ ሌላ ቦታ እንዲዛወሩ እንጠይቃለን" ብለዋል። የእስራኤል ወታደራዊ ኃይል አጠራጣሪ ባህሪን ለመለየት እና የጠላትን እንቅስቃሴ ለመከታተል ኢንተለጀንስን ለመተንተን፣ ግንኙነቶችን ለመጥለፍ እና የክትትል መረጃዎችን ለማግኘት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ድጋፍ ማድረጉን ማይክሮሶፍት አምኗል። እ.ኤ.አ ከጥቅምት 2023 ጀምሮ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በፈጸመችው አሰቃቂ ጥቃት ከ50,700 በላይ ፍልስጤማውያን ተገድለዋል፣ አብዛኛዎቹ ሴቶች እና ህጻናት ናቸው። እስራኤልም ከቀጠናው ባደረገችው ጦርነት በአለም አቀፍ ፍርድ ቤት የዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ ቀርቦባታል።
Via :- ዳጉ ጆርናል
@Yenetube @Fikerassefa
የዩናይትድ ስቴትስ ግዙፉ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ማይክሮሶፍት ኩባንያ ለእስራኤል ጦር ሃይል የሚያቀርበውን የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የተቃወሙትን ሁለት የሶፍትዌር መሃንዲሶችን ከስራ አሰናብቷል። በማይክሮሶፍት የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ክፍል የሶፍትዌር መሐንዲስ ኢብቲሃል አቡሳድ “ሆን ብሎ አልታዘዝም በማለት ወይም ግዴታን በመዘንጋት” ከስራ ተባሯል። ሌላዋ መሐንዲስ ቫኒያ አግራዋል ኤፕሪል 11 ለመልቀቅ አቅዶ የነበረ ቢሆንም ኩባንያው የስራ መልቀቂያዋን አስቀድሞ ተግባራዊ አድርጓል ሲል CNBC ዘግቧል.
የተቃውሞ እንቅስቃሴ አርብ እለት የጀመሩት አቡሳድ የኩባንያው 50ኛ አመት የምስረታ በዓል ሲከበር የ ሰው ሰራሽ አስተውሎት AI ዋና ስራ አስፈፃሚ ሙስጠፋ ሱለይማን ንግግር በማቋረጥ "የንፁሃን ደም በእጁ ላይ ነው" በማለት ጩኸት አሰምቷል። ማይክሮሶፍት የእስራኤል ወታደራዊ ሃይል የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ መሳሪያ እንዲጠቀም አድርጓል ሲል በመክሰስ "50,000 ሰዎች ሞተዋል እናም ማይክሮሶፍት ይህንን የዘር ማጥፋት ወንጀል በክልላችን እንዲፈፀም አድርጓል" ሲል ክስ ሰንዝሯል።በኋላ፣ አግራዋል ዋና ስራ አስፈፃሚ ሳቲያ ናዴላ፣ የቀድሞ ዋና ስራ አስፈፃሚ ስቲቭ ቦልመር እና መስራቹ ቢል ጌትስ ያሉበትን የተለየ የፓኔል ዉይይት በማቋረጠ፣ “ ከእስራኤል ጋር ያለውን ግንኙነት ቁረጥ ሲል ተደምጧል።
ተቃውሞውን ተከትሎ አቡሳድ ለማይክሮሶፍት ሰራተኞች እና የስራ ኃላፊዎችን በኢሜል መልዕክት ልኳል ፣ ኩባንያው በሰራተኞች መካከል ያለውን አለመግባባት አፍኗል ። ከዚህ ቀደም ኩባንያው ከእስራኤል ጋር ያለውን ግንኙነት የተቃወሙ የማይክሮሶፍት ሰራተኞች ቡድን አቤቱታ ልኳል። ማይክሮሶፍት ለአቡሳድ ኢሜል ምላሽ መስጠቱን “ስነ ምግባሩን” በመኮነን “በአፋጣኝ ከስራው ማሰናበት ብቸኛው ተገቢ ምላሽ ነው” በማለት ተናግሯል። አግራዋል በተመሳሳይ መልኩ ማይክሮሶፍት በወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ኮምፕሌክስ ውስጥ ያለውን ተሳትፎ በመተቸት በአፓርታይድ እና የዘር ማጥፋት ዘመቻን በመደገፍ ሲል ተችቷል።
