Forwarded from YeneTube
"ትልቅሰው ሪል እስቴት "
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
በመሃል ካዛንችስ እንደራሴ እጅግ ዘመናዊ አፓርትመንቶችን በማስተዋቂያ ዋጋ መሸጥ ጀምረናል ።
ትልቅ ሰው ሪል እስቴት
🌹 የኔክሰስ ሆቴል
🌹 የግራንድ ሆቴል
🌹 የኢግል ፓክ ኢንዱስትሪያል እና
🌹 የስካይ ፔትሮሊየም እህት ኩባንያ ነው
👉ባለ 2 መኝታ
👉ባለ 3 መኝታ
👉የሚገርም ማራኪ እይታ ያላቸው !!!
👉ግንባታቸው 90% የደረሰ !!!
👉ማስረከቢያ ጊዜ ከ6 ወር -1 አመት
👉ከአማራጭ አከፋፈል ጋር
✍️100% በ1 አመት በ"4"ዙር
✍️50/50 ከባንክ ጋር ከ5-20 አመት
🙏🙏🙏🙏🙏
ለበለጠ መረጃ
@setu1988
+251936606665
👍1
ከ272 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ!
የጉምሩክ ኮሚሽን ከነሀሴ 12 ቀን እስከ 18/2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 151 ነጥብ 9 ሚሊዮን የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 120 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር የወጭ፤ በድምሩ 272 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች መያዛቸውን አስታወቀ፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች መካከል አልባሳት፣ ነዳጅ፣ የቁም እንስሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ቡና፣ መድሀኒት፣ ተሽከርካሪዎች፣ የመዋቢያ እቃዎች የጦር መሳሪያዎች፣ ጫት፣ አደንዛዥ እጾች፣የምግብ ዘይት እና የተለያዩ ሀገር ገንዘቦች ይገኙበታል፡፡
በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ የገቢ ኮንትሮባንድን በመቆጣጠር የላቀ አፈጻጸም የተመዘገበ ሲሆን በዚህም ሞያሌ፣ አዲስ አበባ ኤርፖርት እና ድሬድዋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛሉ፡፡በቅደም ተከተላቸውም 55 ሚሊዮን፣ 26 ሚሊዮን እና 22 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዝ ችለዋል፡፡
የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ በጉምሩክ ኮሚሽን ሰራተኞች፣ በፌደራል ፖሊስ፣ በክልል ፖሊስ አባላትና ህብረተሰቡ ባደረጉት የጋራ ጥረት በፍተሻ፣ በበረራና በጥቆማ የተያዙ ሲሆን የኮንትሮባንድ እቃዎቹን ሲያዘዋዉሩ የተገኙ 14 ግለሰቦች እና ስምንት ተሽከርካሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የጉምሩክ ኮሚሽን ከነሀሴ 12 ቀን እስከ 18/2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 151 ነጥብ 9 ሚሊዮን የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 120 ነጥብ 4 ሚሊዮን ብር የወጭ፤ በድምሩ 272 ነጥብ 3 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች መያዛቸውን አስታወቀ፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች መካከል አልባሳት፣ ነዳጅ፣ የቁም እንስሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ቡና፣ መድሀኒት፣ ተሽከርካሪዎች፣ የመዋቢያ እቃዎች የጦር መሳሪያዎች፣ ጫት፣ አደንዛዥ እጾች፣የምግብ ዘይት እና የተለያዩ ሀገር ገንዘቦች ይገኙበታል፡፡
በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ የገቢ ኮንትሮባንድን በመቆጣጠር የላቀ አፈጻጸም የተመዘገበ ሲሆን በዚህም ሞያሌ፣ አዲስ አበባ ኤርፖርት እና ድሬድዋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ቀዳሚውን ስፍራ ይይዛሉ፡፡በቅደም ተከተላቸውም 55 ሚሊዮን፣ 26 ሚሊዮን እና 22 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዝ ችለዋል፡፡
የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ በጉምሩክ ኮሚሽን ሰራተኞች፣ በፌደራል ፖሊስ፣ በክልል ፖሊስ አባላትና ህብረተሰቡ ባደረጉት የጋራ ጥረት በፍተሻ፣ በበረራና በጥቆማ የተያዙ ሲሆን የኮንትሮባንድ እቃዎቹን ሲያዘዋዉሩ የተገኙ 14 ግለሰቦች እና ስምንት ተሽከርካሪዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
👍1
የኢትዮጵያ መንግሥት የሕዳሴ ግድብን አራተኛ ዙር የውሃ ሙሌት መጀመሩ ተሰምቷል።
የግድቡ የዘንድሮ ክረምት ውሃ ሙሌት በነሃሴና መስከረም እንደሚካሄድ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ. እንዲኹም ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደመቀ ቀደም ሲል መናገራቸው ይታወሳል። የውሃ ሙሌቱ በሰከንድ 1 ሺህ 200 ሜትር ኪዩብ መኾኑ ተሰምቷል።መንግሥት ግድቡ በዘንድሮው ክረምት እንዲይዝ ያቀደው የውሃ መጠን፣ ከ10 ነጥብ 8 እስከ 11 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ ነው።
Via Wazema
Photo: File
@YeneTube @FikerAssefa
የግድቡ የዘንድሮ ክረምት ውሃ ሙሌት በነሃሴና መስከረም እንደሚካሄድ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ. እንዲኹም ምክትል ጠቅላይ ሚንስትርና ውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደመቀ ቀደም ሲል መናገራቸው ይታወሳል። የውሃ ሙሌቱ በሰከንድ 1 ሺህ 200 ሜትር ኪዩብ መኾኑ ተሰምቷል።መንግሥት ግድቡ በዘንድሮው ክረምት እንዲይዝ ያቀደው የውሃ መጠን፣ ከ10 ነጥብ 8 እስከ 11 ቢሊዮን ሜትር ኪዩብ ውሃ ነው።
Via Wazema
Photo: File
@YeneTube @FikerAssefa
👍2👎1
አንጋፋው ቦክሰኛ በቀለ አለሙ (ጋንች) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ!
