የBETTING ቤት ለመክፈት የሚያስለፈጉ የThermal Printer በUSB እና Ethernet cable የሚሰራውን Xprinter Original Printer እና POZONE BARCODE SCANNER አሰግብተንልዎታል።
ዋጋችን በአስተያየት ነው የትም አወዳድረው ምርጫዎን እኛን ያድርጉ።
Inbox us on Telegram
https://tttttt.me/gamerszone1
#ይደውሉልን - 0911061990
#ይደውሉልን - 0947152583
ዋጋችን በአስተያየት ነው የትም አወዳድረው ምርጫዎን እኛን ያድርጉ።
Inbox us on Telegram
https://tttttt.me/gamerszone1
#ይደውሉልን - 0911061990
#ይደውሉልን - 0947152583
👍7
የአትክልት ተራ ቤተሰብ/አባል/ ሲሆኑ የሚያገኙት አገልግሎት
👉 በገበሬው ዋጋ ወይንም ከገበያው ዋጋ ከ30-50 % በሆነ ቅናሽ
👉እስከ ቤትዎ በራፍ ድረስ ነጻ የዴሊቨሪ አገልግሎት
👉 fresh ወይንም ትኩስ ምርት ብቻ በንጉስ መስተንግዶ እና የደንበኞች አገልግሎት ጋር
በስልካችን
0965083443
0118536066
በመደወል ወይም በዌብሳይታችን https://atkelttera.com/try/ ላይ ቀጥታ በመመዝገብ የአትክልት ተራ ቤተሰብ መሆን ይችላሉ
እለታዊ የዋጋ ዝርዝር እና ሙሉ መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን @atkelttera1 ላይ ያገኛሉ
👉 በገበሬው ዋጋ ወይንም ከገበያው ዋጋ ከ30-50 % በሆነ ቅናሽ
👉እስከ ቤትዎ በራፍ ድረስ ነጻ የዴሊቨሪ አገልግሎት
👉 fresh ወይንም ትኩስ ምርት ብቻ በንጉስ መስተንግዶ እና የደንበኞች አገልግሎት ጋር
በስልካችን
0965083443
0118536066
በመደወል ወይም በዌብሳይታችን https://atkelttera.com/try/ ላይ ቀጥታ በመመዝገብ የአትክልት ተራ ቤተሰብ መሆን ይችላሉ
እለታዊ የዋጋ ዝርዝር እና ሙሉ መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን @atkelttera1 ላይ ያገኛሉ
❤2👍1
አስቸኳይ ክፍት የ ስራ ማስታወቂያ
የድርጅት ስም :SAFRON FORIGEN EMPLOYMENT AGENCY
🎯የ ስራ መደብ: ARABIC TRANSLATOR
🎯የ ስራው መስፈርት: FLUENT IN ARABIC (WRITING AND SPEAKING)
🎯BASIC skill in computer
🎯የትምህርት ደረጃ...Degree
🎯ደሞዝ : Net 7000
🎯ፆታ: Female (3)
🎯የስራ ቦታ: Enqulal Fabrika Tadese Chekol Building 3th floor
🎯መመዝገብ የምትፈልጉ በ ስልክ በመደወል ያናግሩን
+251911272714/+251911002525
የድርጅት ስም :SAFRON FORIGEN EMPLOYMENT AGENCY
🎯የ ስራ መደብ: ARABIC TRANSLATOR
🎯የ ስራው መስፈርት: FLUENT IN ARABIC (WRITING AND SPEAKING)
🎯BASIC skill in computer
🎯የትምህርት ደረጃ...Degree
🎯ደሞዝ : Net 7000
🎯ፆታ: Female (3)
🎯የስራ ቦታ: Enqulal Fabrika Tadese Chekol Building 3th floor
🎯መመዝገብ የምትፈልጉ በ ስልክ በመደወል ያናግሩን
+251911272714/+251911002525
👍1
አስቸኳይ ክፍት የ ስራ ማስታወቂያ
የድርጅት ስም :SAFRON FORIGEN EMPLOYMENT AGENCY
🎯የ ስራ መደብ: DATA ENCODER
🎯የ ስራው መስፈርት: FLUENT IN ARABIC Or OROMIFA
🎯BASIC skill in computer
🎯የትምህርት ደረጃ...Degree
🎯ደሞዝ : Net 6000
🎯ፆታ: Female (5)
🎯የስራ ቦታ: Enqulal Fabrika Tadese Chekol Building 3th floor
🎯መመዝገብ የምትፈልጉ በ ስልክ በመደወል ያናግሩን
+251911272714/+251911002525
የድርጅት ስም :SAFRON FORIGEN EMPLOYMENT AGENCY
🎯የ ስራ መደብ: DATA ENCODER
🎯የ ስራው መስፈርት: FLUENT IN ARABIC Or OROMIFA
🎯BASIC skill in computer
🎯የትምህርት ደረጃ...Degree
🎯ደሞዝ : Net 6000
🎯ፆታ: Female (5)
🎯የስራ ቦታ: Enqulal Fabrika Tadese Chekol Building 3th floor
🎯መመዝገብ የምትፈልጉ በ ስልክ በመደወል ያናግሩን
+251911272714/+251911002525
👍3
የአገው ለፍትሕ እና ዴሞክራሲ ፓርቲ ሁለት አመራሮቹ በመተከል እንደታሰሩ ገለጸ!