የማይክሮሶፍት ቃል አቀባይ አርብ ዕለት እንዳሉት "ሁሉም ድምጽ እንዲሰማ ብዙ መንገዶችን እናቀርባለን። በአስፈላጊ ሁኔታ ይህ የንግድ ስራ መቋረጥ በማይፈጥር መልኩ እንዲደረግ እንጠይቃለን። ያ ከሆነ ተሳታፊዎች ወደ ሌላ ቦታ እንዲዛወሩ እንጠይቃለን" ብለዋል። የእስራኤል ወታደራዊ ኃይል አጠራጣሪ ባህሪን ለመለየት እና የጠላትን እንቅስቃሴ ለመከታተል ኢንተለጀንስን ለመተንተን፣ ግንኙነቶችን ለመጥለፍ እና የክትትል መረጃዎችን ለማግኘት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ድጋፍ ማድረጉን ማይክሮሶፍት አምኗል። እ.ኤ.አ ከጥቅምት 2023 ጀምሮ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ በፈጸመችው አሰቃቂ ጥቃት ከ50,700 በላይ ፍልስጤማውያን ተገድለዋል፣ አብዛኛዎቹ ሴቶች እና ህጻናት ናቸው። እስራኤልም ከቀጠናው ባደረገችው ጦርነት በአለም አቀፍ ፍርድ ቤት የዘር ማጥፋት ወንጀል ክስ ቀርቦባታል።
Via :- ዳጉ ጆርናል
@Yenetube @Fikerassefa
👍37❤5😁5👎2
ኢትዮጵያ ለሚያጋጥሙ አደጋዎች ሁሉ በራስ አቅም ምላሽ ለመስጠት በየዓመቱ ከበጀቷ 3 በመቶ ያህል ገንዘብ ለመሰብሰብ እያንዳንዱ ነዋሪ የማዋጣት ግዴታ አለባት ተባለ
በዚህም ኢትዮ ኤይድ በሚል ከራሷ አልፋ ለተቸገሩ ጎረቤቶች እርዳታ ታቀርባለች ተብሏል፡፡
የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ረቂቅ አዋጅ ላይ በፓርላማው ውይይት ሲደረግ ነው ይህ የተባለው፡፡
ለአደጋ ጊዜ ምላሽ ይሰጣል የተባለው እና በአዋጁ መሰረት ለሚቋቋመው ፈንድ በአመት ከኢትዮጵያ በጀት 3 በመቶ የሚሆን ገንዘብ ይሰበስባል የተባለ ሲሆን ይህም በዘንድሮው የአንድ ነጥብ አምስት ትሪሊዮን በጀት ስናሰላው 45 ቢሊዮን ብር ያስፈልገዋል እንደማለት ነው፡፡
ለዚህም የመንግስት እና የግል ሰራተኛው እንዲሁም የግልና የመንግስት ተቋማት መንግስታዊ ያልሆኑም ድርጅቶች እንዲያዋጡ በረቂቅ አዋጁ በአስገዳጅነት ተደንግጓል፡፡
ከዛም ባለፈ እያንዳንዱ ግለሰብ እንዳቅሙ ማዋጣት ይጠበቅበታል ተብሏል፡፡
ከተቋማት እና ከኢትዮጵያውያን በተሰበሰበው ገንዘብ ጠንካራ የአደጋ ጊዜ ምላሽ የሚሰጥ ተቋም በመመስረትም ኢትዮ ኤይድ በሚል ለጎረቤት አገራትም እንተርፋለን ብሏል የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን፡፡
Via:- ሸገር ሬዲዮ
በዚህም ኢትዮ ኤይድ በሚል ከራሷ አልፋ ለተቸገሩ ጎረቤቶች እርዳታ ታቀርባለች ተብሏል፡፡
የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ረቂቅ አዋጅ ላይ በፓርላማው ውይይት ሲደረግ ነው ይህ የተባለው፡፡
ለአደጋ ጊዜ ምላሽ ይሰጣል የተባለው እና በአዋጁ መሰረት ለሚቋቋመው ፈንድ በአመት ከኢትዮጵያ በጀት 3 በመቶ የሚሆን ገንዘብ ይሰበስባል የተባለ ሲሆን ይህም በዘንድሮው የአንድ ነጥብ አምስት ትሪሊዮን በጀት ስናሰላው 45 ቢሊዮን ብር ያስፈልገዋል እንደማለት ነው፡፡
ለዚህም የመንግስት እና የግል ሰራተኛው እንዲሁም የግልና የመንግስት ተቋማት መንግስታዊ ያልሆኑም ድርጅቶች እንዲያዋጡ በረቂቅ አዋጁ በአስገዳጅነት ተደንግጓል፡፡
ከዛም ባለፈ እያንዳንዱ ግለሰብ እንዳቅሙ ማዋጣት ይጠበቅበታል ተብሏል፡፡
ከተቋማት እና ከኢትዮጵያውያን በተሰበሰበው ገንዘብ ጠንካራ የአደጋ ጊዜ ምላሽ የሚሰጥ ተቋም በመመስረትም ኢትዮ ኤይድ በሚል ለጎረቤት አገራትም እንተርፋለን ብሏል የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን፡፡
Via:- ሸገር ሬዲዮ
👎121😁34👍32❤3
ነጋዴዎች እና ሱቅ መክፈት የምትፈልጉ ይሄ መልዕክት እንዳታሳልፉት❗️
ምን እየነገዱ ነው❓ምን ዓይነት ሱቅ መክፈት ይፈልጋሉ❓
* በከተማው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚደረግበት ቦታ ከተማው ላይ ሱቅ የፈረሰባቸው ነጋዴዎች የከተሙበት
* 4000 ካሬ ላይ ያረፈ ዘመናዊ እስኬሌተር የሚገጠምለት G+5 የሆነ የገበያ ማዕከል