ኢትዮጵያን በኦሎምፒክ መድረክ በመወከል ቀዳሚ ከሆኑት መከካል አንዱ የሆነው ቦክሰኛ በቀለ አለሙ (ጋንች) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።የ3 ጊዜ የኦሎምፒክ ተሳታፊው በቀለ ዓለሙ በ82 ዓመቱ ነው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው።
ቦክሰኛ በቀለ በሮም፣ በቶክዮ እና በሜክሲኮ ኦሎምፒክ በቦክስ ዘረፍ ኢትዮጵያን ወክሎ ተሳትፏል።ከሜሲኮው ኦሎምፒክ የተሳትፎ ሜዳሊያም ያገኘ ሲሆን የሌጎስ የአፍሪካ ሻምፒዮን መሆኑም የህይወት ታሪኩ ያስረዳል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
ኢትዮጵያን በኦሎምፒክ መድረክ በመወከል ቀዳሚ ከሆኑት መከካል አንዱ የሆነው ቦክሰኛ በቀለ አለሙ (ጋንች) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።የ3 ጊዜ የኦሎምፒክ ተሳታፊው በቀለ ዓለሙ በ82 ዓመቱ ነው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት የተለየው።
ቦክሰኛ በቀለ በሮም፣ በቶክዮ እና በሜክሲኮ ኦሎምፒክ በቦክስ ዘረፍ ኢትዮጵያን ወክሎ ተሳትፏል።ከሜሲኮው ኦሎምፒክ የተሳትፎ ሜዳሊያም ያገኘ ሲሆን የሌጎስ የአፍሪካ ሻምፒዮን መሆኑም የህይወት ታሪኩ ያስረዳል።
Via EBC
@YeneTube @FikerAssefa
የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል በፀጥታ ችግር ምክንያት የአቅርቦት እጥረት እንዳጋጠመዉ አስታወቀ።
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ባለዉ የፀጥታ ሁኔታ ሆስፒታሉ ከፍተኛ የሆነ የግብዓት አቅርቦት እጥረት አጋጥሞታል ተብሏል።የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር መርቀኒ አወድ ከኢትዮ ኤፍ እም ጋር በነበራቸዉ ቆይታ ከክልሉ ባሻገር በአቅራቢያዉ ባሉ የኦሮሚያ ወረዳዎች ጭምር ያለዉ የፀጥታ ስጋት ሳቢያ ሆስፒታሉ ማስተናገድ ከሚችለዉ ታካሚ በላይ በማስተናገድ ላይ ይገኛል ብለዋል።
በዚህም በክልሉ ባለዉ የፀጥታ ሁኔታ የአቅርቧት እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ እየፈተናቸዉ እንደሆነ ይናገራሉ።ሆስፒታሉ ከፍተኛ የኦክስጅን እጥረት እንዳጋጠመዉና ይህም ለስራቸዉ ፈታኝ እንደሆነባቸዉ ሜዲካል ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንደ ቤንሻንጉል ባሉ ክልሎች ላይ የክልሉ ህዝብ ባለበት ሆኖ አገልግሎት እንዲያገኝ በተይም እንደ ኦክስጅን፣የላብራቶሪ ዕቃዎችን አሟልቱ አገልግሎት እንዲያገኙ ሊያደርግ ይገባል ብለዋል።
በክልሉ ከፀጥታ ጋር በተያያዘ በአምቡላንስ ሪፈር ማድረግ ከቆመ ወዲህ ቀጥታ ወደ አዲስ አበባ ታካሚዎችን እየላክን ነዉ ያሉት ዶክተር መርቀኒ በዚህም ህብረተሰቡ ክፉኛ ተማሯል ብለዋል። በክልሉ በፀጥታ ስጋት ምክንያት ታካሚዎችን በአሞቡላንስ ሪፈር መላክ ከቆመ አራት አመት እንደሆነዉ ተሰምቷል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ባለዉ የፀጥታ ሁኔታ ሆስፒታሉ ከፍተኛ የሆነ የግብዓት አቅርቦት እጥረት አጋጥሞታል ተብሏል።የአሶሳ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር መርቀኒ አወድ ከኢትዮ ኤፍ እም ጋር በነበራቸዉ ቆይታ ከክልሉ ባሻገር በአቅራቢያዉ ባሉ የኦሮሚያ ወረዳዎች ጭምር ያለዉ የፀጥታ ስጋት ሳቢያ ሆስፒታሉ ማስተናገድ ከሚችለዉ ታካሚ በላይ በማስተናገድ ላይ ይገኛል ብለዋል።
በዚህም በክልሉ ባለዉ የፀጥታ ሁኔታ የአቅርቧት እጥረት በከፍተኛ ሁኔታ እየፈተናቸዉ እንደሆነ ይናገራሉ።ሆስፒታሉ ከፍተኛ የኦክስጅን እጥረት እንዳጋጠመዉና ይህም ለስራቸዉ ፈታኝ እንደሆነባቸዉ ሜዲካል ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንደ ቤንሻንጉል ባሉ ክልሎች ላይ የክልሉ ህዝብ ባለበት ሆኖ አገልግሎት እንዲያገኝ በተይም እንደ ኦክስጅን፣የላብራቶሪ ዕቃዎችን አሟልቱ አገልግሎት እንዲያገኙ ሊያደርግ ይገባል ብለዋል።
በክልሉ ከፀጥታ ጋር በተያያዘ በአምቡላንስ ሪፈር ማድረግ ከቆመ ወዲህ ቀጥታ ወደ አዲስ አበባ ታካሚዎችን እየላክን ነዉ ያሉት ዶክተር መርቀኒ በዚህም ህብረተሰቡ ክፉኛ ተማሯል ብለዋል። በክልሉ በፀጥታ ስጋት ምክንያት ታካሚዎችን በአሞቡላንስ ሪፈር መላክ ከቆመ አራት አመት እንደሆነዉ ተሰምቷል።
Via Ethio FM
@YeneTube @FikerAssefa
👍4
አቶ በቀለ ገርባ በአሜሪካ ሀገር ጥገኝነት መጠየቃቸውን አሳወቁ።
ለረዥም ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ በግል እና በፓርቲ ደረጃ ተሳታፊ የነበሩት የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ ፓርቲ ተቀዳመ ምክትል ፕሬዜዳንት አቶ በቀለ ገርባ በፓርቲያቸው የነበራቸውን ተሳትፎ አብቅተው በአሜሪካ ጥገኝነት መጠየቃቸውን ለቢቢሲ አማርኛ ክፍል ተናገሩ።
አቶ በቀለ ፤ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ያለው ፖለቲካዊ ሁኔታ " በሰላማዊ መንገድ ለመታገልም ሆነ በግል በነጻነት መኖር " አሳሳቢ በመሆኑ በሄዱበት አሜሪካ ጥገኝነት መጠየቃቸውን ገልጸዋል።
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ምክትል የሆኑት አቶ በቀለ፣ በውጭ አገር ሆነው ሥልጣኑን ይዘው መቀጠጣለቸው ጠቃሚ ስላልሆነ እራሳቸውን ከፓርቲው ለማግለል መወሰናቸውን ተናግረዋል።
አቶ በቀለ ገርባ ፤ ከአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በኋላ ተፈጥሮ የነበረውን ሁከት ተከትሎ በቁጥጥር ሥር ውለው ለ18 ወራት በእስር ላይ ቆይተው ከተለቀቁ በኋላ ወደ አሜሪካ ተጉዘዋል። አሜሪካ ከሄዱ 1 ዓመት ከሶስት ወር ሆኗቸዋል።
አቶ በቀለ ከእስር ከወጡ በኋላ ወደ አሜሪካ ሲጓዙ ዓላማቸው የእርሳቸውን ከእስር መለቀቅ ሲጠይቅ ለነበረው የዳያስፖራ ማኅብረሰብ ምስጋና ለማቅረብ ነበር።
ነገር ግን አሜሪካ በቆዩባቸው ያለፉት 15 ወራት በኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ በመቀየሩ " ወደዚያ አገር መመለሱ አስፈላጊ መስሎ አልታየኝም " በማለት እዛው ጥገኝነት መጠየቃቸውን እና ከፓርቲው ኃላፊነትም እራሳቸውን ማግለላቸውን ለቢቢሲ አማርኛ አገልግሎት በሰጡት ቃል ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
ለረዥም ዓመታት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ በግል እና በፓርቲ ደረጃ ተሳታፊ የነበሩት የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ ፓርቲ ተቀዳመ ምክትል ፕሬዜዳንት አቶ በቀለ ገርባ በፓርቲያቸው የነበራቸውን ተሳትፎ አብቅተው በአሜሪካ ጥገኝነት መጠየቃቸውን ለቢቢሲ አማርኛ ክፍል ተናገሩ።
አቶ በቀለ ፤ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ያለው ፖለቲካዊ ሁኔታ " በሰላማዊ መንገድ ለመታገልም ሆነ በግል በነጻነት መኖር " አሳሳቢ በመሆኑ በሄዱበት አሜሪካ ጥገኝነት መጠየቃቸውን ገልጸዋል።
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ተቀዳሚ ምክትል የሆኑት አቶ በቀለ፣ በውጭ አገር ሆነው ሥልጣኑን ይዘው መቀጠጣለቸው ጠቃሚ ስላልሆነ እራሳቸውን ከፓርቲው ለማግለል መወሰናቸውን ተናግረዋል።
አቶ በቀለ ገርባ ፤ ከአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ በኋላ ተፈጥሮ የነበረውን ሁከት ተከትሎ በቁጥጥር ሥር ውለው ለ18 ወራት በእስር ላይ ቆይተው ከተለቀቁ በኋላ ወደ አሜሪካ ተጉዘዋል። አሜሪካ ከሄዱ 1 ዓመት ከሶስት ወር ሆኗቸዋል።
አቶ በቀለ ከእስር ከወጡ በኋላ ወደ አሜሪካ ሲጓዙ ዓላማቸው የእርሳቸውን ከእስር መለቀቅ ሲጠይቅ ለነበረው የዳያስፖራ ማኅብረሰብ ምስጋና ለማቅረብ ነበር።
ነገር ግን አሜሪካ በቆዩባቸው ያለፉት 15 ወራት በኢትዮጵያ ያለው ሁኔታ በመቀየሩ " ወደዚያ አገር መመለሱ አስፈላጊ መስሎ አልታየኝም " በማለት እዛው ጥገኝነት መጠየቃቸውን እና ከፓርቲው ኃላፊነትም እራሳቸውን ማግለላቸውን ለቢቢሲ አማርኛ አገልግሎት በሰጡት ቃል ገልጸዋል።
@YeneTube @FikerAssefa
👍7❤1
የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብይን ሰጠ!
የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ) በዐቃቤ ህግ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብይን ሰጠ። ፍርድ ቤቱ ዛሬ ሰኞ ነሐሴ 22፤ 2015 በነበረው የችሎት ውሎ ከቀድሞው የክልል ርዕሰ መስተዳድር ጋር በአንድ መዝገብ ከተከሰሱ ግለሰቦች መካከል 16 ተከሰሾችን በነጻ ማሰናበቱን የአቶ አብዲ ጠበቃ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።
የአቶ አብዲን ጉዳይ ሲመለከት የቆየው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጸረ ሽብር እና ህገ መንግስታዊ ችሎት፤ ለዛሬ ቀጠሮ ይዞ የነበረው ዐቃቤ ህግ ባቀረበው ክስ ላይ ብይን ለመስጠት ነበር። በዚህም መሰረት ጉዳያቸው በችሎቱ እየታየ ካሉት 42 ተከሳሾች ውስጥ 26 የሚሆኑት በዐቃቤ ህግ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ፍርድ ቤቱ ብይን ሰጥቷል።
በዐቃቤ ህግ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ከተባሉት ተከሳሾች መካከል፤ የሶማሌ ክልልን ለስምንት ዓመት ያስተዳደሩት አቶ አብዲ መሐመድ ይገኙበታል። “አብዲ ኢሌ” በሚለው ቅጽል ስማቸው የሚታወቁት የቀድሞው ርዕሰ መስተዳድር እንዲከላከሉ የተበየነባቸው፤ “የጦር መሳሪያ ይዞ በማመጽ፣ ወይም የእርስ በርስ ጦርነት በማስነሳት በመንግስት ላይ የሚደረግ ወንጀልን” ፈጽመዋል በሚል በዐቃቤ ህግ የቀረበባቸውን ዋና ክስ መሆኑን ጠበቃቸው ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
የቀድሞው የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አብዲ መሐመድ ዑመር (አብዲ ኢሌ) በዐቃቤ ህግ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብይን ሰጠ። ፍርድ ቤቱ ዛሬ ሰኞ ነሐሴ 22፤ 2015 በነበረው የችሎት ውሎ ከቀድሞው የክልል ርዕሰ መስተዳድር ጋር በአንድ መዝገብ ከተከሰሱ ግለሰቦች መካከል 16 ተከሰሾችን በነጻ ማሰናበቱን የአቶ አብዲ ጠበቃ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።
የአቶ አብዲን ጉዳይ ሲመለከት የቆየው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የጸረ ሽብር እና ህገ መንግስታዊ ችሎት፤ ለዛሬ ቀጠሮ ይዞ የነበረው ዐቃቤ ህግ ባቀረበው ክስ ላይ ብይን ለመስጠት ነበር። በዚህም መሰረት ጉዳያቸው በችሎቱ እየታየ ካሉት 42 ተከሳሾች ውስጥ 26 የሚሆኑት በዐቃቤ ህግ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ፍርድ ቤቱ ብይን ሰጥቷል።
በዐቃቤ ህግ የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ከተባሉት ተከሳሾች መካከል፤ የሶማሌ ክልልን ለስምንት ዓመት ያስተዳደሩት አቶ አብዲ መሐመድ ይገኙበታል። “አብዲ ኢሌ” በሚለው ቅጽል ስማቸው የሚታወቁት የቀድሞው ርዕሰ መስተዳድር እንዲከላከሉ የተበየነባቸው፤ “የጦር መሳሪያ ይዞ በማመጽ፣ ወይም የእርስ በርስ ጦርነት በማስነሳት በመንግስት ላይ የሚደረግ ወንጀልን” ፈጽመዋል በሚል በዐቃቤ ህግ የቀረበባቸውን ዋና ክስ መሆኑን ጠበቃቸው ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ገልጸዋል።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
👍4❤2
ነገ ለአትሌቶች አቀባበል ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ
በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለተካፈለው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን አቀባበል ሲባል ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡
በዚሁ መሠረት ከጠዋቱ 1፡ 00 ጀምሮ ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጀምሮ እስከሚያርፉበት ሒልተን ሆቴል ድረስ ደማቅ የአቀባበል ስነ-ስርዓት እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ ያመላክታል፡፡
ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በቅዱስ እስጢፋኖስ ወደ አራት ኪሎ፣ ከራስ መኮንን ድልድይ በደጎል አደባባይ ወደ ቸርችል ጎዳና፣ ከድላችን ሀውልት በአምባሳደር ወደ መስቀል አደባባይ ከዚያም በሚያርፉበት ሒልተን ሆቴል አካባቢ ለተወሰነ ሰዓት መንገዱ ለትራፊክ ዝግ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
አሽከርካሪዎችም ይህንን በመገንዘብ በቦታው ላይ የሚገኙ የትራፊክ ፖሊስ አባላትን መረጃ በመጠየቅና ተባባሪ በመሆን ተገቢውን ትብብር እንዲያደርጉ ፖሊስ ጥሪ አቅርቧል፡፡
በሀንጋሪ ቡዳፔስት በተካሄደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ 6ኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቋ ይታወሳል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለተካፈለው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን አቀባበል ሲባል ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡
በዚሁ መሠረት ከጠዋቱ 1፡ 00 ጀምሮ ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጀምሮ እስከሚያርፉበት ሒልተን ሆቴል ድረስ ደማቅ የአቀባበል ስነ-ስርዓት እንደሚደረግ የአዲስ አበባ ፖሊስ መረጃ ያመላክታል፡፡
ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በቅዱስ እስጢፋኖስ ወደ አራት ኪሎ፣ ከራስ መኮንን ድልድይ በደጎል አደባባይ ወደ ቸርችል ጎዳና፣ ከድላችን ሀውልት በአምባሳደር ወደ መስቀል አደባባይ ከዚያም በሚያርፉበት ሒልተን ሆቴል አካባቢ ለተወሰነ ሰዓት መንገዱ ለትራፊክ ዝግ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡
አሽከርካሪዎችም ይህንን በመገንዘብ በቦታው ላይ የሚገኙ የትራፊክ ፖሊስ አባላትን መረጃ በመጠየቅና ተባባሪ በመሆን ተገቢውን ትብብር እንዲያደርጉ ፖሊስ ጥሪ አቅርቧል፡፡
በሀንጋሪ ቡዳፔስት በተካሄደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ 6ኛ ደረጃን በመያዝ ማጠናቀቋ ይታወሳል፡፡
@Yenetube @Fikerassefa
👍7
የአፋር ክልል በድንገተኛ ህክምና ከፍተኛ የሞት ምጣኔ የተመዘገበበት ክልል መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የአፋር ከልል ከፍተኛ ድንገተኛ ታካሚዎችን በማስተናገድም ግምባር ቀደም መሆኑን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሜዲካል አገልግሎት መሪ ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ዶክተር ኢሊባቡር ቡኖ ከኢትዮ ኤፍ ኤም ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በክልሉ ያለው የድንገተኛ ህክምና ሞት ከሌሎች ክልሎች ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ቁጥር ያለው መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ድንገተኛ የጤና እክሎች ከክልል ክልል ከፍያለ መሆኑን የሚገልፁት ዶክተር ኢሊባቡር አንድ አንድ የዪኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች ላይ በድንገተኛ ክፍሎች የሚሞቱ ታካሚዎች ከ197 በመቶ በላይ የሚደርስበት ወቅት መኖሩን ያነሳሉ፡፡
የሞት ምጣኔው ከፍ የሚለው በቂ የህክምና ባለሙያ ባለመኖሩ፣በቂ የህክምና ክፍል ያለመኖሩ፣በቶሎ ሪፈር ለሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች ሪፈር ያለማድረግ ተጠቃሽ ምክንያቶች መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡ስራ አስፈፃሚው በሀገሪቱ በተለያዩ ክልሎች የድንገተኛ ህክምና ውስጥ በርካታ ታካሚዎች ህይወታቸውን እያጡ መሆኑን ለጣብያችን አስረድተዋል፡፡
በዚህም ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር 37 ሚሊዮን ብር በጀት መድቦ ሆስፒታሎች ከሆስፒታል ጋር ጥምረት በመፍጠር ትልልቅ የሆኑ ሆስፒታሎች አነስተኛ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ህክምና ተቋማት የሚረዱበት ሲስተም መፈጠሩ ተገልፃል፡፡የድገተኛ ክፍል ሞትን ለመቀነስ፣ሰርጀሪ በአግባቡ እንዲሰራና ያለባቸውን የግብዓት እጥረት ለመቅረፍ የሚሰራ ሲስተም መሆኑም ተናግረዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
የአፋር ከልል ከፍተኛ ድንገተኛ ታካሚዎችን በማስተናገድም ግምባር ቀደም መሆኑን የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሜዲካል አገልግሎት መሪ ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ዶክተር ኢሊባቡር ቡኖ ከኢትዮ ኤፍ ኤም ጋር በነበራቸው ቆይታ፣ በክልሉ ያለው የድንገተኛ ህክምና ሞት ከሌሎች ክልሎች ጋር ሲነፃፀር ከፍተኛ ቁጥር ያለው መሆኑን ተናግረዋል፡፡
ድንገተኛ የጤና እክሎች ከክልል ክልል ከፍያለ መሆኑን የሚገልፁት ዶክተር ኢሊባቡር አንድ አንድ የዪኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች ላይ በድንገተኛ ክፍሎች የሚሞቱ ታካሚዎች ከ197 በመቶ በላይ የሚደርስበት ወቅት መኖሩን ያነሳሉ፡፡
የሞት ምጣኔው ከፍ የሚለው በቂ የህክምና ባለሙያ ባለመኖሩ፣በቂ የህክምና ክፍል ያለመኖሩ፣በቶሎ ሪፈር ለሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች ሪፈር ያለማድረግ ተጠቃሽ ምክንያቶች መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡ስራ አስፈፃሚው በሀገሪቱ በተለያዩ ክልሎች የድንገተኛ ህክምና ውስጥ በርካታ ታካሚዎች ህይወታቸውን እያጡ መሆኑን ለጣብያችን አስረድተዋል፡፡
በዚህም ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር 37 ሚሊዮን ብር በጀት መድቦ ሆስፒታሎች ከሆስፒታል ጋር ጥምረት በመፍጠር ትልልቅ የሆኑ ሆስፒታሎች አነስተኛ ደረጃ ላይ ለሚገኙ ህክምና ተቋማት የሚረዱበት ሲስተም መፈጠሩ ተገልፃል፡፡የድገተኛ ክፍል ሞትን ለመቀነስ፣ሰርጀሪ በአግባቡ እንዲሰራና ያለባቸውን የግብዓት እጥረት ለመቅረፍ የሚሰራ ሲስተም መሆኑም ተናግረዋል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
👍18🔥1
ዳሸን ባንክ ከሁለት የአውሮፓ ተቋማት የ40 ሚሊየን ዶላር ብድር ማግኘቱን ተናገረ፡፡
ባንኩ 40 ሚሊየን ዶላር ብድር ያገኘው ከእንግሊዙ ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ('ቢ አይ አይ') እና ከኔዘርላንድሱ የስራ ፈጠራና ልማት ባንክ ከሆነው ኤፍ ኤም ኦ መሆኑ በላከው መግለጫ አስረድቷል፡፡ሁለቱ ተቋመት እያንዳንዳቸው 20 ሚሊየን ዶላር በድምሩ 40 ሚሊየን ዶላር ብድር ለዳሸን ባንክ ማቅረባቸውን ተነግሯል፡፡
የብድር ገንዘቡ ኢትዮጵያ ለውጪ ገበያ የምታቀርበውን የግብርና ምርት ለማሳደግ እና በእጅጉ አስፈላጊ የሆነውን የውጪ ምንዛሬ አቅርቦት ለማሻሻል ያስችላል ተብሎለታል፡፡በተለይ በእርሻ ስራ ላይ ለተሰማሩ ምርታማነትን ለመጨመር የሚያስችሉ ግብአቶችን በማሟላት ከወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ አስተዋጽኦ ያበረክታል መባሉን ሰምተናል፡፡
ዳሸን ባንክ ብድሩን በማግነቱ ዓይነተ-ብዙ አገልግሎቶችን ለደንበኞቹ ለማቅረብ እንደሚያግዘው ጠቅሷል፡፡ይህም በአመራረት፣ በማጓጓዝ እና በማቀናበር ሂደቶች ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ ዘመናዊ መሳሪያዎችን ከውጭ ለማስገባት የውጭ ምንዛሪ ማቅረብን ይጨምራል ተብሏል፡፡
በዚህ ትብብር 'ቢ አይ አይ' እና 'ኤፍ ኤ ምኦ' የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ በ2021 አዲስ ባወጣው የውጭ ማንዛሪ ማቀላጠፊያ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ለሚገኝ የፋይናንስ ተቋም በውጭ ምንዛሪ የቀረበ የረዥም ጊዜ ብድር ሲሰጡ የመጀመሪያዎቹ ናቸው ሲል ባንኩ አስታውሷል፡፡