የአገው ለፍትሕ እና ዴሞክራሲ ፓርቲ፣ ሁለት ከፍተኛ የአመራር አባላቱ፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ታስረው እንደሚገኙ አስታወቀ፡፡
ባጠቃላይ ታስረው የነበሩት አምስት አመራሮች መሆናቸውን የገለጹት የፓርቲው ሰብሳቢ ዶር. ዐዲሱ መኰንን፣ ከአምስቱ አመራሮች ሁለቱ፣ ካለፈው ዓመት ጳጉሜን 4 ቀን ጀምሮ በእስር ላይ እንደሚገኙና ፍርድ ቤትም እንዳልቀረቡ ገልጸዋል፡፡ ሌሎቹ ሦስት አመራሮች ደግሞ፣ ሁለቱን ለመጠየቅ በሔዱበት ከመስከረም 2 ቀን ጀምሮ ታስረው፣ ዛሬ ረፋድ ላይ ስለመለቀቃቸው ተናግረዋል።
የመተከል ዞን አስተዳዳሪ አቶ ለሜሳ ዋቅወያ በበኩላቸው፣ “ግለሰቦቹ የታሰሩት፣ ከአገው እና ከጉምዝ ሰዎችን መልምለው በጫካ ሲያሠለጥኑ ተገኝተው ነው፤” ብለዋል። የፓርቲ ሊቀ መንበር፣ ውንጀላው ሐሰት ነው፤ ሲሉ አስተባብለዋል፡፡
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
የአገው ለፍትሕ እና ዴሞክራሲ ፓርቲ፣ ሁለት ከፍተኛ የአመራር አባላቱ፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ታስረው እንደሚገኙ አስታወቀ፡፡
ባጠቃላይ ታስረው የነበሩት አምስት አመራሮች መሆናቸውን የገለጹት የፓርቲው ሰብሳቢ ዶር. ዐዲሱ መኰንን፣ ከአምስቱ አመራሮች ሁለቱ፣ ካለፈው ዓመት ጳጉሜን 4 ቀን ጀምሮ በእስር ላይ እንደሚገኙና ፍርድ ቤትም እንዳልቀረቡ ገልጸዋል፡፡ ሌሎቹ ሦስት አመራሮች ደግሞ፣ ሁለቱን ለመጠየቅ በሔዱበት ከመስከረም 2 ቀን ጀምሮ ታስረው፣ ዛሬ ረፋድ ላይ ስለመለቀቃቸው ተናግረዋል።
የመተከል ዞን አስተዳዳሪ አቶ ለሜሳ ዋቅወያ በበኩላቸው፣ “ግለሰቦቹ የታሰሩት፣ ከአገው እና ከጉምዝ ሰዎችን መልምለው በጫካ ሲያሠለጥኑ ተገኝተው ነው፤” ብለዋል። የፓርቲ ሊቀ መንበር፣ ውንጀላው ሐሰት ነው፤ ሲሉ አስተባብለዋል፡፡
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
👍10❤1
በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ውስጥ በሚገኘው ጊዜያዊ ማቆያ የተሟላ መሠረተ ልማት የሌለው እና ከፍተኛ የንጽሕና ጉድለት ያለበት መሆኑ ተገለጸ፡፡
በኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ክትትልና ምርመራ ሥራ ክፍል የሪጅን ዳይሬክተር ሰላማዊት ግርማይ እንደገለጹት በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ውስጥ በሚገኘው ጊዜያዊ ማቆያ ማእከል ከተማ መስተዳደሩ ውሎ እና አዳራቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ አረጋውያን፣ ሕፃናት፣ ሴቶች እና አካል ጉዳተኞችን የሚያቆይበት ነው፡፡
ሆኖም ማቆያ ማእከሉ ለሰዎች ማቆያ ተብሎ የተዘጋጀ ሳይሆን፤ ለኢንዱስትሪ ዕቃዎች ማከማቻ የተዘጋጀ በመሆኑ የተሟላ መሠረተ ልማት የሌለው እና ከፍተኛ የንጽሕና ጉድለት ያለበት ነው ብለዋል፡፡በቅርቡም በማእከሉ በተባይ የሚመጣ በሽታ ተከስቶ ነበር ያሉ ሲሆን በመጠለያ ጣቢያው ከነበሩ ሰዎች መካከል 1 መቶ 90 የሚሆኑ ሰዎች በሆስፒታል የሕክምና አገልግሎት ሲያገኙ የ3 ሰዎች ሕይወት ድግሞ አልፏል ብለዋል፡፡
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
በኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ክትትልና ምርመራ ሥራ ክፍል የሪጅን ዳይሬክተር ሰላማዊት ግርማይ እንደገለጹት በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ ውስጥ በሚገኘው ጊዜያዊ ማቆያ ማእከል ከተማ መስተዳደሩ ውሎ እና አዳራቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ አረጋውያን፣ ሕፃናት፣ ሴቶች እና አካል ጉዳተኞችን የሚያቆይበት ነው፡፡
ሆኖም ማቆያ ማእከሉ ለሰዎች ማቆያ ተብሎ የተዘጋጀ ሳይሆን፤ ለኢንዱስትሪ ዕቃዎች ማከማቻ የተዘጋጀ በመሆኑ የተሟላ መሠረተ ልማት የሌለው እና ከፍተኛ የንጽሕና ጉድለት ያለበት ነው ብለዋል፡፡በቅርቡም በማእከሉ በተባይ የሚመጣ በሽታ ተከስቶ ነበር ያሉ ሲሆን በመጠለያ ጣቢያው ከነበሩ ሰዎች መካከል 1 መቶ 90 የሚሆኑ ሰዎች በሆስፒታል የሕክምና አገልግሎት ሲያገኙ የ3 ሰዎች ሕይወት ድግሞ አልፏል ብለዋል፡፡
Via Ahadu
@YeneTube @FikerAssefa
👍16👎1
በሰሜን ጎንደር ዞን ከ200 ሺህ በላይ ወገኖች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ!
በሰሜን ጎንደር ዞን በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ፡፡የሰሜን ጎንደር ዞን ኮሙኒኬሽን መምሪያ ሀላፊ ይርዳው ሲሳይ እንደገለጹት÷ በዞኑ በድርቅ ምክንያት 452 ሺህ 851 ሰዎች ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል።
ከዚህ ውስጥ 202 ሺህ የሚሆኑት ደግሞ አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ገልጸዋል።በድርቁ ምክንያት 19 ሺህ 174 ሄክታር መሬት ላይ የነበረ ማሳ ከጥቅም ውጭ እንደሆነ ጠቅሰዋል፡፡በእንስሳት ላይም ተመሳሳይ ጉዳት እየደረሰ ሲሆን÷ ወደ ሌሎች አካባቢዎች የማዘዋወር ስራ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡
በበየዳ፣ ጠለምትና ጃናሞራ 4 ሺህ 88 ሰዎች አካባቢያቸውን ለቀው መሄዳቸውንም ነው ሀላፊው የተናገሩት።በችግሩ ምክንያት የተላላፊ በሽታዎች ወረርሽኝ መከሰቱን ጠቅሰው÷ ሁሉም አካል የበኩሉን ድጋፍ በማድረግ ሊረባረብ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
በሰሜን ጎንደር ዞን በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከ200 ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ፡፡የሰሜን ጎንደር ዞን ኮሙኒኬሽን መምሪያ ሀላፊ ይርዳው ሲሳይ እንደገለጹት÷ በዞኑ በድርቅ ምክንያት 452 ሺህ 851 ሰዎች ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል።
ከዚህ ውስጥ 202 ሺህ የሚሆኑት ደግሞ አስቸኳይ የምግብ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ገልጸዋል።በድርቁ ምክንያት 19 ሺህ 174 ሄክታር መሬት ላይ የነበረ ማሳ ከጥቅም ውጭ እንደሆነ ጠቅሰዋል፡፡በእንስሳት ላይም ተመሳሳይ ጉዳት እየደረሰ ሲሆን÷ ወደ ሌሎች አካባቢዎች የማዘዋወር ስራ እየተሰራ ነው ተብሏል፡፡
በበየዳ፣ ጠለምትና ጃናሞራ 4 ሺህ 88 ሰዎች አካባቢያቸውን ለቀው መሄዳቸውንም ነው ሀላፊው የተናገሩት።በችግሩ ምክንያት የተላላፊ በሽታዎች ወረርሽኝ መከሰቱን ጠቅሰው÷ ሁሉም አካል የበኩሉን ድጋፍ በማድረግ ሊረባረብ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
Via FBC
@YeneTube @FikerAssefa
👍25❤3
ዛሬ የሚደረጉ የአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ የተመረጡ ጨዋታዎች የቤቲንግ ግምትና መረጃዎች
አርሰናል፣ ማን ዩናይትድ፣ ጋላታሳራይ፣ ናፖሊንና ሪያል ማድሪድን የተመለከቱ የቤቲንግ መረጃዎች እና ግምቶች በቤትስኬት
ሊንኩን በመጫን በነጻ ያንብቡ👇👇
http://www.betsket.com/ዛሬ-የሚደረጉ-የአውሮፓ-ቻምፒዮንስ-ሊግ-የ/
ሁል ጊዜ የሚለቀቁ መረጃዎችን በአንድ ላይ ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።👉 @betskett
አርሰናል፣ ማን ዩናይትድ፣ ጋላታሳራይ፣ ናፖሊንና ሪያል ማድሪድን የተመለከቱ የቤቲንግ መረጃዎች እና ግምቶች በቤትስኬት
ሊንኩን በመጫን በነጻ ያንብቡ👇👇
http://www.betsket.com/ዛሬ-የሚደረጉ-የአውሮፓ-ቻምፒዮንስ-ሊግ-የ/
ሁል ጊዜ የሚለቀቁ መረጃዎችን በአንድ ላይ ለማግኘት የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ።👉 @betskett
👍8❤2
በፀጥታ ችግር ምክንያት የተቋረጠውን ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ገቡ!