* በ 1 ዓመት ከ 6 ወር የሚያልቅ ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አይደረግም
* ⚠️ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
TG : @Davehomes
What’s Up : https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
#temer #temerproperties #TEMERREALESTATE #realestateagent #realestate #RealEstate #investment #investmentopportunity #InvestmentProperty #investing #apartmentliving #apartment #apartmentforsale #apartments
ምን እየነገዱ ነው❓ምን ዓይነት ሱቅ መክፈት ይፈልጋሉ❓
* በከተማው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚደረግበት ቦታ ከተማው ላይ ሱቅ የፈረሰባቸው ነጋዴዎች የከተሙበት
* 4000 ካሬ ላይ ያረፈ ዘመናዊ እስኬሌተር የሚገጠምለት G+5 የሆነ የገበያ ማዕከል
* በ 1 ዓመት ከ 6 ወር የሚያልቅ ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አይደረግም
* ⚠️ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
TG : @Davehomes
What’s Up : https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
#temer #temerproperties #TEMERREALESTATE #realestateagent #realestate #RealEstate #investment #investmentopportunity #InvestmentProperty #investing #apartmentliving #apartment #apartmentforsale #apartments
👍20❤6👎3
የኦብነግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አብዲከሪም ሼክ ሙሴ (ቀልቢ ደጋህ)ን የግንባሩ ተጠባባቂ ሊቀመንበር አድርጎ ሰየመ።
የኦጋዴን ነፃ አውጪ ግንባር እያካሄደ በሚገኘው 2ኛ መደበኛ ስብሰባው ከሀላፊነታቸው በተነሱት አብዲራህማን ማሃዲ ምትክ የግንባሩ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀ መንበር የነበሩትን አብዲከሪም ሼክ ሙሴ የግንባሩ ተጠባባቂ ሊቀመንበር አድርጎ ሰይሟል።
አቶ አብዲከሪም ሼክ ሙሴ ኦብነግ የትጥቅ ትግል ሲያካሂድ በነበረበት ወቅት ለ20 አመታት የኦብነግ ወታደራዊ ክንፍ ከፍተኛ የጦር ኮማንድር ሆነ አገልግለዋል።
ድርጅቱ የግንባሩን ሊቀ መንበር በጠቅላላ ጉባኤ እስኪመረጥ ድረስ አብዲከሪም ሼክ ሙሴ (ቀልቢ ደጋህ) የግንባሩ ተጠባባቂ ሊቀመንበር ሆነው ይቀጥላሉ።
የኦጋዴን ነፃ አውጪ ግንባር ማዕከላዊ ኮሚቴ 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ከመጋቢት 30/ 2017 እስከ ሚያዚያ 2/2017 ዓ.ም ድረስ በጅግጅጋ እያካሄደ እንደሚገኝ ይታወቃል።
@Yenetube @Fikerassefa
የኦጋዴን ነፃ አውጪ ግንባር እያካሄደ በሚገኘው 2ኛ መደበኛ ስብሰባው ከሀላፊነታቸው በተነሱት አብዲራህማን ማሃዲ ምትክ የግንባሩ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀ መንበር የነበሩትን አብዲከሪም ሼክ ሙሴ የግንባሩ ተጠባባቂ ሊቀመንበር አድርጎ ሰይሟል።
አቶ አብዲከሪም ሼክ ሙሴ ኦብነግ የትጥቅ ትግል ሲያካሂድ በነበረበት ወቅት ለ20 አመታት የኦብነግ ወታደራዊ ክንፍ ከፍተኛ የጦር ኮማንድር ሆነ አገልግለዋል።