በግብርና ለተሰማሩ የንግድ ተቋማት የሚቀርብ ፋይናንስ ከአበባ እስከ ቡና እና የቁም ከብት ድረስ የተሻሻሉ የአመራረት ዘዴዎችን ለማስተዋወቅ፣ ጥራትን ለማሳደግ፣ ዓለም አቀፍ ደረጃዎችን ለማሟላት እና እሴት ለመጨመር የጎላ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል፡፡
የዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ የ40 ሚሊዮን ዶላሩ ብድር ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በእጅጉ እነደሚያስፈልግ አንስተው ለተገኘው ድጋፍ ከፍተኛ ምስጋና አለን" ሲሉ መናገራቸው ተሰምቷል፡፡ዳሸን ባንክ ያገኘው የ40 ሚሊዮን ዶላር ብድር በ3 ዓመት ውስጥ የሚመለስ መሆኑን ባንኩ ነግሯል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
ባንኩ 40 ሚሊየን ዶላር ብድር ያገኘው ከእንግሊዙ ዓለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ('ቢ አይ አይ') እና ከኔዘርላንድሱ የስራ ፈጠራና ልማት ባንክ ከሆነው ኤፍ ኤም ኦ መሆኑ በላከው መግለጫ አስረድቷል፡፡ሁለቱ ተቋመት እያንዳንዳቸው 20 ሚሊየን ዶላር በድምሩ 40 ሚሊየን ዶላር ብድር ለዳሸን ባንክ ማቅረባቸውን ተነግሯል፡፡
የብድር ገንዘቡ ኢትዮጵያ ለውጪ ገበያ የምታቀርበውን የግብርና ምርት ለማሳደግ እና በእጅጉ አስፈላጊ የሆነውን የውጪ ምንዛሬ አቅርቦት ለማሻሻል ያስችላል ተብሎለታል፡፡በተለይ በእርሻ ስራ ላይ ለተሰማሩ ምርታማነትን ለመጨመር የሚያስችሉ ግብአቶችን በማሟላት ከወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ አስተዋጽኦ ያበረክታል መባሉን ሰምተናል፡፡
ዳሸን ባንክ ብድሩን በማግነቱ ዓይነተ-ብዙ አገልግሎቶችን ለደንበኞቹ ለማቅረብ እንደሚያግዘው ጠቅሷል፡፡ይህም በአመራረት፣ በማጓጓዝ እና በማቀናበር ሂደቶች ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ ዘመናዊ መሳሪያዎችን ከውጭ ለማስገባት የውጭ ምንዛሪ ማቅረብን ይጨምራል ተብሏል፡፡
በዚህ ትብብር 'ቢ አይ አይ' እና 'ኤፍ ኤ ምኦ' የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እ.ኤ.አ በ2021 አዲስ ባወጣው የውጭ ማንዛሪ ማቀላጠፊያ መመሪያ መሠረት በኢትዮጵያ ለሚገኝ የፋይናንስ ተቋም በውጭ ምንዛሪ የቀረበ የረዥም ጊዜ ብድር ሲሰጡ የመጀመሪያዎቹ ናቸው ሲል ባንኩ አስታውሷል፡፡
በግብርና ለተሰማሩ የንግድ ተቋማት የሚቀርብ ፋይናንስ ከአበባ እስከ ቡና እና የቁም ከብት ድረስ የተሻሻሉ የአመራረት ዘዴዎችን ለማስተዋወቅ፣ ጥራትን ለማሳደግ፣ ዓለም አቀፍ ደረጃዎችን ለማሟላት እና እሴት ለመጨመር የጎላ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል፡፡
የዳሸን ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው ዓለሙ የ40 ሚሊዮን ዶላሩ ብድር ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በእጅጉ እነደሚያስፈልግ አንስተው ለተገኘው ድጋፍ ከፍተኛ ምስጋና አለን" ሲሉ መናገራቸው ተሰምቷል፡፡ዳሸን ባንክ ያገኘው የ40 ሚሊዮን ዶላር ብድር በ3 ዓመት ውስጥ የሚመለስ መሆኑን ባንኩ ነግሯል፡፡
@YeneTube @FikerAssefa
👍31❤12👎1
በኢትዮጵያ 35 ነጥብ 8 በመቶ የህክምና መስጫ ማሽኖች አገልግሎት እንደማይሰጡ ተገለጸ፡፡
ጤና ሚኒስቴር የ2015 በጀት ዓመት በድንገተኛ እና ጽኑ ህምክና መስጫ ክፍሎች ላይ ያለው የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ሂደት ምን ይመስል እንደነበር መገምገሙን የተናገሩት በጤና ሚኒስቴር የህክምና አገልግሎት መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ኢልባቡር ቡኖ ናቸው፡፡
በሃገሪቱ የሚገኙ የጽኑ ህሙማን ህክምና መስጫ ክፍሎች ምን ደረጃ ላይ እንደሆኑ ገምግመናል፤ በዚህም 35.8 በመቶ የሚሆኑት የመተንፈሻ ማሽኖች ተበላሽተዋል ወይም በአግባቡ አገልግሎት አይሰጡም ብለዋል፡፡እነዚህ ማሽኖች ራሱን ለሳተ ታካሚ በጊዜያዊነት የሳንባ ቦታን ተክተው የሚሰሩ በመሆናቸው ለጽኑ ታማሚዎች እጅግ አስፈላጊ እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡
የድንገተኛ ህክምና ክፍሎች ላይ በተደረገው ግምገማም የተወሰኑ ተቋማት መሰረታዊ የሚባለውን ደረጃ የማያሟሉ እንዳሉ ገልጸው በቂ ባለሙያ፣ የመስሪያ ቦታ፣ የመድሃኒት አቅርቦት እና የህክምና መሳሪያ እንደሌላቸው እና ተገቢውን አሰራር ተከትለው በመስራት ላይ ውስንነት እንደታየባቸው ገልጸዋል፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
ጤና ሚኒስቴር የ2015 በጀት ዓመት በድንገተኛ እና ጽኑ ህምክና መስጫ ክፍሎች ላይ ያለው የህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ሂደት ምን ይመስል እንደነበር መገምገሙን የተናገሩት በጤና ሚኒስቴር የህክምና አገልግሎት መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ኢልባቡር ቡኖ ናቸው፡፡
በሃገሪቱ የሚገኙ የጽኑ ህሙማን ህክምና መስጫ ክፍሎች ምን ደረጃ ላይ እንደሆኑ ገምግመናል፤ በዚህም 35.8 በመቶ የሚሆኑት የመተንፈሻ ማሽኖች ተበላሽተዋል ወይም በአግባቡ አገልግሎት አይሰጡም ብለዋል፡፡እነዚህ ማሽኖች ራሱን ለሳተ ታካሚ በጊዜያዊነት የሳንባ ቦታን ተክተው የሚሰሩ በመሆናቸው ለጽኑ ታማሚዎች እጅግ አስፈላጊ እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡
የድንገተኛ ህክምና ክፍሎች ላይ በተደረገው ግምገማም የተወሰኑ ተቋማት መሰረታዊ የሚባለውን ደረጃ የማያሟሉ እንዳሉ ገልጸው በቂ ባለሙያ፣ የመስሪያ ቦታ፣ የመድሃኒት አቅርቦት እና የህክምና መሳሪያ እንደሌላቸው እና ተገቢውን አሰራር ተከትለው በመስራት ላይ ውስንነት እንደታየባቸው ገልጸዋል፡፡
[Ahadu]
@YeneTube @FikerAssefa
👍20🔥2
የነዳጅ ዋጋ ላይ ጭማሪ ተደረገ!