በፀጥታ ችግር ምክንያት የተቋረጠውን ፈተና የሚወስዱ ከ11 ሺህ 581 በላይ ተማሪዎችን በተረጋጋ መልኩ ለማስፈተን ዝግጅት ማድረጉን ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ገለጸ፡፡የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ ኀላፊ አቶ ዳንኤል ውበት 3 ሺህ 134 ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች መኖራቸውን ገልጸዋል። ለተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ሲሰጥ መቆየቱን ተናግረዋል።
የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ትምህርት መምሪያ ኀላፊ አቶ ክንዱ ዘውዱ ተማሪዎች ዝግጅት እንዲያደርጉ ቀደም ብሎ መሠራቱን ገልጸዋል። ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ በሚጓዙበት ወቅት የመጓጓዣ ኹኔታ ምቹ እንዲኾን መሠራቱንም አመላክተዋል። በዞኑ 6 ሺህ 119 ተፈታኝ ተማሪዎች መኖራቸውን ኀላፊው አንስተዋል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአሥተዳደር እና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ልጅዓለም ጋሻው በሶስት ዞኖችና በጎንደር ከተማ የሚገኙ ከ11 ሺህ 581 በላይ ተማሪዎች ፈተናቸውን እንዲያጠናቅቁ ዩኒቨርሲቲው በቂ ዝግጅት ማድረጉን ገልጸል ሲል አሚኮ ዘግቧል።ተፈታኝ ተማሪዎች በፀጥታ ችግር ምክንያት ፈተናቸውን ማጠናቀቅ አለመቻላቸውን በማስታወስ በአሁኑ ወቅት ፈተናውን ለመውሰድ ሙሉ ዝግጅት ማድረጋቸውን ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
በፀጥታ ችግር ምክንያት የተቋረጠውን ፈተና የሚወስዱ ከ11 ሺህ 581 በላይ ተማሪዎችን በተረጋጋ መልኩ ለማስፈተን ዝግጅት ማድረጉን ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ገለጸ፡፡የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ ኀላፊ አቶ ዳንኤል ውበት 3 ሺህ 134 ፈተናውን የሚወስዱ ተማሪዎች መኖራቸውን ገልጸዋል። ለተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት ሲሰጥ መቆየቱን ተናግረዋል።
የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ትምህርት መምሪያ ኀላፊ አቶ ክንዱ ዘውዱ ተማሪዎች ዝግጅት እንዲያደርጉ ቀደም ብሎ መሠራቱን ገልጸዋል። ተፈታኝ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲ በሚጓዙበት ወቅት የመጓጓዣ ኹኔታ ምቹ እንዲኾን መሠራቱንም አመላክተዋል። በዞኑ 6 ሺህ 119 ተፈታኝ ተማሪዎች መኖራቸውን ኀላፊው አንስተዋል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአሥተዳደር እና ልማት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ልጅዓለም ጋሻው በሶስት ዞኖችና በጎንደር ከተማ የሚገኙ ከ11 ሺህ 581 በላይ ተማሪዎች ፈተናቸውን እንዲያጠናቅቁ ዩኒቨርሲቲው በቂ ዝግጅት ማድረጉን ገልጸል ሲል አሚኮ ዘግቧል።ተፈታኝ ተማሪዎች በፀጥታ ችግር ምክንያት ፈተናቸውን ማጠናቀቅ አለመቻላቸውን በማስታወስ በአሁኑ ወቅት ፈተናውን ለመውሰድ ሙሉ ዝግጅት ማድረጋቸውን ተናግረዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍20❤9
የኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ቤቶችን ቁልፍ ሰብረው በገቡ ግለሰቦች ላይ ዕርምጃ መወሰድ መጀመሩ ተገለጸ!