ድርጅቱ የግንባሩን ሊቀ መንበር በጠቅላላ ጉባኤ እስኪመረጥ ድረስ አብዲከሪም ሼክ ሙሴ (ቀልቢ ደጋህ) የግንባሩ ተጠባባቂ ሊቀመንበር ሆነው ይቀጥላሉ።
የኦጋዴን ነፃ አውጪ ግንባር ማዕከላዊ ኮሚቴ 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን ከመጋቢት 30/ 2017 እስከ ሚያዚያ 2/2017 ዓ.ም ድረስ በጅግጅጋ እያካሄደ እንደሚገኝ ይታወቃል።
@Yenetube @Fikerassefa
👍27❤5
ነዳጅ በባቡር
ከሚቀጥለው አመት ጀምሮ ኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር ነዳጅን ሙሉ በሙሉ ሊያጓጉዝ ነዉ
የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበር በመጪው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ነዳጅን ሙሉ በሙሉ በባቡር ለማጓጓዝ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል።
በቀን እስከ አስር ጊዜ በመመላለስ በዓመት 4.2 ሚሊዮን ቶን ነዳጅ ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ ለማጓጓዝ እቅድ ተይዟል። ይህ የነዳጅ አቅርቦት ችግርን ከመቅረፉም በላይ የነዳጅ ማጓጓዣ ጊዜን በእጅጉ ይቀንሳል ተብሎ ይጠበቃል።
ቀደም ሲል አንድ ቦቴ ነዳጅ ከጂቡቲ ለመምጣት እስከ ስምንት ቀናት ይወስድ የነበረ ሲሆን ይህ አዲሱ ስርዓት የነዳጅ ዋጋን ሊያሳንስ ይችላል ተብሏል። የባቡር መስመሩ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ አገልግሎቱ በስፋት እንደሚጀመር ተገልጿል።
Via:- አዩዘሀበሻ
ከሚቀጥለው አመት ጀምሮ ኢትዮ-ጂቡቲ ምድር ባቡር ነዳጅን ሙሉ በሙሉ ሊያጓጉዝ ነዉ
የኢትዮ ጂቡቲ የምድር ባቡር አክሲዮን ማኅበር በመጪው ዓመት ለመጀመሪያ ጊዜ ነዳጅን ሙሉ በሙሉ በባቡር ለማጓጓዝ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታውቋል።
በቀን እስከ አስር ጊዜ በመመላለስ በዓመት 4.2 ሚሊዮን ቶን ነዳጅ ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ ለማጓጓዝ እቅድ ተይዟል። ይህ የነዳጅ አቅርቦት ችግርን ከመቅረፉም በላይ የነዳጅ ማጓጓዣ ጊዜን በእጅጉ ይቀንሳል ተብሎ ይጠበቃል።
ቀደም ሲል አንድ ቦቴ ነዳጅ ከጂቡቲ ለመምጣት እስከ ስምንት ቀናት ይወስድ የነበረ ሲሆን ይህ አዲሱ ስርዓት የነዳጅ ዋጋን ሊያሳንስ ይችላል ተብሏል። የባቡር መስመሩ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ አገልግሎቱ በስፋት እንደሚጀመር ተገልጿል።
Via:- አዩዘሀበሻ
👍88😁12❤10
Perfumes
Detail: Different Scents From Zara
Red Zara temptation, Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
Available: wholesale or single
For single price:7000 ETB
For wholesale price: 6000 ETB
Seller's no: +251919492435 & +251934003462
Join our telegram channel
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
Tiktok account
www.tiktok.com/@btcosmetics25
Detail: Different Scents From Zara
Red Zara temptation, Zara golden decade and Zara hypnotic vanilla
Europe standard
Size: 80ml
Available: wholesale or single
For single price:7000 ETB