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ የዓለም ነዳጅ ዋጋ ከሐምሌ ጀምሮ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እያሳየ በመምጣቱ ዋጋውን ጭማሪ ማድረግ ማስፈለጉ ገልጿል።
በዚህም መሰረት ከዛሬ ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል።
በተደረገው የዋጋ ጭማሪ መሰረትም የ1 ሊትር ዋጋ ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፤
1. ቤንዚን 74 ብር ከ85 ሳንቲም
2. ነጭ ናፍጣ 76 ብር ከ34 ሳንቲም
3. ኬሮሲን 76 ብር ከ34 ሳንቲም
4. የአውሮፕላን ነዳጅ 68 ብር ከ58 ሳንቲም
5. ቀላል ጥቁር ናፍጣ 62 ብር ከ22 ሳንቲም
6. ከባድ ጥቁር ናፍጣ 61 ብር 07 ሳንቲም
@YeneTube @FikerAssefa
የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ።
ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ የዓለም ነዳጅ ዋጋ ከሐምሌ ጀምሮ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እያሳየ በመምጣቱ ዋጋውን ጭማሪ ማድረግ ማስፈለጉ ገልጿል።
በዚህም መሰረት ከዛሬ ጀምሮ የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል።
በተደረገው የዋጋ ጭማሪ መሰረትም የ1 ሊትር ዋጋ ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፤
1. ቤንዚን 74 ብር ከ85 ሳንቲም
2. ነጭ ናፍጣ 76 ብር ከ34 ሳንቲም
3. ኬሮሲን 76 ብር ከ34 ሳንቲም
4. የአውሮፕላን ነዳጅ 68 ብር ከ58 ሳንቲም
5. ቀላል ጥቁር ናፍጣ 62 ብር ከ22 ሳንቲም
6. ከባድ ጥቁር ናፍጣ 61 ብር 07 ሳንቲም
@YeneTube @FikerAssefa
👎86👍35❤4
Facebook, Twitter, Instagram እና በመሳሳሉት የማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ድርጅትዎን ፤ አገልግሎትዎን እና ምርትዎን ማስተዋወቅ ፈልገዋል? እንግዲያውስ መፍትሄው እኛ ጋር ነው።
በማንኛውም Social Media Boost ለማድረግ ካሰቡ ይደውሉልን፤ በተመጣጣኝ ዋጋ ታማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት እንሰጣለን::
ከዚህም በተጨማሪ የቴሌግራም ፕሪሚየም ጨምሮ ለተለያዩ ኢንተርናሽናል አገልግሎቶች ክፍያዎችን መፈጸም ካስፈለግዎ ከስር በተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን።
Telegram: @adsommar
📞0929334267
በማንኛውም Social Media Boost ለማድረግ ካሰቡ ይደውሉልን፤ በተመጣጣኝ ዋጋ ታማኝና ቀልጣፋ አገልግሎት እንሰጣለን::
ከዚህም በተጨማሪ የቴሌግራም ፕሪሚየም ጨምሮ ለተለያዩ ኢንተርናሽናል አገልግሎቶች ክፍያዎችን መፈጸም ካስፈለግዎ ከስር በተቀመጡ አድራሻዎች ያናግሩን።
Telegram: @adsommar
📞0929334267
👍5❤2🔥1
በደብረማረቆስ ከተማ ከ100 በላይ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ!
በምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ ደብረማረቆስ ከአርብ ነሐሴ 19/2015 እስከ ሰኞ ነሐሴ 22/2015 ድረስ በመከላከያ ሠራዊትና እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል በተደረገ ውጊያ፤ ከመቶ በላይ ሰዎች ሳይገደሉ እንዳልቀረ አዲስ ማለዳ ከከተማው ነዋሪዎች እና ከጤና ባለሙያዎች ሰምታለች።
ሥማቸውን መጥቀስ ያልፈለጉ የደብረማርቆስ ስፔሻላይዝድ ሆሰፒታል ሐኪም በከተማዋ ቦሌ ተብሎ በሚጠራው ሰፈር ከመቶ በላይ ሰዎች መገደላቸውን ጠቅሰው፤ የሟቾቹ አስክሬን ከኹለት ቀን በላይ ሳይነሳ መንገድ ላይ ወድቆ መታየቱን ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
"በቦታው የወደቁትን አስከሬኖች፤ አንዳንድ ሰዎች ሙስሊሙንም ክርስቲያኑንም ኹሉንም እያነሱ ማሪያም ቤተክርስቲያን ውስጥ እና በአካባቢ ቀብረዋቸዋል፡፡ ነገር ግን ሰኞ ድረስ ያልተቀበሩም ነበሩ።" ሲሉ ነው የገለጹት፡፡
በከተማው ለሦስት ቀናት በተደረገው ውጊያ ቆስለው ወደ ሆስፒታል የሄዱ ጥቂት ሰዎች ቢኖሩም፤ የትራንሰፖርት እና የሰው እንቅስቃሴ ባለመኖሩ የቆሰሉ ሰዎችን ወደ ሆስፒታል የሚወስዳቸው ጠፍቶ ሕይወታቸው ያለፉ ብዙዎች መሆናቸውንም ሐኪሟ ገልጸዋል።
የደብረማርቆስ አጠቃላይ ስፔሻላይዘድ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ አንዷለም ገረመው፤ ከአርብ ነሐሴ 19 እስከ ሰኞ ነሐሴ 22/2015 ድረስ 25 ሰዎች ቆስለው ወደ ሆስፒታል መግባታቸውን በመጥቀስ፤ "ከእነዚህ ውስጥ ሦስቱ ወዲያውኑ ሕይወታቸው አልፏል።" ሲሉ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል፡፡
ሥራ አስኪያጁ አክለውም፤ "በተኩስ ልውውጡ ቆስለው ወደ ሆስፒታል የገቡትና ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች እድሜያቸው ከ17 እስከ 50 ዓመት የሆናቸውና ሰዎች ናቸው።" ካሉ በኋላ፤ በሆስፒታሉ ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን ጠቁመዋል።
በተጨማሪም በአካባቢው እየተካሄደ ባለው ወጊያ "ባለሙያዎቻችን ሥራቸውን እንደፈለጉ ተንቀሳቅሰው መስራት አልቻሉም፤ ታካሚዎችም ወደ ሆስፒታል ገብተው እየታከሙ አይደለም" ሲሉ ተደምጠዋል።
ይህን ተከትሎም በተለይ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ታካሚ የሆኑ ሰዎች ወደ ተቋሙ መጥተው እየታከሙ አይደለም ያሉት ሥራ አስኪያጁ፤ "የመድኃኒት እጥረት እያጋጠመን በመሆኑ፣ የጸጥታ ችግሩ በዚህ የሚቀጥል ከሆነ ሆስፒታሉ ትልቅ ችግር ውስጥ ይገባል።" ሲሉ አክለዋል።