በሸገር ከተማ የኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ቤቶችን ቁልፍ ሰብረው በገቡ ግለሰቦች ላይ ዕርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ፡፡
በኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ለባለዕድለኞች የተላለፉ ቤቶችን ሰብረው የገቡ ግለሰቦችን ማስለቀቅ መጀመሩን፣ በሸገር ከተማ የቤቶች ልማት ማስተዳደርና ማስተላለፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ መሠረት አበበ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
ከቤቶቹ ሕጋዊ ባለቤቶች በተገኙ ጥቆማዎች መሠረት ጽሕፈት ቤቱ ከሕግ አስከባሪዎች ጋር በመሆን የባለዕድለኞቹን ሕጋዊ ሰነዶች በማረጋገጥ፣ በሕገወጥ መንገድ የተያዙት ቤቶች እየተለቀቁ መሆናቸውን ወ/ሮ መሠረት ገልጸዋል፡፡
በዚህም መሠረት በኮዬ ፈጬ ከሚገኙ 10/90 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ 2,236 ቤቶች ሕጋዊ ባልሆኑ ግለሰቦች መያዛቸውን፣ 1,232 ሕገወጥ ግለሰቦችን በማስለቀቅ ቤቶቹ ለባለቤቶቹ እንዲተላለፉ መደረጋቸውን ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡
በሕገወጥ መንገድ ወደ ኮንዶሚኒየሞቹ የሚገቡና የሚወጡ ግለሰቦች ሕጋዊ ሰነድ ስለሌላቸው፣ እንዲሁም የግለሰቦቹን ማንነት ማወቅ ባለመቻሉ ነዋሪዎች ሥጋት ውስጥ መውደቃቸውም ተነግሯል።
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
በሸገር ከተማ የኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ቤቶችን ቁልፍ ሰብረው በገቡ ግለሰቦች ላይ ዕርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ፡፡
በኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ለባለዕድለኞች የተላለፉ ቤቶችን ሰብረው የገቡ ግለሰቦችን ማስለቀቅ መጀመሩን፣ በሸገር ከተማ የቤቶች ልማት ማስተዳደርና ማስተላለፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ወ/ሮ መሠረት አበበ ለሪፖርተር ተናግረዋል፡፡
ከቤቶቹ ሕጋዊ ባለቤቶች በተገኙ ጥቆማዎች መሠረት ጽሕፈት ቤቱ ከሕግ አስከባሪዎች ጋር በመሆን የባለዕድለኞቹን ሕጋዊ ሰነዶች በማረጋገጥ፣ በሕገወጥ መንገድ የተያዙት ቤቶች እየተለቀቁ መሆናቸውን ወ/ሮ መሠረት ገልጸዋል፡፡
በዚህም መሠረት በኮዬ ፈጬ ከሚገኙ 10/90 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውስጥ 2,236 ቤቶች ሕጋዊ ባልሆኑ ግለሰቦች መያዛቸውን፣ 1,232 ሕገወጥ ግለሰቦችን በማስለቀቅ ቤቶቹ ለባለቤቶቹ እንዲተላለፉ መደረጋቸውን ኃላፊዋ አስረድተዋል፡፡
በሕገወጥ መንገድ ወደ ኮንዶሚኒየሞቹ የሚገቡና የሚወጡ ግለሰቦች ሕጋዊ ሰነድ ስለሌላቸው፣ እንዲሁም የግለሰቦቹን ማንነት ማወቅ ባለመቻሉ ነዋሪዎች ሥጋት ውስጥ መውደቃቸውም ተነግሯል።
Via Reporter
@YeneTube @FikerAssefa
👍54👎9❤8🔥1
ለሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የተፃፈ አጭር መልእክት:
ሀገራችን ካፈራቻቸው የመጠቀ የስነ-ፅሁፍ እና የሀይማኖታዊ አስተህምሮቶች እውቅት ባለቤት የሆኑት እርስዎን በርካቶች እንደ ታላቅ የቀለም ቀንዲል፣ ወንድም፣ መካሪ እና አስተማሪ ይመለከትዎታል።
በቅርብ አመታትም የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሆነው እያገለገሉ ስለሚገኙ ያለብዎትን ድርብ ሀላፊነት ማየት ይቻላል።
ይሁንና ከቅርብ ግዜ ወዲህ በሀገሪቱ በተከሰቱ ግጭቶች እና ጦርነቶች ዙርያ ያስተላለፏቸው እና እያስተላለፏቸው የሚገኙ አንዳንድ መልዕክቶችን የተመለከቱ አንዳንድ ዜጎች "ዲያቆን ዳንኤልን ምን ነካብን" ሲሉ ይደመጣል፣ እውነት ለመናገር ይህ ከእርስዎ የቅርብ ወዳጆች ዙርያ ጭምር ይሰማል።
ይህን አጭር መልዕክት ልፅፍልዎት የወደድኩት በዚህኛው ወይም በዛኛው ንግግርዎት ዙርያ ሳይሆን በአጠቃላይ በሀገሪቱ ባሉ የግጭት ተሳታፊዎች መካከል እርቅ እንዲወርድ እና ሰላም እንዲሰፍን በተለያዩ አካላት አንዳንድ ስራዎች እየተሞከሩ ባለበት በዚህ ወቅት እርስዎም ይህን ሊደግፍ የሚችል መልዕክት በማስተላለፍ ድርሻዎን እንዲወጡ በትህትና ለመጠየቅ ነው።
እርስዎም እንደሚረዱት ማንም ሰው ማንንም ካለ ፍላጎት ማህበራዊ ሚድያ ላይ ይህን ፃፍ ወይም አድርግ ሊል አይችልም፣ ነገር ግን እንደ አንድ ታናሽ ወንድም ጉዳዩን ብዙ ግዜ ሳስበው የነበረ በመሆኑ እንዲሁም የብዙ ሰው ጥያቄ እና ሀሳብ ነው ብዬ ስላሙንኩ አሁን ላቀርብልዎት ወሰንኩ።
ከሰላምታ ጋር።
ተፃፈ በኤልያስ መሰረት
ሀገራችን ካፈራቻቸው የመጠቀ የስነ-ፅሁፍ እና የሀይማኖታዊ አስተህምሮቶች እውቅት ባለቤት የሆኑት እርስዎን በርካቶች እንደ ታላቅ የቀለም ቀንዲል፣ ወንድም፣ መካሪ እና አስተማሪ ይመለከትዎታል።
በቅርብ አመታትም የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሆነው እያገለገሉ ስለሚገኙ ያለብዎትን ድርብ ሀላፊነት ማየት ይቻላል።
ይሁንና ከቅርብ ግዜ ወዲህ በሀገሪቱ በተከሰቱ ግጭቶች እና ጦርነቶች ዙርያ ያስተላለፏቸው እና እያስተላለፏቸው የሚገኙ አንዳንድ መልዕክቶችን የተመለከቱ አንዳንድ ዜጎች "ዲያቆን ዳንኤልን ምን ነካብን" ሲሉ ይደመጣል፣ እውነት ለመናገር ይህ ከእርስዎ የቅርብ ወዳጆች ዙርያ ጭምር ይሰማል።