For wholesale price: 6000 ETB
Seller's no: +251919492435 & +251934003462
Join our telegram channel
https://tttttt.me/+zRyCg_U0QGZmMzY0
Tiktok account
www.tiktok.com/@btcosmetics25
👍3🔥1
በትግራይ ክልል ባለፈው ሁለት አመት 1664 ሰዎች በተቀበሩ ፈንጂዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ተገለፀ፡፡
የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ከተፈፀመ ወዲህ ይህንን ያህል ቁጥር ያላቸው ሰዎች ጉዳት ሲደርስባቸው ከእነዚህ ውስጥ 259ኙ ደግሞ ህይወታቸው እንዳለፈ የመልሶ ግንባታና ልማት ድርጅት(ራዶ) አስታውቋል፡፡
አለም አቀፍ የፈንጂ ግንዛቤ ማስጨበጫ ቀንን ምክንያት በማድረግ በመቀሌ በተደረገ ስብሰባ ላይ የራዶ ሀላፊው አቶ ተስፋይ ገብረማሪያም እንደገለፁት የተቀበሩ ፈንጂዎችና ጥይቶች አሁንም በተለያዩ የትግራይ ክፍሎች ውስጥ ይገኛሉ፡፡
የፈንጂ አምካኝ ግብረ ሀይል አስተባባሪ የሆኑት ኮሎኔል ተስፋይ አብርሀ በበኩላቸው በክልሉ ውስጥ በየቀኑ የፈንጂ አደጋዎች እየደረሱ መሆናቸውን ገልፀው የበጀት እጥረትና ለጉዳዩ በቂ ትኩረት አለመስጠት ስራቸውን እያደናቀፈባቸው መሆኑን አስረድተዋል ሲል የክልሉ ማስ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ከተፈፀመ ወዲህ ይህንን ያህል ቁጥር ያላቸው ሰዎች ጉዳት ሲደርስባቸው ከእነዚህ ውስጥ 259ኙ ደግሞ ህይወታቸው እንዳለፈ የመልሶ ግንባታና ልማት ድርጅት(ራዶ) አስታውቋል፡፡
አለም አቀፍ የፈንጂ ግንዛቤ ማስጨበጫ ቀንን ምክንያት በማድረግ በመቀሌ በተደረገ ስብሰባ ላይ የራዶ ሀላፊው አቶ ተስፋይ ገብረማሪያም እንደገለፁት የተቀበሩ ፈንጂዎችና ጥይቶች አሁንም በተለያዩ የትግራይ ክፍሎች ውስጥ ይገኛሉ፡፡
የፈንጂ አምካኝ ግብረ ሀይል አስተባባሪ የሆኑት ኮሎኔል ተስፋይ አብርሀ በበኩላቸው በክልሉ ውስጥ በየቀኑ የፈንጂ አደጋዎች እየደረሱ መሆናቸውን ገልፀው የበጀት እጥረትና ለጉዳዩ በቂ ትኩረት አለመስጠት ስራቸውን እያደናቀፈባቸው መሆኑን አስረድተዋል ሲል የክልሉ ማስ ሚዲያ ዘግቧል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
👍15😭11
“መምህራን እየተራቡ የትምህርትን ጥራት ማረጋገጥ አይቻልም” መምህራን
“የመምህራንን የኑሮ ሁኔታ ማሻሻል ትምህርትን ለማሻሻል በጣም ወሳኝ ነው” የትምህርት ሚኒስቴር
ትውልድ ፊደል ቆጥሮ ከህልሙ እንዲደርስ መንገድ ጠራጊው፣ አቅጣጫ ጠቋሚው መምህር ለሞያው የሚከፈለው ክፍያ ዝቅተኛ በመሆኑ ለማስተማር ፍላጎት እንዲጣ ምክንያት እንደሆነ ጥናት አሳይቷል፡፡
በደባርቅ ዩኒቭርሲቲ መምህር የሆኑት አቶ ፈለቀ ወርቁ “የዩኒቭርሲቲ መምህራን ሀገር እንድትቀጥል የማድረግ ሃላፊነት እንዳለባቸው ተናግረው ይህን ማድረግ የሚችሉት ግን ሳይርባቸው ማስተማር ሲችሉ ነው” ብለዋል፡፡
“የዩኒቭርሲቲ መምህራን እየተራቡ ሀገርን አያስቡም ያሉት መምህሩ አሁን ለመምህራን እየተከፈለ ያለው ክፍያ ከአንድ የባንክ ቤት የጥበቃ ሰራተኛ ያነሰ ነው” ሲሉ ነግረውናል፡፡
በዚህም ምክንያት መምህሩ ሞያውን ለቆ ወደ ሌላ ስራ እየገባ ነው ያሉት አቶ ፈለቀ ወርቁ ‘’መምህሩ ኑሮ አይደለም እየኖረ ያለው ከኑሮ በታች ነው’’ ብለዋል፡፡
የመምህር ኑሮ በቃል የሚገለጽ አይደለም ከሚያስተምረው የሚማረው ተማሪ የተሻለ ለብሶ እየገባ፣ የተሸለ ኑሮ እየኖረ በሁሉ ነገር ዝቅ ያለ መምህር እንዴት ተማሪ ፊት ቆሞ ነው ማስተማር የሚችለው? ሲሉ ጠይቀዋል፡፡
‘’መምህሩ ዛሬ የተቀደደ ሱሪ ነው ልብሶ የሚሄደው ካለሲ መቀየርያ አጥቷል’’ ሲሉ መምህሩ ተናግረዋል፡፡