ከደብረማርቆስ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በተጨማሪ አጎራባች የሆኑ ስምንት የመጀመሪያ ደረጃ ሆሰፒታሎች መኖራቸውን ጠቅሰው፤ የሪፈር ሕክምና የሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ባለመኖሩና ወደ እኛ ሆስፒታል መምጣት ባለመቻላቸው ችግር ላይ ወደቀዋል ነው ያሉት።በደብረማርቆስ ባለፉት አራት ቀናት በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል በተፈጠረው ግጭት በከተማዋ የሰው እና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ አለመኖሩም ተጠቁሟል።
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
በምስራቅ ጎጃም ዞን ዋና ከተማ ደብረማረቆስ ከአርብ ነሐሴ 19/2015 እስከ ሰኞ ነሐሴ 22/2015 ድረስ በመከላከያ ሠራዊትና እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል በተደረገ ውጊያ፤ ከመቶ በላይ ሰዎች ሳይገደሉ እንዳልቀረ አዲስ ማለዳ ከከተማው ነዋሪዎች እና ከጤና ባለሙያዎች ሰምታለች።
ሥማቸውን መጥቀስ ያልፈለጉ የደብረማርቆስ ስፔሻላይዝድ ሆሰፒታል ሐኪም በከተማዋ ቦሌ ተብሎ በሚጠራው ሰፈር ከመቶ በላይ ሰዎች መገደላቸውን ጠቅሰው፤ የሟቾቹ አስክሬን ከኹለት ቀን በላይ ሳይነሳ መንገድ ላይ ወድቆ መታየቱን ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል።
"በቦታው የወደቁትን አስከሬኖች፤ አንዳንድ ሰዎች ሙስሊሙንም ክርስቲያኑንም ኹሉንም እያነሱ ማሪያም ቤተክርስቲያን ውስጥ እና በአካባቢ ቀብረዋቸዋል፡፡ ነገር ግን ሰኞ ድረስ ያልተቀበሩም ነበሩ።" ሲሉ ነው የገለጹት፡፡
በከተማው ለሦስት ቀናት በተደረገው ውጊያ ቆስለው ወደ ሆስፒታል የሄዱ ጥቂት ሰዎች ቢኖሩም፤ የትራንሰፖርት እና የሰው እንቅስቃሴ ባለመኖሩ የቆሰሉ ሰዎችን ወደ ሆስፒታል የሚወስዳቸው ጠፍቶ ሕይወታቸው ያለፉ ብዙዎች መሆናቸውንም ሐኪሟ ገልጸዋል።
የደብረማርቆስ አጠቃላይ ስፔሻላይዘድ ሆስፒታል ሥራ አስኪያጅ አንዷለም ገረመው፤ ከአርብ ነሐሴ 19 እስከ ሰኞ ነሐሴ 22/2015 ድረስ 25 ሰዎች ቆስለው ወደ ሆስፒታል መግባታቸውን በመጥቀስ፤ "ከእነዚህ ውስጥ ሦስቱ ወዲያውኑ ሕይወታቸው አልፏል።" ሲሉ ለአዲስ ማለዳ ተናግረዋል፡፡
ሥራ አስኪያጁ አክለውም፤ "በተኩስ ልውውጡ ቆስለው ወደ ሆስፒታል የገቡትና ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች እድሜያቸው ከ17 እስከ 50 ዓመት የሆናቸውና ሰዎች ናቸው።" ካሉ በኋላ፤ በሆስፒታሉ ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን ጠቁመዋል።
በተጨማሪም በአካባቢው እየተካሄደ ባለው ወጊያ "ባለሙያዎቻችን ሥራቸውን እንደፈለጉ ተንቀሳቅሰው መስራት አልቻሉም፤ ታካሚዎችም ወደ ሆስፒታል ገብተው እየታከሙ አይደለም" ሲሉ ተደምጠዋል።
ይህን ተከትሎም በተለይ ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች ታካሚ የሆኑ ሰዎች ወደ ተቋሙ መጥተው እየታከሙ አይደለም ያሉት ሥራ አስኪያጁ፤ "የመድኃኒት እጥረት እያጋጠመን በመሆኑ፣ የጸጥታ ችግሩ በዚህ የሚቀጥል ከሆነ ሆስፒታሉ ትልቅ ችግር ውስጥ ይገባል።" ሲሉ አክለዋል።
ከደብረማርቆስ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በተጨማሪ አጎራባች የሆኑ ስምንት የመጀመሪያ ደረጃ ሆሰፒታሎች መኖራቸውን ጠቅሰው፤ የሪፈር ሕክምና የሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች የትራንስፖርት አገልግሎት ባለመኖሩና ወደ እኛ ሆስፒታል መምጣት ባለመቻላቸው ችግር ላይ ወደቀዋል ነው ያሉት።በደብረማርቆስ ባለፉት አራት ቀናት በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል በተፈጠረው ግጭት በከተማዋ የሰው እና የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ አለመኖሩም ተጠቁሟል።
Via Addis Maleda
@YeneTube @FikerAssefa
👍28❤3👎1🔥1
የተመድ ሰብዓዊ መብቶች ቢሮ በምዕራብ ትግራይ የአማራ ክልል ፖሊስ፣ የካባቢው ባለሥልጣናት፣ የአካባቢው ሚሊሺያና የታጠቁ የወልቃይት ወጣቶች 250 የትግራይ ተወላጆች እንዳሠሩ መስማቱን ገልጧል።
የታጠቁ የወልቃይት ወጣቶች በቁጥጥር ስር የዋሉትን ግለሰቦች የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ወደሚቆጣጠረው ቦታ ሲወስዷቸው፣ መከላከያ ሠራዊት መንገድ ላይ እንዳገኛቸው ቢሮው ጠቅሷል። ቢሮው፣ ሠራዊቱ ለግለሰቦቹ ወደ ምዕራብ ትግራይ የመመለስ ወይም በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ስር በሚገኙ አካባቢዎች የመቆየት ምርጫ እንደሰጣቸው መስማቱንም ገልጧል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
የታጠቁ የወልቃይት ወጣቶች በቁጥጥር ስር የዋሉትን ግለሰቦች የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ወደሚቆጣጠረው ቦታ ሲወስዷቸው፣ መከላከያ ሠራዊት መንገድ ላይ እንዳገኛቸው ቢሮው ጠቅሷል። ቢሮው፣ ሠራዊቱ ለግለሰቦቹ ወደ ምዕራብ ትግራይ የመመለስ ወይም በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ስር በሚገኙ አካባቢዎች የመቆየት ምርጫ እንደሰጣቸው መስማቱንም ገልጧል።
[Wazema]
@YeneTube @FikerAssefa
👍26❤3🔥3👎1
የሶማሌ ክልል ካቢኔ የሀገር ሽማግሌዎች እና የጎሳ መሪዎች ጉባኤ እንዲቋቋም ውሳኔ አሳለፈ!