ይህን አጭር መልዕክት ልፅፍልዎት የወደድኩት በዚህኛው ወይም በዛኛው ንግግርዎት ዙርያ ሳይሆን በአጠቃላይ በሀገሪቱ ባሉ የግጭት ተሳታፊዎች መካከል እርቅ እንዲወርድ እና ሰላም እንዲሰፍን በተለያዩ አካላት አንዳንድ ስራዎች እየተሞከሩ ባለበት በዚህ ወቅት እርስዎም ይህን ሊደግፍ የሚችል መልዕክት በማስተላለፍ ድርሻዎን እንዲወጡ በትህትና ለመጠየቅ ነው።
እርስዎም እንደሚረዱት ማንም ሰው ማንንም ካለ ፍላጎት ማህበራዊ ሚድያ ላይ ይህን ፃፍ ወይም አድርግ ሊል አይችልም፣ ነገር ግን እንደ አንድ ታናሽ ወንድም ጉዳዩን ብዙ ግዜ ሳስበው የነበረ በመሆኑ እንዲሁም የብዙ ሰው ጥያቄ እና ሀሳብ ነው ብዬ ስላሙንኩ አሁን ላቀርብልዎት ወሰንኩ።
ከሰላምታ ጋር።
ተፃፈ በኤልያስ መሰረት
👍164👎51❤10
የBETTING ቤት ለመክፈት የሚያስለፈጉ የThermal Printer በUSB እና Ethernet cable የሚሰራውን Xprinter Original Printer እና POZONE BARCODE SCANNER አሰግብተንልዎታል።
ዋጋችን በአስተያየት ነው የትም አወዳድረው ምርጫዎን እኛን ያድርጉ።
Inbox us on Telegram
https://tttttt.me/gamerszone1
#ይደውሉልን - 0911061990
#ይደውሉልን - 0947152583
ዋጋችን በአስተያየት ነው የትም አወዳድረው ምርጫዎን እኛን ያድርጉ።
Inbox us on Telegram
https://tttttt.me/gamerszone1
#ይደውሉልን - 0911061990
#ይደውሉልን - 0947152583
👍4👎1
የአትክልት ተራ ቤተሰብ/አባል/ ሲሆኑ የሚያገኙት አገልግሎት
👉 በገበሬው ዋጋ ወይንም ከገበያው ዋጋ ከ30-50 % በሆነ ቅናሽ
👉እስከ ቤትዎ በራፍ ድረስ ነጻ የዴሊቨሪ አገልግሎት
👉 fresh ወይንም ትኩስ ምርት ብቻ በንጉስ መስተንግዶ እና የደንበኞች አገልግሎት ጋር
በስልካችን
0965083443
0118536066
በመደወል ወይም በዌብሳይታችን https://atkelttera.com/try/ ላይ ቀጥታ በመመዝገብ የአትክልት ተራ ቤተሰብ መሆን ይችላሉ
እለታዊ የዋጋ ዝርዝር እና ሙሉ መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን @atkelttera1 ላይ ያገኛሉ
👉 በገበሬው ዋጋ ወይንም ከገበያው ዋጋ ከ30-50 % በሆነ ቅናሽ
👉እስከ ቤትዎ በራፍ ድረስ ነጻ የዴሊቨሪ አገልግሎት
👉 fresh ወይንም ትኩስ ምርት ብቻ በንጉስ መስተንግዶ እና የደንበኞች አገልግሎት ጋር
በስልካችን
0965083443
0118536066
በመደወል ወይም በዌብሳይታችን https://atkelttera.com/try/ ላይ ቀጥታ በመመዝገብ የአትክልት ተራ ቤተሰብ መሆን ይችላሉ
እለታዊ የዋጋ ዝርዝር እና ሙሉ መረጃ በቴሌግራም ቻናላችን @atkelttera1 ላይ ያገኛሉ
👍4❤1
አስቸኳይ ክፍት የ ስራ ማስታወቂያ
የድርጅት ስም :SAFRON FORIGEN EMPLOYMENT AGENCY
🎯የ ስራ መደብ: ARABIC TRANSLATOR
🎯የ ስራው መስፈርት: FLUENT IN ARABIC (WRITING AND SPEAKING)
🎯BASIC skill in computer
🎯የትምህርት ደረጃ...Degree
🎯ደሞዝ : Net 7000
🎯ፆታ: Female (3)
🎯የስራ ቦታ: Enqulal Fabrika Tadese Chekol Building 3th floor
🎯መመዝገብ የምትፈልጉ በ ስልክ በመደወል ያናግሩን
+251911272714/+251911002525
የድርጅት ስም :SAFRON FORIGEN EMPLOYMENT AGENCY
🎯የ ስራ መደብ: ARABIC TRANSLATOR
🎯የ ስራው መስፈርት: FLUENT IN ARABIC (WRITING AND SPEAKING)
🎯BASIC skill in computer
🎯የትምህርት ደረጃ...Degree
🎯ደሞዝ : Net 7000
🎯ፆታ: Female (3)
🎯የስራ ቦታ: Enqulal Fabrika Tadese Chekol Building 3th floor
🎯መመዝገብ የምትፈልጉ በ ስልክ በመደወል ያናግሩን
+251911272714/+251911002525
👍4
አስቸኳይ ክፍት የ ስራ ማስታወቂያ
የድርጅት ስም :SAFRON FORIGEN EMPLOYMENT AGENCY
🎯የ ስራ መደብ: DATA ENCODER
🎯የ ስራው መስፈርት: FLUENT IN ARABIC Or OROMIFA
🎯BASIC skill in computer
🎯የትምህርት ደረጃ...Degree
🎯ደሞዝ : Net 6000
🎯ፆታ: Female (5)
🎯የስራ ቦታ: Enqulal Fabrika Tadese Chekol Building 3th floor
🎯መመዝገብ የምትፈልጉ በ ስልክ በመደወል ያናግሩን
+251911272714/+251911002525
የድርጅት ስም :SAFRON FORIGEN EMPLOYMENT AGENCY
🎯የ ስራ መደብ: DATA ENCODER
🎯የ ስራው መስፈርት: FLUENT IN ARABIC Or OROMIFA
🎯BASIC skill in computer
🎯የትምህርት ደረጃ...Degree
🎯ደሞዝ : Net 6000
🎯ፆታ: Female (5)
🎯የስራ ቦታ: Enqulal Fabrika Tadese Chekol Building 3th floor
🎯መመዝገብ የምትፈልጉ በ ስልክ በመደወል ያናግሩን
+251911272714/+251911002525
👍2
በዐማራ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች የስልክ አገልግሎት እንደተቋረጠ ነዋሪዎች ገለፁ!