ባለፈው ሳምንት የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፍተና ውጤት ማሽቆልቆልን ምክንያት ለማውቅ ያስጠናው ጥናት መምህራን የሚከፈላቸው ክፍያ ዝቅተኛ መሆኑ የማስተማር ፍላጎታቸው ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩን የጠቆመ ነበር፡፡
ጥናቱ ለውይይት በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በቀረበበት ወቅትም በወይይቱ የተሳተፉ የትምህርት ተቋማት የስራ ኃላፊዎች፣ መምህራን እና የምክርቤት አባላት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የመምህሩን ኑሮ ማሻሻል ተገቢ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡
በወቅቱ የተገኙት እና ማብራሪያ የሰጡት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የመምህራንን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል ከፋይናንስ ሥርዓት ጋር ለማስተሳሰር እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡
ይሁንና የመምህራን የደመወዝ ጥያቄ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድረስ ቢደርስም ለዓመታት እልባት ሳያገኝ የቀጠለ ጉዳይ ሆኗል፡፡
Via:- ሸገር ኤፍኤም
@Yenetube @Fikerassefa
“የመምህራንን የኑሮ ሁኔታ ማሻሻል ትምህርትን ለማሻሻል በጣም ወሳኝ ነው” የትምህርት ሚኒስቴር
ትውልድ ፊደል ቆጥሮ ከህልሙ እንዲደርስ መንገድ ጠራጊው፣ አቅጣጫ ጠቋሚው መምህር ለሞያው የሚከፈለው ክፍያ ዝቅተኛ በመሆኑ ለማስተማር ፍላጎት እንዲጣ ምክንያት እንደሆነ ጥናት አሳይቷል፡፡
በደባርቅ ዩኒቭርሲቲ መምህር የሆኑት አቶ ፈለቀ ወርቁ “የዩኒቭርሲቲ መምህራን ሀገር እንድትቀጥል የማድረግ ሃላፊነት እንዳለባቸው ተናግረው ይህን ማድረግ የሚችሉት ግን ሳይርባቸው ማስተማር ሲችሉ ነው” ብለዋል፡፡
“የዩኒቭርሲቲ መምህራን እየተራቡ ሀገርን አያስቡም ያሉት መምህሩ አሁን ለመምህራን እየተከፈለ ያለው ክፍያ ከአንድ የባንክ ቤት የጥበቃ ሰራተኛ ያነሰ ነው” ሲሉ ነግረውናል፡፡
በዚህም ምክንያት መምህሩ ሞያውን ለቆ ወደ ሌላ ስራ እየገባ ነው ያሉት አቶ ፈለቀ ወርቁ ‘’መምህሩ ኑሮ አይደለም እየኖረ ያለው ከኑሮ በታች ነው’’ ብለዋል፡፡
የመምህር ኑሮ በቃል የሚገለጽ አይደለም ከሚያስተምረው የሚማረው ተማሪ የተሻለ ለብሶ እየገባ፣ የተሸለ ኑሮ እየኖረ በሁሉ ነገር ዝቅ ያለ መምህር እንዴት ተማሪ ፊት ቆሞ ነው ማስተማር የሚችለው? ሲሉ ጠይቀዋል፡፡
‘’መምህሩ ዛሬ የተቀደደ ሱሪ ነው ልብሶ የሚሄደው ካለሲ መቀየርያ አጥቷል’’ ሲሉ መምህሩ ተናግረዋል፡፡
ባለፈው ሳምንት የትምህርት ሚኒስቴር የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፍተና ውጤት ማሽቆልቆልን ምክንያት ለማውቅ ያስጠናው ጥናት መምህራን የሚከፈላቸው ክፍያ ዝቅተኛ መሆኑ የማስተማር ፍላጎታቸው ላይ ተጽዕኖ ማሳደሩን የጠቆመ ነበር፡፡
ጥናቱ ለውይይት በህዝብ እንደራሴዎች ምክር ቤት በቀረበበት ወቅትም በወይይቱ የተሳተፉ የትምህርት ተቋማት የስራ ኃላፊዎች፣ መምህራን እና የምክርቤት አባላት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የመምህሩን ኑሮ ማሻሻል ተገቢ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡
በወቅቱ የተገኙት እና ማብራሪያ የሰጡት የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የመምህራንን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል ከፋይናንስ ሥርዓት ጋር ለማስተሳሰር እየተሰራ ነው ብለዋል፡፡
ይሁንና የመምህራን የደመወዝ ጥያቄ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ድረስ ቢደርስም ለዓመታት እልባት ሳያገኝ የቀጠለ ጉዳይ ሆኗል፡፡
Via:- ሸገር ኤፍኤም
@Yenetube @Fikerassefa
👍42❤4
🚀 ቡስትግራም:ለቲክቶክ 📹 ፣ ኢንስታግራም 📷፣ ፌስቡክ 👍፣ ዩቲዩብ ✈️ እና ቴሌግራም ✈️ በቀላሉ ላይኮች፣ ተመልካቾች እና ፎሎወሮች ያግኙ።
📹 የቲክቶክ እድገት: ቪዲዮዎችዎ ብዙ ቪውስ፣ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ኮመንቶች ያግኙ።
📷 የኢንስታግራም ማሻሻያ: ፎሎወሮች፣ ላይኮች፣ ቪውስ እና ኮመንቶች ያግኙ።
👍 የፌስቡክ አገልግሎት: የፔጅዎ ላይኮች፣ ፎሎወሮች እና ፖስቶች ላይ ኢንጌጅመንቶች ይጨምሩ።
📹 የዩቲዩብ አገልግሎት: ሰብስክራይበሮች እና ቪዲዮ ቪውስ በፍጥነት ያግኙ።
✈️ ቴሌግራም: ቻነል መምበሮች፣ ፖስት ቪውስ፣ ላይኮች እና ሪአክሽኖች ይጨምሩ።
ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`
OPEN BOOSTGRAM -🔗 https://tttttt.me/boostgramPromoBot/boostgram
ቡስትግራም - የሶሻል ሚዲያ ገፅታዎን መገንባት አሁን በጣም ቀላል ሆኗል!`
OPEN BOOSTGRAM -
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
👍7❤2
Forwarded from YeneTube
ነጋዴዎች እና ሱቅ መክፈት የምትፈልጉ ይሄ መልዕክት እንዳታሳልፉት❗️
ምን እየነገዱ ነው❓ምን ዓይነት ሱቅ መክፈት ይፈልጋሉ❓
* በከተማው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚደረግበት ቦታ ከተማው ላይ ሱቅ የፈረሰባቸው ነጋዴዎች የከተሙበት
* 4000 ካሬ ላይ ያረፈ ዘመናዊ እስኬሌተር የሚገጠምለት G+5 የሆነ የገበያ ማዕከል
* በ 1 ዓመት ከ 6 ወር የሚያልቅ ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አይደረግም
* ⚠️ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
TG : @Davehomes
What’s Up : https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
#temer #temerproperties #TEMERREALESTATE #realestateagent #realestate #RealEstate #investment #investmentopportunity #InvestmentProperty #investing #apartmentliving #apartment #apartmentforsale #apartments
ምን እየነገዱ ነው❓ምን ዓይነት ሱቅ መክፈት ይፈልጋሉ❓
* በከተማው ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚደረግበት ቦታ ከተማው ላይ ሱቅ የፈረሰባቸው ነጋዴዎች የከተሙበት
* 4000 ካሬ ላይ ያረፈ ዘመናዊ እስኬሌተር የሚገጠምለት G+5 የሆነ የገበያ ማዕከል
* በ 1 ዓመት ከ 6 ወር የሚያልቅ ከፍለው እስኪጨርሱ በዶላርም ሆነ በግንባታ እቃዎች ግሽበት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ አይደረግም
* ⚠️ ከ 900ሺ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
እንዲሁም የመኖሪያ አፓርትመንቶችን
📍 ሊሴ ገብረማርያም ት/ቤት ጀርባ