የሶማሌ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት 114 አባላት ያሉት የሀገር ሽማግሌዎች እና የጎሳ መሪዎች ጉባኤ እንዲቋቋም ውሳኔ አሳለፈ። የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ትላንት ማክሰኞ ነሐሴ 23፤ 2015 ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፤ የጉባኤውን ስልጣን እና ኃላፊነት የሚዘረዝረውን አዋጅ ለክልሉ ምክር ቤት መርቷል።
የጉባኤው አባላት የሚሆኑ የሀገር ሽማግሌዎች እና የጎሳ መሪዎች ዋነኛ ስራቸው “የማማከር ስራ” መሆኑን የሶማሌ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዲቃድር ረሺድ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። “በአንዳንድ አዳዲስ የሰፈራ ፕሮግራሞች ግጭት ስለሚከሰቱ፤ በግጭት ዙሪያ፣ በጎሳ ግጭት ዙሪያ፣ በልማት ዙሪያ የሚያማክሩን ይሆናል” ሲሉ የቢሮው ኃላፊው አስረድተዋል።
የጉባኤው አባላት በመሆን የሚመረጡት የሀገር ሽማግሌዎች የተለያዩ የጎሳ ማህበረሰብ ቅንርጫፎችን የሚወክሉ መሆናቸውን የጠቆሙት አቶ አብዲቃድር፤ “ከአዋጁ መጽደቅ በኋላ በሚወጣ መመሪያ የአባላት ምርጫ በግልጽ የሚቀመጥ ይሆናል” ብለዋል። በዚህ መመሪያ መሰረት የሚመረጡት የጉባኤው አባላት በሚያደርጉት ስብሰባ፤ የጉባኤውን ሊቀመንበር እና ምክትል ሊቀመንበር እንደሚመርጡም አመልክተዋል። የጉባኤው ሊቀመንበር እና ምክትል ሊቀመንበር በበኩላቸው፤ በአዋጁ በተቀመጠላቸው ስልጣን መሰረት “አስፈላጊ የሆኑ ሹመቶችን” እንደሚሰጡ የቢሮ ኃላፊው አክለዋል።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
የሶማሌ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት 114 አባላት ያሉት የሀገር ሽማግሌዎች እና የጎሳ መሪዎች ጉባኤ እንዲቋቋም ውሳኔ አሳለፈ። የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ትላንት ማክሰኞ ነሐሴ 23፤ 2015 ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ፤ የጉባኤውን ስልጣን እና ኃላፊነት የሚዘረዝረውን አዋጅ ለክልሉ ምክር ቤት መርቷል።
የጉባኤው አባላት የሚሆኑ የሀገር ሽማግሌዎች እና የጎሳ መሪዎች ዋነኛ ስራቸው “የማማከር ስራ” መሆኑን የሶማሌ ክልል ኮሚዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አብዲቃድር ረሺድ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል። “በአንዳንድ አዳዲስ የሰፈራ ፕሮግራሞች ግጭት ስለሚከሰቱ፤ በግጭት ዙሪያ፣ በጎሳ ግጭት ዙሪያ፣ በልማት ዙሪያ የሚያማክሩን ይሆናል” ሲሉ የቢሮው ኃላፊው አስረድተዋል።
የጉባኤው አባላት በመሆን የሚመረጡት የሀገር ሽማግሌዎች የተለያዩ የጎሳ ማህበረሰብ ቅንርጫፎችን የሚወክሉ መሆናቸውን የጠቆሙት አቶ አብዲቃድር፤ “ከአዋጁ መጽደቅ በኋላ በሚወጣ መመሪያ የአባላት ምርጫ በግልጽ የሚቀመጥ ይሆናል” ብለዋል። በዚህ መመሪያ መሰረት የሚመረጡት የጉባኤው አባላት በሚያደርጉት ስብሰባ፤ የጉባኤውን ሊቀመንበር እና ምክትል ሊቀመንበር እንደሚመርጡም አመልክተዋል። የጉባኤው ሊቀመንበር እና ምክትል ሊቀመንበር በበኩላቸው፤ በአዋጁ በተቀመጠላቸው ስልጣን መሰረት “አስፈላጊ የሆኑ ሹመቶችን” እንደሚሰጡ የቢሮ ኃላፊው አክለዋል።
Via Ethiopia Insider
@YeneTube @FikerAssefa
👍23❤4🔥1
የጋቦን ጦር ሠራዊት የሀገሪቱን ፕሬዚዳንት ከሥልጣን አስወገደ!
ጋቦን አጨቃጫቂ የምክር ቤት እና ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ካደረገች ከጥቂት ቀናት በኋላ ጦር ኃይሉ በመፈንቅለ መንግስት ፕሬዚዳንት ዓሊ ቦንጎ ኦንዲምባን ከሥልጣን አባረረ።ምርጫው ተጭበርብሯል ያሉ የጦር ሠራዊቱ ባለ ከፍተኛ ማእረጎች ሥልጣኑን መቆጣጠራቸውን ይፋ አድርገዋል።የቀድሞው ፕሬዚደንት ይመሩት የነበረው መንግሥት፦ «ኃላፊነት የጎደለው፤ እንዲህ ተብሎ የሚጨበጥ ነገር የሌለው ነበር» ሲሉም ኮንነዋል ። ዓሊ ቦንጎ ሀገሪቱን «ወደ ቀውስ መርተዋታል» ሲሉም ከሰዋል ።
በዋና ከተማዪቱ ሊብሬቪል የተኩስ ድምፅ እንደሚሰማም የዐይን እማኞች ተናግረዋል።ከአንድ ወር ግድም በፊትም በሌላኛዋ የምዕራብ አፍሪቃ ሀገር ኒጀር ወታደራዊ ኹንታ ሥልጣኑን በኃይል መቆጣጠሩ ይታወሳል።የምዕራብ አፍሪቃ ሃገራት የኤኮኖሚ ማኅበረሰብ (ECOWAS) መፈንቅለ መንግሥት ከፈጸሙት ወታደራዊ ኹንታዎች ጋር ለመደራደር እንደሚሞክር ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱ ካልተመለሰም ጦር እንደሚልክ አስጠንቅቆ ነበር።እስካሁን ከጋቦን ውጪ፤ ኒዤር፤ ቡርኪናፋሶ፣ ጊኒ-ኮናክሪ፣ ቻድ፣ ሱዳንና ማሊ ውስጥ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሲፈጸም ኤኮዋስም ሆነ የአፍሪቃ ኅብረት ጥርስ አልባ አንበሳ ሆኖ ከማስጠንቀቁ ውጪ የፈጠሩት ነገር የለም።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
ጋቦን አጨቃጫቂ የምክር ቤት እና ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ካደረገች ከጥቂት ቀናት በኋላ ጦር ኃይሉ በመፈንቅለ መንግስት ፕሬዚዳንት ዓሊ ቦንጎ ኦንዲምባን ከሥልጣን አባረረ።ምርጫው ተጭበርብሯል ያሉ የጦር ሠራዊቱ ባለ ከፍተኛ ማእረጎች ሥልጣኑን መቆጣጠራቸውን ይፋ አድርገዋል።የቀድሞው ፕሬዚደንት ይመሩት የነበረው መንግሥት፦ «ኃላፊነት የጎደለው፤ እንዲህ ተብሎ የሚጨበጥ ነገር የሌለው ነበር» ሲሉም ኮንነዋል ። ዓሊ ቦንጎ ሀገሪቱን «ወደ ቀውስ መርተዋታል» ሲሉም ከሰዋል ።
በዋና ከተማዪቱ ሊብሬቪል የተኩስ ድምፅ እንደሚሰማም የዐይን እማኞች ተናግረዋል።ከአንድ ወር ግድም በፊትም በሌላኛዋ የምዕራብ አፍሪቃ ሀገር ኒጀር ወታደራዊ ኹንታ ሥልጣኑን በኃይል መቆጣጠሩ ይታወሳል።የምዕራብ አፍሪቃ ሃገራት የኤኮኖሚ ማኅበረሰብ (ECOWAS) መፈንቅለ መንግሥት ከፈጸሙት ወታደራዊ ኹንታዎች ጋር ለመደራደር እንደሚሞክር ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱ ካልተመለሰም ጦር እንደሚልክ አስጠንቅቆ ነበር።እስካሁን ከጋቦን ውጪ፤ ኒዤር፤ ቡርኪናፋሶ፣ ጊኒ-ኮናክሪ፣ ቻድ፣ ሱዳንና ማሊ ውስጥ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሲፈጸም ኤኮዋስም ሆነ የአፍሪቃ ኅብረት ጥርስ አልባ አንበሳ ሆኖ ከማስጠንቀቁ ውጪ የፈጠሩት ነገር የለም።
[DW]
@YeneTube @FikerAssefa
👍58❤3👎2🔥2
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ የሠራተኛ ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚዎች ጋር መልካም የሥራ ግንኙነት ስለመፍጠር ዛሬ ከሰዓት መወያየታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
@YeneTube @FikerAssefa
@YeneTube @FikerAssefa
👎88👍32❤7
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ!
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ከላይ ተያይዘዋል
@YeneTube @FikerAssefa
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 24ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡
ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ከላይ ተያይዘዋል
@YeneTube @FikerAssefa
👍16👎14❤5