በዐማራ ክልል፣ በምዕራብ እና ምሥራቅ ጎጃም ዞኖች አንዳንድ አካባቢዎች፣ ከትላንት ማክሰኞ ከቀትር በኋላ ጀምሮ፣ የስልክ አገልግሎት በመቋረጡ፣ የዘመዶቻቸውን ደኅንነት ማወቅ እንዳልቻሉ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው፣ የባሕር ዳር እና የዐዲስ አበባ ከተሞች ነዋሪዎች፣ በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደብረ ማርቆስ ከተማ እና በምዕራብ ጎጃም ዞን በፍኖተ ሰላም፣ በደንበጫ እና በዙሪያው፣ ከትላንት ከሰዓት ጀምሮ የስልክ አገልግሎት እንደማይሠራ አረጋግጠናል፤ ብለዋል፡፡
ሰሞኑን፣ ዳግም በተቀሰቀሱት ግጭቶች፣ በየዕለቱ ከቤተሰቦቻቸው ጋራ በስልክ ስለ ደኅንነታቸው እንደሚጠያየቁ የገለጹት ነዋሪዎቹ፣ አሁን ላይ ግንኙነቱ መቋረጡ እንዳስጨነቃቸው ተናግረዋል፡፡
በጉዳዩ ላይ፣ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬ ሕይወት ታምሩን፣ በዋትሳፕ መተግበሪያ መረጃ እንዲሰጡ ተጠይቀው፣ ለቦርድ ስብሰባ ውጭ ሀገር እንደሚገኙና ምላሽ የሚሰጡ ሰዎች እንደሚመድቡ በመልዕክታቸው ገልጸዋል፡፡
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
በዐማራ ክልል፣ በምዕራብ እና ምሥራቅ ጎጃም ዞኖች አንዳንድ አካባቢዎች፣ ከትላንት ማክሰኞ ከቀትር በኋላ ጀምሮ፣ የስልክ አገልግሎት በመቋረጡ፣ የዘመዶቻቸውን ደኅንነት ማወቅ እንዳልቻሉ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡
የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው፣ የባሕር ዳር እና የዐዲስ አበባ ከተሞች ነዋሪዎች፣ በምሥራቅ ጎጃም ዞን በደብረ ማርቆስ ከተማ እና በምዕራብ ጎጃም ዞን በፍኖተ ሰላም፣ በደንበጫ እና በዙሪያው፣ ከትላንት ከሰዓት ጀምሮ የስልክ አገልግሎት እንደማይሠራ አረጋግጠናል፤ ብለዋል፡፡
ሰሞኑን፣ ዳግም በተቀሰቀሱት ግጭቶች፣ በየዕለቱ ከቤተሰቦቻቸው ጋራ በስልክ ስለ ደኅንነታቸው እንደሚጠያየቁ የገለጹት ነዋሪዎቹ፣ አሁን ላይ ግንኙነቱ መቋረጡ እንዳስጨነቃቸው ተናግረዋል፡፡
በጉዳዩ ላይ፣ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬ ሕይወት ታምሩን፣ በዋትሳፕ መተግበሪያ መረጃ እንዲሰጡ ተጠይቀው፣ ለቦርድ ስብሰባ ውጭ ሀገር እንደሚገኙና ምላሽ የሚሰጡ ሰዎች እንደሚመድቡ በመልዕክታቸው ገልጸዋል፡፡
Via VoA
@YeneTube @FikerAssefa
👍14❤2
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በአማራ ክልል ተሽከርካሪው በታጣቂዎች እንደተወሰደበት ገለጸ!
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በአማራ ክልል ፍኖተ ሰላም ከተማ ከሚገኘው ጽህፈት ቤቱ ለሰብአዊነት ተግባር የሚጠቀመው አምቡላንስ በታጣቂዎች ‘በኃይል’ እንደተወሰደበት አስታውቋል።
ማህበሩ ትናንት መስከረም 9/2016 ምሽት በፌስቡክ ገጹ ባወጣው መግለጫ ንብረትነቱ የምዕራብ ጎጃም ዞን የቀይ መስቀል ማህበር ቅርንጫፍ የሆነ አምቡላንስ ማክሰኞ መስከረም 8/2016 ዓ.ም “ባልታወቁ የታጠቁ” ኃይሎች እንደተወሰደበት አመላክቷል።
“አምቡላንስ ተሸከርካሪው የተወሰደው በፍኖተ ሰላም ከተማ ከሚገኘው የቅርንጫፉ ጽ/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲሆን የተወሰደውም በአስገዳጅ ሁኔታ ነው” ሲልም አክሏል።
ይህንን ድርጊት የኮነነው ማህበሩ ተግባሩ ኢትዮጵያ ከፈረመቻቸው ዓለም አቀፍ ሥምምነቶች ጋር የሚፃረር እንደሆነም ጠቁሟል።ድርጊቱ “ከማህበሩ ዓላማ ውጪ መሆኑን በመረዳት ድርጊቱን የፈፀሙት አካላት አምቡላንሱን ለማህበሩ በመመለስ ለማኅበረሰቡ የተለመደውን ሰብዓዊ አገልግሎት መስጠት እንድንችል እንድታደርጉ እንጠይቃለን” ሲልም ጥሪ አቅርቧል።
ማህበሩ አክሎም በመላው ኢትዮጵያ ለሰብዓዊ አገልግሎት የተሰማሩ የማህበሩ ሠራተኞች፣ በጎፈቃደኞችና አምቡላንስን ጨምሮ ተሽከርካሪዎች “በነፃነት ተንቀሳቅሰው መስራት እንዲችሉ፣ ደህንነታቸው እንዲጠበቅ፣ ታጣቂ ኃይሎች ከእንደዚህ አይነት ድርጊት እንዲቆጠቡና ማኅበረሰቡም መሰል ድርጊቶችን እንዲያወግዝ እንጠይቃለን” ብሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በአማራ ክልል ፍኖተ ሰላም ከተማ ከሚገኘው ጽህፈት ቤቱ ለሰብአዊነት ተግባር የሚጠቀመው አምቡላንስ በታጣቂዎች ‘በኃይል’ እንደተወሰደበት አስታውቋል።
ማህበሩ ትናንት መስከረም 9/2016 ምሽት በፌስቡክ ገጹ ባወጣው መግለጫ ንብረትነቱ የምዕራብ ጎጃም ዞን የቀይ መስቀል ማህበር ቅርንጫፍ የሆነ አምቡላንስ ማክሰኞ መስከረም 8/2016 ዓ.ም “ባልታወቁ የታጠቁ” ኃይሎች እንደተወሰደበት አመላክቷል።
“አምቡላንስ ተሸከርካሪው የተወሰደው በፍኖተ ሰላም ከተማ ከሚገኘው የቅርንጫፉ ጽ/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲሆን የተወሰደውም በአስገዳጅ ሁኔታ ነው” ሲልም አክሏል።
ይህንን ድርጊት የኮነነው ማህበሩ ተግባሩ ኢትዮጵያ ከፈረመቻቸው ዓለም አቀፍ ሥምምነቶች ጋር የሚፃረር እንደሆነም ጠቁሟል።ድርጊቱ “ከማህበሩ ዓላማ ውጪ መሆኑን በመረዳት ድርጊቱን የፈፀሙት አካላት አምቡላንሱን ለማህበሩ በመመለስ ለማኅበረሰቡ የተለመደውን ሰብዓዊ አገልግሎት መስጠት እንድንችል እንድታደርጉ እንጠይቃለን” ሲልም ጥሪ አቅርቧል።
ማህበሩ አክሎም በመላው ኢትዮጵያ ለሰብዓዊ አገልግሎት የተሰማሩ የማህበሩ ሠራተኞች፣ በጎፈቃደኞችና አምቡላንስን ጨምሮ ተሽከርካሪዎች “በነፃነት ተንቀሳቅሰው መስራት እንዲችሉ፣ ደህንነታቸው እንዲጠበቅ፣ ታጣቂ ኃይሎች ከእንደዚህ አይነት ድርጊት እንዲቆጠቡና ማኅበረሰቡም መሰል ድርጊቶችን እንዲያወግዝ እንጠይቃለን” ብሏል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍22👎8❤1
መንግሥት ከመጠባበቂያ መጋዘኑ የሁለተኛ ዙር ሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረግ በዝግጅት ላይ ነው ተባለ!