ሙሉ ለሙሉ ለመኖሪያ ብቻ
ባለ 1 መኝታ
ባለ 2 መኝታ
ባለ 3 መኝታ
ከ66ካሬ - 142ካሬ ለመኖር ለኢንቨስትመንት ምቹ
⚠️ቅድመ ክፍያ ከ693ሺ ብር ጀምሮ
ቴምር ሪልስቴት
ለበለጠ መረጃ
+251 950 05 56 55
TG : @Davehomes
What’s Up : https://wa.me/message/KGIM2YTYQGNYO1
#temer #temerproperties #TEMERREALESTATE #realestateagent #realestate #RealEstate #investment #investmentopportunity #InvestmentProperty #investing #apartmentliving #apartment #apartmentforsale #apartments
👍5😁1😭1
" መታጠቢያ ቤቶችን መልሰን በውኃ እናንበሸብሻለን " አሉ ትራምፕ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ መታጠቢያ ቤቶች የሚደርሰው የውኃ ግፊት መጠን ላይ የተጣለውን ገደብ የሚያነሳ ትዕዛዝ ፈረሙ።
ትራምፕ ከዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ " የአሜሪካ መታጠቢያ ቤቶችን መልሰን በውኃ እናንበሸብሻለን " ብለዋል። ከረዥም ጊዜ አንስቶ ገደቡ ለትራምፕ የጎን ውጋት ሆኖባቸው ነበር።
ከአከባቢ አየር ጋር በተያያዘ እና ውኃ ለመቆጠብ ሲባል በቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ አማካኝነት ተግባራዊ የሆነውን ይህን ገደብ ትራምፕ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሬዝዳንት ሲሆኑ ሽረውት ነበር።
ይሁንና ልክ እንደ ኦባማ ዲሞክራት የነበሩት የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን መልሰው ገደቡ እንዲቀጥል አድርገው ነበር። አሁን ደግሞ ትራምፕ ይህን ትዕዛዝ ሽረዋል።
ትራምፕ ዕሮብ ዕለት ማስፈፀሚያ ትዕዛዙን ሲፈርሙ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት "እኔን በሚመለከት ቆንጆ ፀጉሬን ለመንከባከብ በደንብ መታጠብ ደስ ይለኛል " ሲሉ አፊዘዋል።
በእስካሁን ገደብ መሠረት ከአንድ መታጠቢያ ቤት የሚፈሰው የውኃ ግፊት በደቂቃ 10 ሊትር ውኃ ገደማ ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ወደ መታጠቢያ ቤቶች የሚደርሰው የውኃ ግፊት መጠን ላይ የተጣለውን ገደብ የሚያነሳ ትዕዛዝ ፈረሙ።
ትራምፕ ከዋይት ሀውስ በሰጡት መግለጫ " የአሜሪካ መታጠቢያ ቤቶችን መልሰን በውኃ እናንበሸብሻለን " ብለዋል። ከረዥም ጊዜ አንስቶ ገደቡ ለትራምፕ የጎን ውጋት ሆኖባቸው ነበር።
ከአከባቢ አየር ጋር በተያያዘ እና ውኃ ለመቆጠብ ሲባል በቀድሞው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ አማካኝነት ተግባራዊ የሆነውን ይህን ገደብ ትራምፕ ለመጀመሪያ ጊዜ ፕሬዝዳንት ሲሆኑ ሽረውት ነበር።
ይሁንና ልክ እንደ ኦባማ ዲሞክራት የነበሩት የቀድሞው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን መልሰው ገደቡ እንዲቀጥል አድርገው ነበር። አሁን ደግሞ ትራምፕ ይህን ትዕዛዝ ሽረዋል።
ትራምፕ ዕሮብ ዕለት ማስፈፀሚያ ትዕዛዙን ሲፈርሙ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት "እኔን በሚመለከት ቆንጆ ፀጉሬን ለመንከባከብ በደንብ መታጠብ ደስ ይለኛል " ሲሉ አፊዘዋል።
በእስካሁን ገደብ መሠረት ከአንድ መታጠቢያ ቤት የሚፈሰው የውኃ ግፊት በደቂቃ 10 ሊትር ውኃ ገደማ ነበር።
@Yenetube @Fikerassefa
😁47👍43❤7👎1