መንግሥት ከመጠባበቂያ መጋዘኑ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች አፋጣኝ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አራት ሚሊዮን ዜጎች የሁለተኛ ዙር ሰብዓዊ ድጋፍ ለመስጠት በዝግጅት ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ አታለለ አቡሀይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅትና አጋር አካላት በኢትዮጵያ ለተወሰኑ ወራት ምግብ ነክና ሌሎችንም ሰብዓዊ ድጋፎች ማቋረጣቸውን ተከትሎ መንግሥት ክፍተቶችን ለመሙላት ከራሱ መጠባበቂያ የምግብ ክምችት መጋዘኖች ወጪ አድርጎ በመጀመሪያው ዙር ለአራት ሚሊዮን ዜጎች ድጋፍ አድርጓል።
በተመሳሳይ መልኩ በሁለተኛ ዙር ለአራት ሚሊዮን ዜጎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ድጋፉን ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል።ኮሚሽኑ ድጋፎችን የሚያደርገው በየ45ቀኑ እንደሆነ የገለጹት አቶ አታለል፤ አጋር አካላት እርዳታ ማድረግ ካቆሙበት ጊዜ ጀምሮ መንግሥት ክፍተቱን ለመሙላት እየሠራ እንዳለ ጠቁመዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
መንግሥት ከመጠባበቂያ መጋዘኑ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች አፋጣኝ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አራት ሚሊዮን ዜጎች የሁለተኛ ዙር ሰብዓዊ ድጋፍ ለመስጠት በዝግጅት ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።
የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ አታለለ አቡሀይ ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅትና አጋር አካላት በኢትዮጵያ ለተወሰኑ ወራት ምግብ ነክና ሌሎችንም ሰብዓዊ ድጋፎች ማቋረጣቸውን ተከትሎ መንግሥት ክፍተቶችን ለመሙላት ከራሱ መጠባበቂያ የምግብ ክምችት መጋዘኖች ወጪ አድርጎ በመጀመሪያው ዙር ለአራት ሚሊዮን ዜጎች ድጋፍ አድርጓል።
በተመሳሳይ መልኩ በሁለተኛ ዙር ለአራት ሚሊዮን ዜጎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ድጋፉን ለመስጠት በዝግጅት ላይ ይገኛል።ኮሚሽኑ ድጋፎችን የሚያደርገው በየ45ቀኑ እንደሆነ የገለጹት አቶ አታለል፤ አጋር አካላት እርዳታ ማድረግ ካቆሙበት ጊዜ ጀምሮ መንግሥት ክፍተቱን ለመሙላት እየሠራ እንዳለ ጠቁመዋል።
Via EPA
@YeneTube @FikerAssefa
👎15👍11❤3
በአፋር ክልል ተርበናል ብሎ መጠየቅ ለእስር እየዳረገ ይገኛል ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።
በአፍዴራ እና በሌሎችም የክልሉ አካባቢዎች በርሀብ ምክንያት ዜጎች አየሞቱ ይገኛሉ ነው ያሉት።ከጦርነት ማብቃት በኋላ መንግስት የአፋር ክልል ህዝብን ዞር ብሎ አላየም ይህ በመሆኑም ህዝቡ ለዘርፈ ብዙ ችግር መጋለጡን ነው የተነገረው።
የክልሉ መንግስትም ሆነ የፌደራል መንግስት የክልሉን ህዝብ እረስተውታል ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።በክልሉ ያሉ አመራሮች በህገወጥ የኮንትሮባንድ ንግድ ላይ በመሰማራታቸው ህጋዊ ሆኖ መስራት ወንጀል እየሆነ ነው ብለዋል።
በተለይም የክልሉ ሀላፊዎች የጨው ምርት ላይ ተሰማርተው በሚገኙ ዜጎች ክንዳቸው እያሳረፉ እንደሚገኙ ነው ዜጎች የተናገሩት።አሁን ላይ በክልሉ በጨው ምርት መሰማራት ከባድ መሆኑን የሚናገሩት ዜጎች ሁሉም ነገር በሙስና ሆኗል ብለዋል።
በክልሉ በጨው ምርት ላይ ተሰማርቶ የሚገኘው የዶቢ የጨው አምራቾች ማህበር በክልሉ መንግስት ቅሬታውን አሰምቷል።ማህበሩ ባልታወቀ ምክንያት ስራው እንዲያቆም ከክልሉ የማእድን ቢሮ ተነግሮታል።
ማህበሩ ይህ ውሳኔ ድንጋጤ እንደፈጠረበት አስታውቆ የክልሉ ማእድን ልማት ቢሮ ሀላፊዎች አምራቾችን በራሳቸው ሰዎች ለመተካት የወጠኑት ሴራ ነው ሲሉ የማህበሩ አባላት ተናግረዋል።በክልሉ ጨው አምራቾች ምርታቸው የሸጡበት የ6ወር ክፍያም እንዳልተከፈላቸው ተናግረዋል።
በክልሉ የጨው አምራች ማህበራት በግለሰቦች እና በመንግስት ሀላፊዎች እየተዘወረ ይገኛል ብለዋል። የጨው ምርት እና ጅምላ አከፋፋዮችም የባለስልጣን ቤተቦች ሠሆናቸውን የተናገሩት የዶቢ ጨው አምራች ማህበር አሁን ላይ ችግር ላይ መውደቁን ተናግረዋል።
የክልሉ መንግስት በጨው ጉዳይ ቅሬታ የሚያነሱ ዜጎችን ለእንግልት እየዳረገ እና እያሰረ እንደሚገኝ ነው ማህበራቱ የተናገሩት።በመሆኑም የፌደራል መንግስት የችግሩን ግዝፈት ተረድቶ መፍትሔ እንዲሰጣቸው የማህበሩ አባላት ተናግረዋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
በአፍዴራ እና በሌሎችም የክልሉ አካባቢዎች በርሀብ ምክንያት ዜጎች አየሞቱ ይገኛሉ ነው ያሉት።ከጦርነት ማብቃት በኋላ መንግስት የአፋር ክልል ህዝብን ዞር ብሎ አላየም ይህ በመሆኑም ህዝቡ ለዘርፈ ብዙ ችግር መጋለጡን ነው የተነገረው።
የክልሉ መንግስትም ሆነ የፌደራል መንግስት የክልሉን ህዝብ እረስተውታል ሲሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።በክልሉ ያሉ አመራሮች በህገወጥ የኮንትሮባንድ ንግድ ላይ በመሰማራታቸው ህጋዊ ሆኖ መስራት ወንጀል እየሆነ ነው ብለዋል።
በተለይም የክልሉ ሀላፊዎች የጨው ምርት ላይ ተሰማርተው በሚገኙ ዜጎች ክንዳቸው እያሳረፉ እንደሚገኙ ነው ዜጎች የተናገሩት።አሁን ላይ በክልሉ በጨው ምርት መሰማራት ከባድ መሆኑን የሚናገሩት ዜጎች ሁሉም ነገር በሙስና ሆኗል ብለዋል።
በክልሉ በጨው ምርት ላይ ተሰማርቶ የሚገኘው የዶቢ የጨው አምራቾች ማህበር በክልሉ መንግስት ቅሬታውን አሰምቷል።ማህበሩ ባልታወቀ ምክንያት ስራው እንዲያቆም ከክልሉ የማእድን ቢሮ ተነግሮታል።
ማህበሩ ይህ ውሳኔ ድንጋጤ እንደፈጠረበት አስታውቆ የክልሉ ማእድን ልማት ቢሮ ሀላፊዎች አምራቾችን በራሳቸው ሰዎች ለመተካት የወጠኑት ሴራ ነው ሲሉ የማህበሩ አባላት ተናግረዋል።በክልሉ ጨው አምራቾች ምርታቸው የሸጡበት የ6ወር ክፍያም እንዳልተከፈላቸው ተናግረዋል።
በክልሉ የጨው አምራች ማህበራት በግለሰቦች እና በመንግስት ሀላፊዎች እየተዘወረ ይገኛል ብለዋል። የጨው ምርት እና ጅምላ አከፋፋዮችም የባለስልጣን ቤተቦች ሠሆናቸውን የተናገሩት የዶቢ ጨው አምራች ማህበር አሁን ላይ ችግር ላይ መውደቁን ተናግረዋል።
የክልሉ መንግስት በጨው ጉዳይ ቅሬታ የሚያነሱ ዜጎችን ለእንግልት እየዳረገ እና እያሰረ እንደሚገኝ ነው ማህበራቱ የተናገሩት።በመሆኑም የፌደራል መንግስት የችግሩን ግዝፈት ተረድቶ መፍትሔ እንዲሰጣቸው የማህበሩ አባላት ተናግረዋል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
👍17👎3🔥1
ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ የሆነው አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ2016 ዓ.ም. ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር እንደሚቀጥል ተገለፀ!
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ መሆኑን ተከትሎ የአስራር ለውጦች እያደረገ ቢሆንም በተያዘው ዓመት የተማሪዎች ቅበላ በምደባ እንደሚሆን አስታወቀ።
የዩኒቨርስቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ የተቋሙን ሽግግር በተመለከተ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሲሰጡ፤ በ2016 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ቅበላን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራት ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር መሰረት እንደሚቀጥል ገልፀዋል።
አሁን ላይ ዩኒቨርሲቲው እስከ አንድ ዓመት ተኩል ይፈጃል ተብሎ በሚጠበቅ የሽግግር ሂደት ላይ እንዳለ የተናገሩት ተጠባባቂ ፕሬዝዳንቱ ሳሙኤል ሙሉ በሙሉ ራስ ገዝ መሆን ሲችል አዳዲስ ተማሪዎችን በዩኒቨርስቲው መስፈርት መሰረት አወዳድሮ እንደሚቀበልም ጠቁመዋል።
የተቋሙ ራስ ገዝ መሆን ከፍለው መማር የማይችሉ ተማሪዎችን አይቀበልም ማለት አይደለም ያሉት ተጠባባቂ ፕሬዝዳንቱ፤ የዩኒቨርስቲውን መግቢያ የሚያሟሉ ብቁ ተማሪዎች በመንግስት ድጋፍ ዩኒቨርስቲውን መቀላቀል እንደሚችሉ ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ወደራስ ገዝነት የሚያደርገውን ሽግግር ለማገዝ ቻንስለር ጨምሮ የቦርድ አመራሮችና ፕሬዝዳንቶች መሾማቸው የሚታወስ ሲሆን፤ ሙሉ በሙሉ ሂደቱ ሲጠናቀቅ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች በዓለም አቀፍ መስፈርቶች ተወዳድረው እንደሚቀጠሩ ተጠቁሟል።ተቋሙ ከዚህ ቀደም ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ መሆኑን ተከትሎ ተማሪዎችን በምደባ እንደማይቀበል አስታውቆ ነበር።
Via Addis Zeybe
@YeneTube @FikerAssefa
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ መሆኑን ተከትሎ የአስራር ለውጦች እያደረገ ቢሆንም በተያዘው ዓመት የተማሪዎች ቅበላ በምደባ እንደሚሆን አስታወቀ።
የዩኒቨርስቲው ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ የተቋሙን ሽግግር በተመለከተ ለጋዜጠኞች ማብራሪያ ሲሰጡ፤ በ2016 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ቅበላን ጨምሮ የተለያዩ ተግባራት ከዚህ ቀደም በነበረው አሰራር መሰረት እንደሚቀጥል ገልፀዋል።
አሁን ላይ ዩኒቨርሲቲው እስከ አንድ ዓመት ተኩል ይፈጃል ተብሎ በሚጠበቅ የሽግግር ሂደት ላይ እንዳለ የተናገሩት ተጠባባቂ ፕሬዝዳንቱ ሳሙኤል ሙሉ በሙሉ ራስ ገዝ መሆን ሲችል አዳዲስ ተማሪዎችን በዩኒቨርስቲው መስፈርት መሰረት አወዳድሮ እንደሚቀበልም ጠቁመዋል።
የተቋሙ ራስ ገዝ መሆን ከፍለው መማር የማይችሉ ተማሪዎችን አይቀበልም ማለት አይደለም ያሉት ተጠባባቂ ፕሬዝዳንቱ፤ የዩኒቨርስቲውን መግቢያ የሚያሟሉ ብቁ ተማሪዎች በመንግስት ድጋፍ ዩኒቨርስቲውን መቀላቀል እንደሚችሉ ገልፀዋል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ወደራስ ገዝነት የሚያደርገውን ሽግግር ለማገዝ ቻንስለር ጨምሮ የቦርድ አመራሮችና ፕሬዝዳንቶች መሾማቸው የሚታወስ ሲሆን፤ ሙሉ በሙሉ ሂደቱ ሲጠናቀቅ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች በዓለም አቀፍ መስፈርቶች ተወዳድረው እንደሚቀጠሩ ተጠቁሟል።ተቋሙ ከዚህ ቀደም ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ መሆኑን ተከትሎ ተማሪዎችን በምደባ እንደማይቀበል አስታውቆ ነበር።
Via Addis Zeybe
@YeneTube @FikerAssefa
👍37🔥4❤2